1 Kings 16:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኢድ ነብዪ የሁ ወዲ ሃናኒ ድማ፡ ብሰሪ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር በቲ ዕዮ ብምጽራፍ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ዅሉ ክፉእ፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ባዓሳን ኣብ ልዕሊ ቤቱን መጸ ምልጋጽ። ካብ ኣእዳዉ፡ ከም ቤት የሮብዓም ብምዃን፤ ስለ ዝቐተሎ ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእጁም ሥራ ያስቈጣው ዘንድ፥ እንደ ኢዮርብዓም ቤት በእግዚአብሔር ፊት ስላደረገው ክፋት ሁሉ እርሱንም ስለ ገደለው፥ የእግዚአብሔር ቃል በባኦስና በቤቱ ላይ ወደ አናኒ ልጅ ወደ ነቢዩ ኢዩ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእጁም ሥራ ያስቈጣው ዘንድ፥ እንደ ኢዮርብዓም ቤት በእግዚአብሔር ፊት ስላደረገው ክፋት ሁሉ እርሱንም ስለ ገደለው፥ የእግዚአብሔር ቃል በባኦስና በቤቱ ላይ ወደ አናኒ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ኢዩ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በነቢዩ ኢዩ አማካይነት በባዕሻና በቤተሰቡ ላይ ያን የትንቢት ቃል የተናገረበት ምክንያት፥ ባዕሻ በፈጸመው ኃጢአት ጌታን ስላሳዘነ ነበር፤ ባዕሻ ጌታን ያስቆጣውም ከእርሱ ፊት የነበረው ንጉሥ ባደረገው ዓይነት ስለ ሠራው ክፉ ነገር ብቻ ሳይሆን የኢዮርብዓምንም ቤተሰብ ሁሉ በመግደሉ ጭምር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያ ዬሁ ባጋና ባእሻ ቦላነ አ ሶ አሳ ቦላ ሄ ትምቢትያ ኦዴዳ ጋሱ ባእሽ ኦዳ ናጋራ ድራሳነ እዮርባምነ አ ሶ አሳይ ኦዳዋዳን፥ ኢታባ ኦደ፥ መና ጎዳ ሀንቀዳ ድራሳ። ቃይ እ እዮርባማ ሶ አሳ ኡባ ዎ ዉርሴዳ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaa Yeehu baggana Baa'isha bollanne Aa soo asaa bolla he timbbitiyaa odeedda gaasuu Baa'ishi ootseedda nagaraa diraassanne Iyorbbaaminne Aa soo Asay ootseeddawaadan, iitabaa ootsiide, Med'inaa Godaa hank'k'etseedda diraassa. K'ay I Iyorbbaama soo asaa ubbaa wod'i wursseedda diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Hanaaniya naa nabe Iyu baggara Baashe bollanne iza soo asaa bolla tinbite yootida gaasoykka Baashey ooththida nagaraa gishshas, Iyorba7aameynne iza soo asay ooththida iita ooso mala GODAA sinththan ooththida gishshassinne Iyorba7aame soo asaa ubbaa wodhi dhayssida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሃናኒያ ና ናቤ ኢዩ ባጋራ ባሼ ቦላኔ ኢዛ ሶ ኣሳ ቦላ ቲንቢቴ ዮቲዳ ጋሶይካ ባሼይ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ፥ ኢዮርባኣሜይኔ ኢዛ ሶ ኣሳይ ኦዳ ኢታ ኦሶ ማላ ጎዳ ሲንን ኦዳ ጊሻሲኔ ኢዮርባኣሜ ሶ ኣሳ ኡባ ዎ ይሲዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉጅድካ፥ ጎዳይ፥ ናብያ እዩ ባጋራ ባኦሳ ቦላነ እያ ሶ አሳ ቦላ ትንብተ ኦድዳ ጋሶይ፥ ባኦስ ኦዳ ናጋራ ግሾነ እዮርባምነ እያ ሶ አሳይ ኦዳይሳዳ ኢታባ ኦድ፥ ጎዳ ሀንቀዳ ግሾሳ። ቃስ እ እዮርባማ ሶ አሳ ኡባ ዎድ ዉርስዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gujidika, Goday, nabiya Iyyu baggara Ba7oosa bollanne iya soo asaa bolla tinbite odida gaasoy, Ba7oosi oothida nagara gishonne Iyorbaaminne iya soo asay oothidaysada iitabaa oothidi, Godaa hanqethida gishosa. Qassi I Iyorbaama soo asa ubbaa wodhidi wursida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በቀር የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ ኢዩ አማካይነት በባኦስና በቤቱ ላይ የመጣበት ምክንያት፣ በእጁ ሥራ ያስቈጣው ዘንድ እንደ ኢዮርብዓም ቤት ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራን ሁሉ በማድረጉና ኢዮርብዓምን በማጥፋቱም ጭምር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በነቢዩ ኢዩ አማካይነት በባዕሻና በቤተሰቡ ላይ ያን የትንቢት ቃል የተናገረበት ምክንያት፥ ባዕሻ በፈጸመው ኃጢአት እግዚአብሔርን ስላሳዘነ ነበር፤ ባዕሻ እግዚአብሔርን ያስቈጣውም ከእርሱ ፊት የነበረው ንጉሥ ባደረገው ዐይነት ስለ ሠራው ክፉ ነገር ብቻ ሳይሆን የኢዮርብዓምንም ቤተሰብ ሁሉ በመግደሉ ጭምር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብስራሕ ኢዱውን ንኸቘጥዖ ኸም ቤት ኢዮርብዓም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ስለ ዝገበሮ ዅሉ ኽፍኣትን ንእኡውን ስለ ዝቐተሎን፥ እቲ ብነቢይ ኢዩ ወዲ ኣናኒ ዝተነግረ ቓል እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ባኦስን ኣብ ልዕሊ ቤቱን ተፈፀመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ቤት የሮብዓም ኪኸውን ኢሉ፡ ብግብሪ ኢዱ ኬዀርዮስ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ዂሉ ኽፉእ ዘበለ ስለ ዝገበረን ንየሮብዓም ድማ ስለ ዝቐተሎን፡ እቲ ነብዪ የሁ ወዲ ሓናኒ እተነግረ ቓል እግዚኣብሄር ኣብ ባዕሳን ኣብ ቤቱን ተፈጸመ። |