1 Kings 16:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብኸንቱ ቍጥዓኦም ኬቘጥዖምሲ፡ ብብዘሎ መገዲ የሮብዓም ወዲ ነባትን በቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረሎም ሓጢኣቱን ተመላለሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በርኩስነታቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኀጢአት ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ራሱ በሠራው ኃጢአትና፥ እንዲሁም እስራኤልን ወደ ኃጢአትና ወደ ዋጋ ቢስ ጣዖት አምልኮ በመምራቱ ከእርሱ በፊት እንደነበረው እንደ ኢዮርብዓም የእስራኤልን አምላክ የጌታን ቁጣ አነሣሣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባጻ ናአይ እዮርባም ኦዳ ናጋራነ እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦምር ካሌዳ፤ ሄ ኤቃዉ ጎይንያ ሀኖታይ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሀንቀዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nabaas'a na'ay Iyorbbaami ootseedda nagaraanne Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa Omiri kaalleedda; he eek'aw goynniyaa hanotay Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa hank'k'etseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabaaxe naa Iyorba7aamey ooththida nagaranne Isra7eele asaa oosisida nagaraa Omirey kaallides; he eeqa xoossaas goynniza hanotay GODAA Isra7eele Xoossaa hanqeththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኦዳ ናጋራኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራ ኦሚሬይ ካሊዴስ፤ ሄ ኤቃ ጾሳስ ጎይኒዛ ሃኖታይ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሃንቄዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦምር ናባፃ ናአይ እዮርባም ኦዳ ናጋራነ እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራ ካልስ፤ ሄ ፓና ኤቃ ጋሶን ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ሀንቀስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Omiri Nabaaxa na7ay Iyorbaami oothida nagaraanne Isra7eele asaa oosisida nagaraa kaallis; he pathonna eeqa gaason Godaa, Isra7eele Xoossaa hanqethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እስራኤል በማይረቡ ጣዖቶቻቸው፣ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ለቍጣ እንዲያነሣሡት ባደረገው በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉና እርሱም ኀጢአት ሠርቶ እስራኤልም እንዲሠሩ ባደረገው ኀጢአት ተመላለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ራሱ በሠራው ኃጢአትና፥ እንዲሁም እስራኤልን ወደ ኃጢአትና ወደ ዋጋቢስ ጣዖት አምልኮ በመምራቱ ከእርሱ በፊት እንደ ነበረው እንደ ኢዮርብዓም የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዅሉ መንገዲ ኢዮርብዓም ብዘይረብሕ ነገሮም፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምእንቲ ኸቘጥዕዎ፥ ንእስራኤል ብዘስሓተሉ ሓጢኣት ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኹሉ መገዲ የሮብዓም ወዲ ናባጥን በቲ ንሱ ንእስራኤል፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብኸንቱነቶም ምእንቲ ኪኾርይዎ፡ ብዘስሐተሉ ሓጢኣቱን ከደ። |