1 Kings 16:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣከኣብ ድማ ጫካ ገበረ። ኣከኣብ ድማ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኵሎም ነገስታት እስራኤል ንላዕሊ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኬቘጥዖ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አክ​ዓ​ብም የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ድን አሠራ፤ አክ​ዓ​ብም ሰው​ነቱ እን​ድ​ት​ጠፋ ከእ​ርሱ በፊት ከነ​በ​ሩት ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ሥ​ታት ሁሉ ይልቅ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ያ​ስ​ቈ​ጣ​ውን ነገር አበዛ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አክዓብም የማምለኪያ ዐፀድ ተከለ፤ አክዓብም ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያስቈጣውን ነገር አበዛ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሼራ ተብላ የምትጠራውንም የሴት አምላክ ምስል አቆመ፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩትም የእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የእስራኤልን አምላክ የጌታን ቁጣ የሚያነሣሣ ኃጢአት ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ አካብ አሼሮ ጌተትያ ጾሳት ምስልያ ኤሲደ፥ ባረፐ ካሰ ደኤዳ ካተቱዋ ኡባቱዋፐ አደ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሀንቀያ ናጋራ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Akaabi Asheero geetettiyaa s'oossatti misiliyaa essiide, bareppe kase de'eedda kaatetuwaa ubbatuwaappe aatsiide Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa hank'k'etsiyaa nagaraa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Akaabey Asheero geetettiza xoossay misle essidi baappe kase de7ida kawota ubbatappe aaththidi GODAA Isra7eele Xoossaa hanqeththissiza nagara ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኣካቤይ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ጾሳይ ሚስሌ ኤሲዲ ባፔ ካሴ ዴኢዳ ካዎታ ኡባታፔ ኣዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሃንቄሲዛ ናጋራ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ አካብ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ምስልያ ኤስድ፥ ባፐ ስን ደእዳ ካዎታ ኡባፈ አድ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሀንቀያ ናጋራ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Akaabi Asheera geetetiya xoosse misiliya essidi, baape sinthe de7ida kawota ubbaafe aathidi Godaa Isra7eele Xoossaa hanqethiya nagara oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም አክዓብ የአሼራን ምስል ዐምድ በማቆም ከእርሱ በፊት ከነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ለቍጣ የሚያነሣሣ ድርጊት ፈጸመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሼራ ተብላ የምትጠራውንም የሴት አምላክ ምስል አቆመ፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩትም የእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቊጣ የሚያነሣሣ ኃጢአት ሠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣክኣብ ከዓ መምለኺ ዓፀድ ተኸለ። ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዘቘጥዕ ብምግባሩ፥ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ዅሎም ነገስታት እስራኤል ገደደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣከኣብ ከአ ኣስታርተ ገበረ። ኣከኣብ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዜኾሪ ብምግባሩ፡ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኹሎም ነገስታት እስራኤል ገደደ።