1 Kings 17:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ድማ ሰለስተ ሳዕ ተዘርጊሑ ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ ነፍሲ እዚ ቘልዓ ናብኡ ትምለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ እፍ አለበት፤ ወደ እግዚአብሔርም፥ “አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ” ብሎ እግዚአብሔርን ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘረጋበት፥ ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጮኸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኤልያስ በልጁ ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርሮ “ጌታ አምላኬ ሆይ! እባክህ ይህን ልጅ ከሞት አስነሣው!” ሲል ጸለየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ስሚደ ናኣ ቦላ ሄዙ ገደ ዛቁሊደ፥ መና ጎዳዉ ሀዋዳን ያጊደ ዋሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ፥ ሀ ናኣ ሸምፑዋ ዛራ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe simmiide na'aa bolla heezzu gede zak'k'ulliide, Med'inaa Godaw hawaadan yaagiide waasseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, ta S'oossaw, ha na'aa shemppuwaa zaara» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe simmidi naaza bolla heedzdzuto zaqullidi GODAAS, «Abeet GODAWU, ta Xoossawu! Ha naaza shemppo zaara» giidi waassides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ሲሚዲ ናዛ ቦላ ሄቶ ዛቁሊዲ ጎዳስ፥ «ኣቤት ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ! ሃ ናዛ ሼምፖ ዛራ» ጊዲ ዋሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ናኣ ቦላ ሄ ቶሆ ዛቁልድ፥ “አቤት ጎዳው፥ ታ ፆሳዉ፥ ሀ ናኣ ፓ” ያግድ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, na7aa bolla heedzu toho zaqullidi, “Abeeti Godaw, ta Xoossaw, ha na7aa patha” yaagidi woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በልጁም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርግቶ፣ “አምላኬ እግዚአብሔር ሆይ፤ የዚህ ልጅ ነፍስ ትመለስለት” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤልያስ በልጁ ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርሮ “እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ! እባክህ ይህን ልጅ ከሞት አስነሣው!” ሲል ጸለየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ሰለስተ ሻዕ ለጥ ኢሉ ድማ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፥ በይዛኻ፥ ነፍሲ እዝ ቘልዓ እዙይ ናብ ስጋኡ ምለሳ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ሰለስተ ሳዓ በጥ ኢሉ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ በጃኻ፡ ነፍሲ እዚ ቘልዓ እዚ ናብ ውሽጡ ምለሳ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። |