1 Kings 17:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተንሲእካ ናብታ ናይ ሲዶን ሳራፋት ኪድ እሞ ኣብኣ ንበር። እንሆ፡ ኣብኡ ሓንቲ መበለት ክትድግፈካ ኣዚዘ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ተነሥተህ በሲዶና አጠገብ ወዳለችው ወደ ሰራፕታ ሂድ፤ በዚያም ተቀመጥ፤ እነሆም፥ ትመግብህ ዘንድ አንዲት መበለት አዝዣለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ ትመግብህ ዘንድ አንዲት ባልቴት አዝዣለሁ የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እንግዲህ አሁን ከዚህ ተነሥተህ ሂድና በሲዶና በምትገኘው በስራጵታ ከተማ ተቀመጥ፤ እነሆ በዚያ የምትኖር አንዲት መበለት እንድትመግብህ አዝዣለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ሳፐ ደንዳደ፥ ሲዶና ማታን ደእያ ስራፍታ ባ፤ ያን ደአሻ። እት አምኤ ምሽራታ ኔና ቁማ ምዛናዳን ታን አዛዛድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha saappe denddaade, Sidoona matan de'iyaa Siraafita ba; yaan de'ashsha. Itti am"e mishiratta neena k'umaa mizanaadan taani azazaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssafe dendada Sidoonan diza Sirafta baada heen de7aashsha. Issi am7e maccassaya nena quma mizana mala tani azazadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሳፌ ዴንዳዳ ሲዶናን ዲዛ ሲራፍታ ባዳ ሄን ዴኣሻ። ኢሲ ኣምኤ ማጫሳያ ኔና ቁማ ሚዛና ማላ ታኒ ኣዛዛዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ በሳፈ ደንዳዳ፥ ስዶና ማታን ደእያ ሳራፕታ ባዳ ያን ደኣሻ። ሄኮ፥ እስ አምእያ ካ ነና ሙዛና መላ ታኒ ኪታስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha bessaafe dendada, Sidoona matan de7iya Sarapta bada yan de7aasha. Heko, issi am7iya kathi nena muzana mela taani kiittas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ተነሥና ሲዶና ውስጥ ወዳለችው ወደ ሰራፕታ ሄደህ ተቀመጥ፤ በዚያም አንዲት መበለት እንድትመግብህ አዝዣለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንግዲህ አሁን ከዚህ ተነሥተህ ሂድና በሲዶና በምትገኘው በስራጵታ ከተማ ተቀመጥ፤ እነሆ በዚያ የምትኖር አንዲት መበለት እንድትመግብህ አዝዣለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተንስእ እሞ ናብ ሰራጵታ ናይ ሲዶና ኺድ፡ ኣብኣውን ተቐመጥ። እንሆ፡ ኣብኣ ሓንቲ መበለት ሰበይቲ ኽትምግበካ ኣዚዘ ኣሎኹ፡ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ድማ መጾ። |