1 Kings 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣከኣብ ድማ ጫካ ገበረ። ኣከኣብ ድማ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኵሎም ነገስታት እስራኤል ንላዕሊ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኬቘጥዖ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አክዓብም የማምለኪያ ዐፀድን አሠራ፤ አክዓብም ሰውነቱ እንድትጠፋ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ከእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያስቈጣውን ነገር አበዛ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አክዓብም የማምለኪያ ዐፀድ ተከለ፤ አክዓብም ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያስቈጣውን ነገር አበዛ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሼራ ተብላ የምትጠራውንም የሴት አምላክ ምስል አቆመ፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩትም የእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የእስራኤልን አምላክ የጌታን ቁጣ የሚያነሣሣ ኃጢአት ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አካብ አሼሮ ጌተትያ ጾሳት ምስልያ ኤሲደ፥ ባረፐ ካሰ ደኤዳ ካተቱዋ ኡባቱዋፐ አደ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሀንቀያ ናጋራ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Akaabi Asheero geetettiyaa s'oossatti misiliyaa essiide, bareppe kase de'eedda kaatetuwaa ubbatuwaappe aatsiide Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa hank'k'etsiyaa nagaraa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Akaabey Asheero geetettiza xoossay misle essidi baappe kase de7ida kawota ubbatappe aaththidi GODAA Isra7eele Xoossaa hanqeththissiza nagara ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣካቤይ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ጾሳይ ሚስሌ ኤሲዲ ባፔ ካሴ ዴኢዳ ካዎታ ኡባታፔ ኣዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሃንቄሲዛ ናጋራ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ አካብ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ምስልያ ኤስድ፥ ባፐ ስን ደእዳ ካዎታ ኡባፈ አድ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሀንቀያ ናጋራ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Akaabi Asheera geetetiya xoosse misiliya essidi, baape sinthe de7ida kawota ubbaafe aathidi Godaa Isra7eele Xoossaa hanqethiya nagara oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም አክዓብ የአሼራን ምስል ዐምድ በማቆም ከእርሱ በፊት ከነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ለቍጣ የሚያነሣሣ ድርጊት ፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሼራ ተብላ የምትጠራውንም የሴት አምላክ ምስል አቆመ፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩትም የእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቊጣ የሚያነሣሣ ኃጢአት ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ከዓ መምለኺ ዓፀድ ተኸለ። ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዘቘጥዕ ብምግባሩ፥ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ዅሎም ነገስታት እስራኤል ገደደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣከኣብ ከአ ኣስታርተ ገበረ። ኣከኣብ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዜኾሪ ብምግባሩ፡ ካብቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኹሎም ነገስታት እስራኤል ገደደ። |