1 Kings 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ብዙሕ መዓልትታት ድማ ኣብ ሳልሳይ ዓመት ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤልያስ መጸ እሞ፡ ኪድ ንኣከኣብ ኣርኣዮ። ኣብ ምድሪ ድማ ዝናም ከዘንብ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብዙ ቀንም በኋላ በሦ​ስ​ተ​ኛው ዓመት፥ “ሂድ ለአ​ክ​ዓብ ተገ​ለጥ፤ በም​ድር ላይም ዝናም እሰ​ጣ​ለሁ” የሚል የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ ኤል​ያስ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብዙ ቀንም በኋላ በሦስተኛው ዓመት። ሂድ፥ ለአክዓብ ተገለጥ፥ በምድር ላይም ዝናብ እሰጣለሁ የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከብዙ ጊዜ በኋላ በሦስተኛው ዓመት ጌታ ኤልያስን “ሄደህ ራስህን ለንጉሥ አክዓብ ግለጥለት፤ እኔም በምድር ላይ ዝናብን አዘንባለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እራይ ዮደፐ ሄዘን ላይን፥ ኡንደና አግናይ አና መና ጎዳይ ኤላሳ፥ “ባ፤ ካትያ አካባዉ ቤታ። ታን ሀ ቢታን እራ ቡክሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iray d'ayoodeppe heezzentso laytsan, unddenna aginay aad'd'ina Med'inaa Goday Eelaasa, «Ba; Kaatiyaa Akaabaw beetta. Taani ha biittan iraa bukissana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iray dhayoosofe heedzdzanththo layththan, daro wodeppe guyen GODAY Eelaasa, «Baada Kawo Akaabes qoncca. Tani ha biittaa bolla ira bukisana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢራይ ዮሶፌ ሄን ላይን፥ ዳሮ ዎዴፔ ጉዬን ጎዳይ ኤላሳ፥ «ባዳ ካዎ ኣካቤስ ቆንጫ። ታኒ ሃ ቢታ ቦላ ኢራ ቡኪሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እር ቡኮና አግን ሄን ላይን፥ ጎዳይ ኤልያሳኮ፥ “ባዳ ካዋ አካባስ ቆንጫ። ታ ቢታን እራ ቡክሳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iri bukonna aggin heedzantho laythan, Goday Eeliyaasako, “Bada kawa Akaabas qonca. Ta biittan ira bukisana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከብዙ ጊዜ በኋላም በሦስተኛው ዓመት እንዲህ የሚል የእግዚአብሔር ቃል ለኤልያስ መጣለት፤ “ሄደህ ለአክዓብ ተገለጥ፤ እኔም በምድሪቱ ላይ ዝናብ አዘንባለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከብዙ ጊዜ በኋላ በሦስተኛው ዓመት እግዚአብሔር ኤልያስን “ሄደህ ራስህን ለንጉሥ አክዓብ ግለጥለት፤ እኔም በምድር ላይ ዝናብን አዘንባለሁ” አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ነዊሕ ጊዜ፥ በታ ሳልሰይቲ ዓመት፥ ንኤልያስ “ኬድካ ንኣክኣብ ተርኣዮ እሞ፥ ኣነ ድማ ንምድሪ ዝናም ከዝንመላ እየ” ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤልያስ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ድሕሪ ነዊሕ ጊዜ በታ ሳልሰይቲ ዓመት ንኤልያስ፡ ኬድካ ንኣከኣብ ተርኣዮ እሞ፡ ንምድሪ ዝናም ከዝንመላ እየ፡ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጾ።