1 Kings 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ኽትወስዳ ኸላ ድማ ጸዊዑ፡ ኣብ ኢድኪ ቍራጽ እንጌራ ኣምጽኣለይ፡ በላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃም ልታመጣለት በሄደች ጊዜ ወደ እርስዋ ጠርቶ፥ “እግረ መንገድሽን ቍራሽ እንጀራ በእጅሽ አምጭልኝ” አላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውኃም ልታመጣለት በሄደች ጊዜ ወደ እርስዋ ጠርቶ፥ ቁራሽ እንጀራ በእጅሽ ይዘሽ ትመጭ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውሃም ልታመጣለት በመሄድ ላይ ሳለች ወዲያውኑ ጠርቶ “እባክሽ በተጨማሪ ትንሽ እንጀራ አምጪልኝ” አላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምሽራታ ሃ አሀናዉ ቢሽን እ ጼሲደ፥ “ሀያና ጉ ባሶ ኡክካ አካደ ያርኪ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mishirata haatsaa ahanaw biishshin I s'eesiide, «Hayyanaa guutsa baso ukitsaakka akkaade yaarikkii» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maccassiya haaththaa ehanaas bishin izi izo xeygidi, «Zay taas aykko baadhiza miish ekka yarkkii!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጫሲያ ሃ ኤሃናስ ቢሺን ኢዚ ኢዞ ጼይጊዲ፥ «ዛይ ታስ ኣይኮ ባዛ ሚሽ ኤካ ያርኪ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጫስያ ሃ ኤሀናዉ ብሽን እ ፄግድ፥ “ሀያና ጉ ባሶ ኡይካ ኤካዳ ያ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maccasiya haathe ehanaw bishin I xeegidi, “Hayyana guutha baso uythika ekada ya” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልታመጣለት ስትሄድ አሁንም ጠራትና፣ “እባክሽን፣ ቍራሽ እንጀራም ይዘሽልኝ ነይ” አላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ውሃም ልታመጣለት በመሄድ ላይ ሳለች ወዲያውኑ ጠርቶ “እባክሽ በተጨማሪ ትንሽ እንጀራ አምጪልኝ” አላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክተምፅእ ኢላ ምስ ተልዓለት ድማ መሊሱ ፀዊዑ “ቍራስ እንጀራውን ብኢድኪ ሒዝኪ ንኽትመፂ እልምነኪ ኣለኹ” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከተምጽኣሉ ኢላ ምስ ከደት ድማ፡ በጃኺ፡ ኣብ ኢድኪ ቚራስ እንጌራ ተማልእለይ፡ ኢሉ ጸውዓ። |