1 Kings 17:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳ ኽትወስዳ ኸላ ድማ ጸዊዑ፡ ኣብ ኢድኪ ቍራጽ እንጌራ ኣምጽኣለይ፡ በላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ውኃም ልታ​መ​ጣ​ለት በሄ​ደች ጊዜ ወደ እር​ስዋ ጠርቶ፥ “እግረ መን​ገ​ድ​ሽን ቍራሽ እን​ጀራ በእ​ጅሽ አም​ጭ​ልኝ” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ውኃም ልታመጣለት በሄደች ጊዜ ወደ እርስዋ ጠርቶ፥ ቁራሽ እንጀራ በእጅሽ ይዘሽ ትመጭ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ውሃም ልታመጣለት በመሄድ ላይ ሳለች ወዲያውኑ ጠርቶ “እባክሽ በተጨማሪ ትንሽ እንጀራ አምጪልኝ” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምሽራታ ሃ አሀናዉ ቢሽን እ ጼሲደ፥ “ሀያና ጉ ባሶ ኡክካ አካደ ያርኪ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mishirata haatsaa ahanaw biishshin I s'eesiide, «Hayyanaa guutsa baso ukitsaakka akkaade yaarikkii» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassiya haaththaa ehanaas bishin izi izo xeygidi, «Zay taas aykko baadhiza miish ekka yarkkii!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሲያ ሃ ኤሃናስ ቢሺን ኢዚ ኢዞ ጼይጊዲ፥ «ዛይ ታስ ኣይኮ ባዛ ሚሽ ኤካ ያርኪ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማጫስያ ሃ ኤሀናዉ ብሽን እ ፄግድ፥ “ሀያና ጉ ባሶ ኡይካ ኤካዳ ያ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maccasiya haathe ehanaw bishin I xeegidi, “Hayyana guutha baso uythika ekada ya” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልታመጣለት ስትሄድ አሁንም ጠራትና፣ “እባክሽን፣ ቍራሽ እንጀራም ይዘሽልኝ ነይ” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ውሃም ልታመጣለት በመሄድ ላይ ሳለች ወዲያውኑ ጠርቶ “እባክሽ በተጨማሪ ትንሽ እንጀራ አምጪልኝ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክተምፅእ ኢላ ምስ ተልዓለት ድማ መሊሱ ፀዊዑ “ቍራስ እንጀራውን ብኢድኪ ሒዝኪ ንኽትመፂ እልምነኪ ኣለኹ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011 ከተምጽኣሉ ኢላ ምስ ከደት ድማ፡ በጃኺ፡ ኣብ ኢድኪ ቚራስ እንጌራ ተማልእለይ፡ ኢሉ ጸውዓ።