1 Kings 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኳዃት ድማ ንግሆ እንጌራን ብልዕን፡ ምሸት ድማ እንጌራን ብልዕን ኣምጽኡሉ። ካብቲ ሩባ ድማ ሰተየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቁራዎችም በየጥዋቱና በየማታው እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር፤ ከፈፋውም ይጠጣ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍራዎቹም በየጥዋትና በየማታው እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር፤ ከወንዙም ይጠጣ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወንዙም ውሃ ጠጣ፤ ቁራዎችም ዘወትር ጧትና ማታ እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንታነ ኦማርስ ቁራቱ ኡክነ አሹዋ ኤላሳዉ አሂኖ፤ ሃካ ሻፋፐ ኡሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttanne omarssi k'uuratuu ukitsaanne ashuwaa Eelaasaw ahiino; haatsaakka shaafaappe ushee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maaladonne omars quuroti ukeththinne asho Eelaasas ehida; haaththika he shaafappe uyishe de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማላዶኔ ኦማርስ ቁሮቲ ኡኬኔ ኣሾ ኤላሳስ ኤሂዳ፤ ሃካ ሄ ሻፋፔ ኡዪሼ ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንታነ ኦማርስ ቁሮት ኡይነ አሾ ኤልያሳስ ኤሆሶና፤ እ ሻፋፐ ሃ ኡይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontanne omarsi quuroti uythinne asho Eeliyaasas ehoosona; I shaafape haathe uyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቍራዎችም ጧትና ማታ እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር፤ ውሃም ከወንዙ ይጠጣ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወንዙም ውሃ ጠጣ፤ ቊራዎችም ዘወትር ጧትና ማታ እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኳዃት ድማ ንግሆን ምሸትን እንጀራን ስጋን የምፅኡሉ ነበሩ፤ ካብቲ ሩባ ኸዓ ይሰቲ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኳዃት ድማ ብጊሓት እንጌራን ስጋን፡ ምሸትውን እንጌራን ስጋን የምጽኡሉ ነበሩ፡ ካብቲ ርባ ኸኣ ይሰቲ ነበረ። |