1 Kings 17:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ኣብ በርሚል ዘሎ ሓርጭ ኣይኪውዳእን፡ እቲ መስቀል ዘይቲውን ኣይኪውዳእን እዩ፡ ክሳዕ እታ እግዚኣብሄር ናብ ምድሪ ዝናም ዘዘንብላ መዓልቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ በም​ድር ላይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዝናብ እስ​ከ​ሚ​ሰ​ጥ​በት ቀን ድረስ፥ ዱቄቱ ከማ​ድ​ጋው አይ​ጨ​ረ​ስም፥ ዘይ​ቱም ከማ​ሰ​ሮው አይ​ጐ​ድ​ልም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በምድር ላይ እግዚአብሔር ዝናብ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፥ ዱቄቱ ከማድጋ አይጨረስም፥ ዘይቱም ከማሰሮው አይጎድልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላልና፦ ‘ጌታ ለምድሪቱ ዝናብ እስከሚሰጥበት ዕለት ድረስ፤ ከማድጋው ዱቄት አይጠፋም፤ ከማሰሮው ዘይት አያልቅም።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ‘ሳኣ ቦላን መና ጎዳይ እራ ቡክሳና ጋካናዉ፥ ሊ ኦቱዋፐ ዉረና፤ ዛይቲካ ጻሩዋፐ ዉረና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay, ‹Sa'aa bollan Med'inaa Goday iraa bukissana gakkanaw, d'iilii otuwaappe wurenna; zayitiikka s'aaruwaappe wurenna› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Sa7a bollan GODAY ira bukisana gakkanaas dhiillezi otoppe wurenna; zaytezikka xaaroppe mulekka wurenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ሳኣ ቦላን ጎዳይ ኢራ ቡኪሳና ጋካናስ ሌዚ ኦቶፔ ዉሬና፤ ዛይቴዚካ ጻሮፔ ሙሌካ ዉሬና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ‘ሳኣ ቦላ እር ቡካና ጋካናዉ ለይ ኦቱዋፐ ዛይተይ ፃሩዋፐ ዉረና’ ያጌስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, Isra7eele Xoossay, ‘Sa7aa bolla iri bukana gakanaw dhiilley otuwape zaytey xaaruwape wurenna’ yaagees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ እግዚአብሔር ለምድሪቱ ዝናብ እስከሚሰጥበት ዕለት ድረስ፤ ከማድጋው ዱቄት አይጠፋም፤ ከማሰሮውም ዘይት አያልቅም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ‘እኔ እግዚአብሔር ዝናብን እስከማወርድ ድረስ ዱቄቱ ከማኖሪያው ዕቃ፥ ዘይቱም ከማሰሮው ከቶ አያልቅም’ ሲል ተናግሮአል።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ክሳዕ እታ እግዚኣብሄ ንምድሪ ዝናም ዜዝንመላ መዓልቲ ሓርጭ ካብ ዕትሮ ኣይውዳእን፡ እቲ ዘይቲውን ካብ መቐርሰሚቶ ኣይጐድልን፡ በላ።