1 Kings 17:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ነበርቲ ጊልዓድ ዝነበረ ኤልያስ እቲ ቲሽቤታዊ ድማ ንኣከኣብ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣብ ቅድሚኡ ደው ክብል ከም ዝነብር፡ በዘን ዓመታት እዚኣተን፡ ብዘይካ ከም ቃለይ፡ ጠሊ ወይ ዝናም ኣይኪዘንብን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በገ​ለ​ዓድ ቴስ​ባን የነ​በ​ረው ቴስ​ብ​ያ​ዊው ነቢዩ ኤል​ያስ አክ​ዓ​ብን፥ “በፊቱ የቆ​ም​ሁት የኀ​ያ​ላን አም​ላክ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ከአፌ ቃል በቀር በእ​ነ​ዚህ ዓመ​ታት ዝና​ብም ጠልም አይ​ወ​ር​ድም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን። በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው ጌታ ስም እነግርሃለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋላኣደን ትሽበ ግያ ሳፐ ዬዳ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤላሳ ጌተትያ እት ብታኒ ካትያ አካባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን አዉ ኦያ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኤሮ! ሀ ስንና ይያ ላይቱዋን ታን ኦደናን ደእሽን፥ ሳኣን እራይ ቡከና ዎይ ከተርሳይ ቤተና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gala'aaden Tishbbe giyaa saappe yeedda, timbbitiyaa odiyaa Eelaasa geetettiyaa itti bitanii Kaatiyaa Akaaba hawaadan yaageedda; «Taani aw ootsiyaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay ero! Ha sintsanna yiyaa laytsatuwaan taani odennan de'ishshin, sa'aan iray bukkenna woy ketterssay beettena» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gala7aaden Tesibe geetettizasoppe yida nabe Eelaasi kawo Akaabes, «Tani izas ooththiza GODAA Isra7eele Xoossay beyiin hayssafe yaana layththatan tani yootontta dishin sa7an iray bukkenna woykko xaazaykka xaazatenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋላኣዴን ቴሲቤ ጌቴቲዛሶፔ ዪዳ ናቤ ኤላሲ ካዎ ኣካቤስ፥ «ታኒ ኢዛስ ኦዛ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ቤዪን ሃይሳፌ ያና ላይታን ታኒ ዮቶንታ ዲሺን ሳኣን ኢራይ ቡኬና ዎይኮ ጻዛይካ ጻዛቴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋላዳን ተስባፐ ይዳ ናበይ፥ ኤልያስ ካዋ አካባ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ እያዉ ኦያ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ኤሮ! ካልድ ያና ላይታን፥ ታኒ ኦዶና ደእሽን፥ ሳአን እር ቡከና ዎይኮ ፃሳተና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Galadan Tesibape yida nabey, Eeliyaasi kawa Akaaba haysada yaagis; “Taani iyaw oothiya Goday, Isra7eele Xoossay ero! Kaallidi yaana laythatan, taani odonna de7ishin, sa7an iri bukenna woyko xaasatenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ከገለዓድ ነዋሪዎች አንዱ የሆነው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን፣ “የማመልከው ሕያው እግዚአብሔርን ፣ በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር፣ በሚቀጥሉት ዓመታት ዝናብ ወይም ጠል አይኖርም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው እግዚአብሔር ስም እነግርሃለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ኻብቶም ኣብ ገለዓድ ዝነበሩ ድማ ኤልያስ ቴስቢያዊ ንኣክኣብ “በዘን ዓመታት፥ እዚኣተን እንትርፊ ብቓል ኣፈይ፥ ኣውሊ ኾነ ዝናም ከም ዘይኸውን፥ በቲ ኣነ ኣብ ቅድሚኡ ዝቖምኩ ህያው እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እምሕል ኣለኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ኻብቶም ኣብ ጊልዓድ ዝነበሩ ድማ ኤልያስ ቲስቢታዊ ንኣከኣብ፡ በዘን ዓመታት እዚኣተን፡ ኣነ ኸይተዛረብኩ፡ ኣውሊ ዀነ ወይ ዝናም ከይኸውን፡ እቲ ኣነ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘሎኹ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እዩ፡ በሎ።