1 Kings 16:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘመኑ ሂኤል እቲ ቤት-ኤል ንያሪኮ ሃነጻ። ከምቲ ብኣገልግሎት እያሱ ወዲ ነዌ ዝተዛረቦ ቃል እግዚኣብሄር፡ ኣብ ኣቢራም፡ በዅሪ ወዱ፡ ሰረታ ኣንበረ፡ ኣብ ንእሽቶ ወዱ ሰጉብ ድማ ደጌታታ ኣንበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ሱም ዘመን የቤ​ቴል ሰው አኪ​ያል ኢያ​ሪ​ኮን ሠራ፤ በነ​ዌም ልጅ በኢ​ያሱ ቃል እንደ ተነ​ገ​ረው እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል፥ በበ​ኵር ልጁ በአ​ቢ​ሮን መሠ​ረ​ቷን አደ​ረገ፥ በታ​ናሹ ልጁም በዜ​ጉብ በሮ​ች​ዋን አቆመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእርሱም ዘመን የቤቴል ሰው አኪኤል ኢያሪኮን ሠራ፤ በነዌም ልጅ በኢያሱ እጅ እንደ ተነገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ በበኵር ልጅ በአቢሮን መሠረትዋን አደረገ፥ በታናሹ ልጁም በሠጉብ በሮችዋን አቆመ። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአክዓብ ዘመነ መንግሥት ሒኤል ተብሎ የሚጠራ የቤትኤል ተወላጅ ኢያሪኮን መልሶ ሠራ፤ ጌታ በነዌ ልጅ በኢያሱ አማካይነት አስቀድሞ በተናገረው ቃል መሠረት ሒኤል የኢያሪኮን የመሠረት ድንጋይ በሚያኖርበት ጊዜ የበኩር ልጁ አቢራም ሞተበት፤ የቅጽርዋንም በሮች በሚሠራበት ጊዜ ታናሹ ልጁ ሠጉብ ሞተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካባ ካዉተ ዎደ ቤቴለፐ ዬዳ ሂኤላ ጌተትያ እት ብታኒ ያርኮ ካታማ ዛረደ ኬጼዳ። ነዊ ናኣ ኢያሱ ባጋና መና ጎዳይ ኦዴዳዋዳን፥ ሂኤል ያርኮ ኬጻናዉ ባስያ ዎደ፥ አቢራማ ጌተትያ አ ባይራ ናአይ ሀይቄዳ፤ ቃይ ፐንግያ አያ ዎደ ሳጉባ ጌተትያ አ ዉርሰ ቴፋ ናአይ ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaaba kawutetsaa wode Beeteeleppe yeedda Hii'eela geetettiyaa itti bitanii Yaarikko katamaa zaaretsiide kees's'eedda. Neewi na'aa Iyyaasu baggana Med'inaa Goday odeeddawaadan, Hii'eeli Yaarikko kees's'anaw baasiya wode, Abiiraama geetettiyaa Aa bayira na'ay hayk'k'eedda; k'ay penggiyaa aatsiyaa wode Saguba geetettiyaa Aa wurssetsa teefa na'ay hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaabe kawoteththa wode Beeteleppe yida Hi7eeley Iyarkko katamaa zaari essides. Nawe naa Iyaaso baggara GODAY yootida mala Hi7eeley Iyarkko keexxanaas yoch yeggiza wode Abraame geetettiza izas bayra naazi hayqqides; gimbe pengeta gelththiza wode Sagube geetettiza izas wurseththa kaalo naazi hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካቤ ካዎቴ ዎዴ ቤቴሌፔ ዪዳ ሂኤሌይ ኢያርኮ ካታማ ዛሪ ኤሲዴስ። ናዌ ና ኢያሶ ባጋራ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ሂኤሌይ ኢያርኮ ኬጻናስ ዮች ዬጊዛ ዎዴ ኣብራሜ ጌቴቲዛ ኢዛስ ባይራ ናዚ ሃይቂዴስ፤ ጊምቤ ፔንጌታ ጌልዛ ዎዴ ሳጉቤ ጌቴቲዛ ኢዛስ ዉርሴ ካሎ ናዚ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካባ ካዎተ ዎደ ቤተለፐ ይዳ፥ ህኤላ አደይ እያርኮ ዛሪድ ኬፅስ። ናወ ናኣ እያሱ ባጋራ ጎዳይ ኦድዳይሳዳ፥ ህኤል እያርኮ ኬፃናዉ ባስያ ዎደ አቤሮ ጌተትያ ባይራ ናአይ ሀይቅስ። ቃስ ሳንቃ አያ ዎደ ሳጉባ ጌተትያ ካሎ ናአይ ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaaba kawotethaa wode Beetelepe yida, Hi7eela addey Iyaarko zaaridi keexis. Nawe na7aa Iyyasu baggara Goday odidaysada, Hi7eeli Iyaarko keexanaw baasiya wode Abeero geetetiya bayra na7ay hayqis. Qassi sanqa aathiya wode Saguba geetetiya kaalo na7ay hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤቴል ሰው አኪኤል፣ በአክዓብ ዘመን ኢያሪኮን መልሶ ሠራት። እግዚአብሔር በነዌ ልጅ በኢያሱ አማካይነት የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ መሠረቷን ሲያኖር በኵር ልጁ አቢሮን ሞተ፤ የቅጽር በሮቿንም በሚሠራበት ጊዜ የመጨረሻው ልጁ ሠጉብ ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአክዓብ ዘመነ መንግሥት ሒኤል ተብሎ የሚጠራ የቤትኤል ተወላጅ ኢያሪኮን መልሶ ሠራ፤ እግዚአብሔር በነዌ ልጅ በኢያሱ አማካይነት አስቀድሞ በተናገረው ቃል መሠረት ሒኤል የኢያሪኮን የመሠረት ድንጋይ በሚያኖርበት ጊዜ የበኲር ልጁ አቢራም ሞተበት፤ የቅጽርዋንም በሮች በሚሠራበት ጊዜ ታናሹ ልጁ ሠጉብ ሞተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዘመን ኣክኣብ ከዓ ኣኪኤል በዓል ቤቴል ንኢያሪኮ ሰርሓ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢያሱ ወዲ ነዌ ዝተዛረቦ ቓል ድማ ኽስርታ እንተሎ ብኣቢሮን በዅሪ ወዱ መስረታ፤ በቲ ንእሽተይ ወዱ ብሰጉብ ድማ በሪታታ ኣቖመ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘመነኑ ኸአ ሒኤል ቤትኤላዊ ንያሪኮ ሰርሓ። ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ብእያሱ ወዲ ነዌ እተዛረቦ ድማ ብኣቢራም፡ በቲ በኹሩ ሰረታ፡ ደጌታት ኸአ ብሴጉብ፡ በቲ ንእሽቶ ወዱ ኣቖሙ።