1 Kings 17:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኤልያስ ድማ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ምሳኻ እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሓጢኣተይ ክትዝክርን ንወደይ ክትቀትልን ዲኻ ናባይ ትመጽእ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም ኤልያስን፥ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ እኔ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? አንተስ ከእኔ ጋር ምን አለህ? ኀጢአቴንስ ታሳስብ ዘንድ፥ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን?” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም ኤልያስን። የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? ኃጢአቴንስ ታሳስብ ዘንድ፥ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን? አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ኤልያስን “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ስለምን ይህን አደረግህብኝ? ወደዚህ የመጣኸው ኃጢአቴን አስታውሰህ ልጄ እንዲሞትብኝ ለማድረግ ነውን?” ስትል ጠየቀችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ምሽራታ ኤላሳ፥ “ጾሳ አሳው፥ ኔን ታና ሞርክያባይ አያነ? ኔን ታ ናጋራ ሀሳይሳደ ታ ናኣ ዎናዉ ያድ?” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, mishirata Eelaasa, «S'oossaa asaw, neeni taana morkkiyaabay ayaanee? Neeni ta nagaraa hassayissaade ta na'aa wod'anaw yaaddi?» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maccassaya Eelaasa, «Haysso Xoossa asoo! Ta nees ay iita ooththadinaa? Neni ta nagaraa tana hassa7issada ta naaza wodhanaas taakko yadii?» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጫሳያ ኤላሳ፥ «ሃይሶ ጾሳ ኣሶ! ታ ኔስ ኣይ ኢታ ኦዲና? ኔኒ ታ ናጋራ ታና ሃሳኢሳዳ ታ ናዛ ዎናስ ታኮ ያዲ?» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጫስያ ኤልያሳኮ፥ “ፆሳ አድያዉ፥ ነ ታ ቦላ ሀይሳዳ አይስ ኦዲ? ነ ታ ናጋራ ሀሳይሳዳ ታ ናኣ ዎናዉ ያዲ?” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maccasiya Eeliyaasako, “Xoossa addiyaw, ne ta bolla haysada ayis oothadii? Ne ta nagaraa hassaysada ta na7aa wodhanaw yadii?” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም ኤልያስን፤ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፤ እኔ ምን አደረግሁህ? እዚህ የመጣኸው ኀጢአቴን አስታውሰህ ልጄን ለመግደል ነውን?” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም ኤልያስን “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ስለምን ይህን አደረግህብኝ? ወደዚህ የመጣኸው ኃጢአቴን አስታውሰህ ልጄ እንዲሞትብኝ ለማድረግ ነውን?” ስትል ጠየቀችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሳ ንኤልያስ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ እንታይ ደኣ ገይረካ? ሓጢኣተይ ክተዘክርን ወደይ ክትቀትልን ዲኻ ዝመፃእኻኒ?” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሳ ንኤልያስ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ንኣይን ንኣኻንሲ እንታይ ኣራኸበና ሓጢኣተይ ከተዘክር ወደይውን ክትቀትል ኢኻ ዝመጻእካኒ፡ በለቶ። |