1 Kings 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ተንሲኡ ናብ ሳርፋት ከደ። ናብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ምስ በጽሐ፡ እታ መበለት በትሪ ትእክብ ነበረት። ጸዊዑ ድማ፡ ክሰቲ፡ ኣብ ዕትሮ ማይ ኣምጽኣለይ፡ በላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተነ​ሥ​ቶም ወደ ሰራ​ፕታ ሄደ፤ ወደ ከተ​ማ​ዪ​ቱም በር በደ​ረሰ ጊዜ አን​ዲት መበ​ለት በዚያ እን​ጨት ትለ​ቅም ነበር፤ ኤል​ያ​ስም ጠርቶ፥ “የም​ጠ​ጣው ጥቂት ውኃ በጽዋ ታመ​ጭ​ልኝ ዘንድ እለ​ም​ን​ሻ​ለሁ” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተነሥቶም ወደ ሰራፕታ ሄደ፤ ወደ ከተማይቱም በር በደረሰ ጊዜ አንዲት ባልቴት በዚያ እንጨት ትለቅም ነበር፤ እርሱም ጠርቶ። የምጠጣው ጥቂት ውኃ በጽዋ ታመጭልኝ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ኤልያስ ወደ ሰራጵታ ሄደ፤ ወደ ከተማይቱም ቅጽር በር በደረሰ ጊዜ አንዲት ባሏ የሞተባት ሴት እንጨት ስትለቅም አይቶ “እባክሽ የምጠጣው ውሃ አምጪልኝ” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤላስ ደንዲደ ስራፍታ ቤዳ፤ እ ካታማ ፐንግያኮ ጋክያ ዎደ፥ እት አምኤ ምሽራታ ም ምጻዉ። ኤላስ ምሽራቶ ጼሲደ፥ “ሀያና፥ ታዉ ኡሻናዉ ሃ ቡልያን አካ ያርኪ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eelaasi denddiide Siraafita beedda; I katamaa penggiyaakko gakkiyaa wode, itti am"e mishiratta mitsaa mis'aw. Eelaasi mishiratto s'eesiide, «Hayyanaa, taw ushanaw haatsaa buliyaan akka yaarikkii» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Eelaasi dendidi Sirafta bides; izi biidi katamaa penge gakkida mala issi am7e maccassaya mith maxizaaro demmides; Eelaasi izo xeygidi, «Zay taas uyana haath ekka yarkkii!» gi woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኤላሲ ዴንዲዲ ሲራፍታ ቢዴስ፤ ኢዚ ቢዲ ካታማ ፔንጌ ጋኪዳ ማላ ኢሲ ኣምኤ ማጫሳያ ሚ ማጺዛሮ ዴሚዴስ፤ ኤላሲ ኢዞ ጼይጊዲ፥ «ዛይ ታስ ኡያና ሃ ኤካ ያርኪ!» ጊ ዎሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልያስ ደንድድ ሳራፕታ ብድ ካታማ ፐንግያ ጋክያ ዎደ፥ ሄኮ፥ እስ አምእያ ም ምፃዉሱ። ኤልያስ ማጫስዉ ፄግድ፥ “ሀያና፥ ታዉ ሃ ኡያናዉ ቡለራ ኤካዳ ያ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeliyaasi dendidi Sarapta bidi katama pengiya gakiya wode, Heko, issi am7iya mithi mixawusu. Eeliyaasi maccasiw xeegidi, “Hayyana, taw haathe uyanaw bulera ekada ya” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ተነሥቶ ወደ ሰራፕታ ሄደ። ወደ ከተማዪቱ በር እንደ ደረሰም፣ አንዲት መበለት ጭራሮ ስትለቃቅም አገኛት፤ ጠርቶም፣ “የምጠጣው ውሃ በዕቃ ታመጪልኛለሽን?” ሲል ለመናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ኤልያስ ወደ ሰራጵታ ሄደ፤ ወደ ከተማይቱም ቅጽር በር በደረሰ ጊዜ አንዲት ባልዋ የሞተባት ሴት እንጨት ስትለቅም አይቶ “እባክሽ የምጠጣው ውሃ አምጪልኝ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልያስ ከዓ ተሲኡ ናብ ሰራፕታ ኸደ። ኣብ ደገ እታ ኸተማ ምስ በፅሐ ድማ፥ እንሆ ዕንፀይቲ እትኣሪ መበለት ሰበይቲ ኣብኡ ነበረት። ንኣኣ ፀዊዑ ኸዓ “በይዛኺንዶ ቑሩብ ዝስተ ማይ ኣምፅእለይ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011 ተንሲሱ ኸኣ ናብ ሰራጵታ ኸደ። ናብ ደገ እታ ኸተማ ምስ መጸ ድማ፡ እንሃ፡ ዕጨይቲ እትኣሪ መበለት ሰበይቲ ኣብኡ ነበረት። ንእአ ኸኣ ጸዊዑ፡ በጃኺ፡ ዝሰትዮ ሒደት ማይ በቕሓ ጌርኪ ኣምጽእለይ፡ በላ።