1 Kings 17:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ነበርቲ ጊልዓድ ዝነበረ ኤልያስ እቲ ቲሽቤታዊ ድማ ንኣከኣብ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣብ ቅድሚኡ ደው ክብል ከም ዝነብር፡ በዘን ዓመታት እዚኣተን፡ ብዘይካ ከም ቃለይ፡ ጠሊ ወይ ዝናም ኣይኪዘንብን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በገለዓድ ቴስባን የነበረው ቴስብያዊው ነቢዩ ኤልያስ አክዓብን፥ “በፊቱ የቆምሁት የኀያላን አምላክ የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ዝናብም ጠልም አይወርድም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን። በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው ጌታ ስም እነግርሃለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋላኣደን ትሽበ ግያ ሳፐ ዬዳ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤላሳ ጌተትያ እት ብታኒ ካትያ አካባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን አዉ ኦያ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኤሮ! ሀ ስንና ይያ ላይቱዋን ታን ኦደናን ደእሽን፥ ሳኣን እራይ ቡከና ዎይ ከተርሳይ ቤተና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gala'aaden Tishbbe giyaa saappe yeedda, timbbitiyaa odiyaa Eelaasa geetettiyaa itti bitanii Kaatiyaa Akaaba hawaadan yaageedda; «Taani aw ootsiyaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay ero! Ha sintsanna yiyaa laytsatuwaan taani odennan de'ishshin, sa'aan iray bukkenna woy ketterssay beettena» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gala7aaden Tesibe geetettizasoppe yida nabe Eelaasi kawo Akaabes, «Tani izas ooththiza GODAA Isra7eele Xoossay beyiin hayssafe yaana layththatan tani yootontta dishin sa7an iray bukkenna woykko xaazaykka xaazatenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋላኣዴን ቴሲቤ ጌቴቲዛሶፔ ዪዳ ናቤ ኤላሲ ካዎ ኣካቤስ፥ «ታኒ ኢዛስ ኦዛ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ቤዪን ሃይሳፌ ያና ላይታን ታኒ ዮቶንታ ዲሺን ሳኣን ኢራይ ቡኬና ዎይኮ ጻዛይካ ጻዛቴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋላዳን ተስባፐ ይዳ ናበይ፥ ኤልያስ ካዋ አካባ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ እያዉ ኦያ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ኤሮ! ካልድ ያና ላይታን፥ ታኒ ኦዶና ደእሽን፥ ሳአን እር ቡከና ዎይኮ ፃሳተና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Galadan Tesibape yida nabey, Eeliyaasi kawa Akaaba haysada yaagis; “Taani iyaw oothiya Goday, Isra7eele Xoossay ero! Kaallidi yaana laythatan, taani odonna de7ishin, sa7an iri bukenna woyko xaasatenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ከገለዓድ ነዋሪዎች አንዱ የሆነው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን፣ “የማመልከው ሕያው እግዚአብሔርን ፣ በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር፣ በሚቀጥሉት ዓመታት ዝናብ ወይም ጠል አይኖርም” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው እግዚአብሔር ስም እነግርሃለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ኻብቶም ኣብ ገለዓድ ዝነበሩ ድማ ኤልያስ ቴስቢያዊ ንኣክኣብ “በዘን ዓመታት፥ እዚኣተን እንትርፊ ብቓል ኣፈይ፥ ኣውሊ ኾነ ዝናም ከም ዘይኸውን፥ በቲ ኣነ ኣብ ቅድሚኡ ዝቖምኩ ህያው እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እምሕል ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ኻብቶም ኣብ ጊልዓድ ዝነበሩ ድማ ኤልያስ ቲስቢታዊ ንኣከኣብ፡ በዘን ዓመታት እዚኣተን፡ ኣነ ኸይተዛረብኩ፡ ኣውሊ ዀነ ወይ ዝናም ከይኸውን፡ እቲ ኣነ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘሎኹ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እዩ፡ በሎ። |