1 Kings 17:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኤልያስ ድማ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ምሳኻ እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሓጢኣተይ ክትዝክርን ንወደይ ክትቀትልን ዲኻ ናባይ ትመጽእ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም ኤል​ያ​ስን፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው ሆይ፥ እኔ ከአ​ንተ ጋር ምን አለኝ? አን​ተስ ከእኔ ጋር ምን አለህ? ኀጢ​አ​ቴ​ንስ ታሳ​ስብ ዘንድ፥ ልጄ​ንስ ትገ​ድል ዘንድ ወደ እኔ መጥ​ተ​ሃ​ልን?” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም ኤልያስን። የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? ኃጢአቴንስ ታሳስብ ዘንድ፥ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን? አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም ኤልያስን “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ስለምን ይህን አደረግህብኝ? ወደዚህ የመጣኸው ኃጢአቴን አስታውሰህ ልጄ እንዲሞትብኝ ለማድረግ ነውን?” ስትል ጠየቀችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ምሽራታ ኤላሳ፥ “ጾሳ አሳው፥ ኔን ታና ሞርክያባይ አያነ? ኔን ታ ናጋራ ሀሳይሳደ ታ ናኣ ዎናዉ ያድ?” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, mishirata Eelaasa, «S'oossaa asaw, neeni taana morkkiyaabay ayaanee? Neeni ta nagaraa hassayissaade ta na'aa wod'anaw yaaddi?» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassaya Eelaasa, «Haysso Xoossa asoo! Ta nees ay iita ooththadinaa? Neni ta nagaraa tana hassa7issada ta naaza wodhanaas taakko yadii?» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሳያ ኤላሳ፥ «ሃይሶ ጾሳ ኣሶ! ታ ኔስ ኣይ ኢታ ኦዲና? ኔኒ ታ ናጋራ ታና ሃሳኢሳዳ ታ ናዛ ዎናስ ታኮ ያዲ?» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማጫስያ ኤልያሳኮ፥ “ፆሳ አድያዉ፥ ነ ታ ቦላ ሀይሳዳ አይስ ኦዲ? ነ ታ ናጋራ ሀሳይሳዳ ታ ናኣ ዎናዉ ያዲ?” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maccasiya Eeliyaasako, “Xoossa addiyaw, ne ta bolla haysada ayis oothadii? Ne ta nagaraa hassaysada ta na7aa wodhanaw yadii?” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሷም ኤልያስን፤ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፤ እኔ ምን አደረግሁህ? እዚህ የመጣኸው ኀጢአቴን አስታውሰህ ልጄን ለመግደል ነውን?” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም ኤልያስን “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ስለምን ይህን አደረግህብኝ? ወደዚህ የመጣኸው ኃጢአቴን አስታውሰህ ልጄ እንዲሞትብኝ ለማድረግ ነውን?” ስትል ጠየቀችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንሳ ንኤልያስ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ እንታይ ደኣ ገይረካ? ሓጢኣተይ ክተዘክርን ወደይ ክትቀትልን ዲኻ ዝመፃእኻኒ?” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንሳ ንኤልያስ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ንኣይን ንኣኻንሲ እንታይ ኣራኸበና ሓጢኣተይ ከተዘክር ወደይውን ክትቀትል ኢኻ ዝመጻእካኒ፡ በለቶ።