1 Kings 17:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ኣብ በርሚል ዘሎ ሓርጭ ኣይኪውዳእን፡ እቲ መስቀል ዘይቲውን ኣይኪውዳእን እዩ፡ ክሳዕ እታ እግዚኣብሄር ናብ ምድሪ ዝናም ዘዘንብላ መዓልቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በምድር ላይ እግዚአብሔር ዝናብ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፥ ዱቄቱ ከማድጋው አይጨረስም፥ ዘይቱም ከማሰሮው አይጐድልም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በምድር ላይ እግዚአብሔር ዝናብ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፥ ዱቄቱ ከማድጋ አይጨረስም፥ ዘይቱም ከማሰሮው አይጎድልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላልና፦ ‘ጌታ ለምድሪቱ ዝናብ እስከሚሰጥበት ዕለት ድረስ፤ ከማድጋው ዱቄት አይጠፋም፤ ከማሰሮው ዘይት አያልቅም።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ‘ሳኣ ቦላን መና ጎዳይ እራ ቡክሳና ጋካናዉ፥ ሊ ኦቱዋፐ ዉረና፤ ዛይቲካ ጻሩዋፐ ዉረና’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay, ‹Sa'aa bollan Med'inaa Goday iraa bukissana gakkanaw, d'iilii otuwaappe wurenna; zayitiikka s'aaruwaappe wurenna› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Sa7a bollan GODAY ira bukisana gakkanaas dhiillezi otoppe wurenna; zaytezikka xaaroppe mulekka wurenna› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ሳኣ ቦላን ጎዳይ ኢራ ቡኪሳና ጋካናስ ሌዚ ኦቶፔ ዉሬና፤ ዛይቴዚካ ጻሮፔ ሙሌካ ዉሬና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ‘ሳኣ ቦላ እር ቡካና ጋካናዉ ለይ ኦቱዋፐ ዛይተይ ፃሩዋፐ ዉረና’ ያጌስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Isra7eele Xoossay, ‘Sa7aa bolla iri bukana gakanaw dhiilley otuwape zaytey xaaruwape wurenna’ yaagees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ እግዚአብሔር ለምድሪቱ ዝናብ እስከሚሰጥበት ዕለት ድረስ፤ ከማድጋው ዱቄት አይጠፋም፤ ከማሰሮውም ዘይት አያልቅም።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ‘እኔ እግዚአብሔር ዝናብን እስከማወርድ ድረስ ዱቄቱ ከማኖሪያው ዕቃ፥ ዘይቱም ከማሰሮው ከቶ አያልቅም’ ሲል ተናግሮአል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ክሳዕ እታ እግዚኣብሄ ንምድሪ ዝናም ዜዝንመላ መዓልቲ ሓርጭ ካብ ዕትሮ ኣይውዳእን፡ እቲ ዘይቲውን ካብ መቐርሰሚቶ ኣይጐድልን፡ በላ። |