1 Kings 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ህያው፡ ጐይታይ ኺደልየካ ዘይለኣኸላ ሃገር ወይ መንግስቲ የልቦን። ይብሉ ድማ፥ ኣብኡ የለን፤ ከም ዘይረኸቡኻ፡ ብዛዕባ መንግስትን ህዝብን ማሕላ ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! ጌታዬ፥ ይፈልግህ ዘንድ ያልላከበት ሕዝብ ወይም መንግሥት የለም፤ ሁሉም፦ በዚህ የለም ባሉ ጊዜ አንተን እንዳላገኙ መንግሥቱንና ሕዝቡን አምሎአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! ጌታዬ ይፈልግህ ዘንድ ያልላከበት ሕዝብ ወይም መንግሥት የለም፤ ሁሉም። በዚህ የለም ባሉ ጊዜ አንተን እንዳላገኙ መንግሥቱንና ሕዝቡን አምሎአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ አንተን ለማግኘት ፈልጎ በዓለም ላይ መልእክተኛ ያልላከበት አገር እንደሌለ በአምላክህ በሕያው ጌታ ስም እምላለሁ፤ የአንድ አገር መሪ አንተ በአገሩ ውስጥ አለመኖርክን ባስታወቀው ቍጥር ንጉሥ አክዓብ የአንተን አለመኖር በመሐላ እንዲያረጋግጥለት ጠይቆአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ኤሮ! ታ ጎዳይ ኔና ኮይሳናዉ ኪትቤና ደሪ ዎይ ካዉተ ኡባካ ባዋ። ኡንቱንቱ፥ ‘ኤላስ ሀዋን ባዋ’ ያግያ ዎደ፥ ኔን ሄዋን ባይናዌ ቱማ ግድያዋ ኤራናዉ አካብ ደርያ ሞድያዋንታ ጫቂሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ne S'oossay ero! Ta goday neena koyissanaw kiittibeenna derii woy kawutetsi ubbakka baawa. Unttunttu, ‹Eelaasi hawaan baawa› yaagiyaa wode, neeni hewan baynnawe tuma gidiyaawaa eranaw Akaabi deriyaa mooddiyaawantta c'aak'k'iseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne GODAY de7o Xoossay beyiin ta goday nena koyssanaas kiittontta derey woykko kawoteththi mulekka baawa. Istti, ‹Eelaasi hayssan deenna› giza wode neni hayssan bayndayssi tuma gididayssa eranaas Akaabey dere haarizayta caaqisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ጎዳይ ዴኦ ጾሳይ ቤዪን ታ ጎዳይ ኔና ኮይሳናስ ኪቶንታ ዴሬይ ዎይኮ ካዎቴ ሙሌካ ባዋ። ኢስቲ፥ ‹ኤላሲ ሃይሳን ዴና› ጊዛ ዎዴ ኔኒ ሃይሳን ባይንዳይሲ ቱማ ጊዲዳይሳ ኤራናስ ኣካቤይ ዴሬ ሃሪዛይታ ጫቂሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ደኦ ፆሳይ ኤሮ! ታ ጎዳይ ነና ኮያና መላ ኪትቦና ቢት ዎይኮ ካዎተ ባዋ። ኤንቲ፥ ‘ኤልያስ ሀይሳን ባዋ’ ግያ ዎደ ነ ያን ባይናይስ ቱማ ግደይሳ ኤራናዉ አካብ ደርያ አይሰይሳታ ጫቅሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne de7o Xoossay ero! Ta goday nena koyana mela kiitiboonna biitti woyko kawotethi baawa. Enti, ‘Eeliyaasi haysan baawa’ giya wode ne yan baynaysi tuma gideysa eranaw Akaabi deriya ayseysata caaqisees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህን ሕያው እግዚአብሔርን! ጌታዬ አንተን ለመፈለግ መልእክተኛ ያልላከበት ሕዝብና መንግሥት የለም፤ የትኛውም ሕዝብ ሆነ መንግሥት አንተ በዚያ አለመኖርህን ባስታወቀው ጊዜ ሁሉ አንተን አለማግኘቱን ለማረጋገጥ ያስምለው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ አንተን ለማግኘት ፈልጎ በዓለም ላይ መልእክተኛ ያልላከበት አገር እንደሌለ በአምላክህ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፤ የአንድ አገር መሪ አንተ በአገሩ ውስጥ አለመኖርክን ባስታወቀው ቊጥር ንጉሥ አክዓብ የአንተን አለመኖር በመሐላ እንዲያረጋግጥለት ጠይቆአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታይ ንጉስ ክደልየካ ኢሉ ዘይለኣኸሉ ህዝብን መንግስትን ከም ዘየለ ብህያው እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እምሕል ኣለኹ። ‘ኣይረኸብናዮን’ ምስ በልዎ ኸዓ፥ ንሱ ነቲ መንግስትን ነቲ ህዝብን ከም ዘይረኸቡኻ ኣምሓሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጐይታይ ኪደልየካ ኢሉ ዘይለኣኸሉ ህዝብን መንግስትን ከም ዜልቦ፡ ህያው እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እዩ። የሎን፡ ምስ በሉ ኸኣ፡ ንሱ ነቲ መንግስትን ነቲ ህዝብን ከም ዘይረኸቡኻ ኣምሐሎም። |