1 Kings 16:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጐቦ ሰማርያ ድማ ካብ ሸመር ብኽልተ መክሊት ብሩር ገዚኡ ኣብ ልዕሊ እቲ ጎቦ ሃነጸ፡ ነታ ዝሰርሓ ኸተማ ድማ ብስም ሸመር ወናኒ እቲ ጎቦ ሰማርያ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘንበሪም ከዚያች ተራራ ባለቤት ከሴሜር በሁለት መክሊት ብር የሳምሮንን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ከተማ ሠራ፤ የሠራትንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሳምርም በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በኋላ ሼሜር ተብሎ ከሚጠራው ሰው የሰማርያን ኰረብታ በስድስት ሺህ ጥሬ ብር ገዛ፤ ዖምሪ ኰረብታውን ከመሸገ በኋላ ከተማ ቆረቆረ፤ ከተማይቱንም ቀድሞ የኮረብታው ባለንብረት በሆነው በሼሜር ስም “ሰማርያ” ብሎ ሰየማት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦምር ሳማርያ ግያ ደርያ ሸሜራ ጌተትያ ብታንያፐ ኡሱፑን ሻአ ጻጋራ ብራን ሻሜዳ፤ እት ካታማ አን ኬጼዳ። ያቲደ ሄ ካታማ ካሰ ሄ ደርያ ጎዳ ሱንን ሳማርያ ጊደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omiri Samaariyaa giyaa deriyaa Shemeera geetettiyaa bitaniyaappe usuppun sha"a s'agaraa biran shammeedda; itti katamaa an kees's'eedda. Yaatiide he katamaa kase he deriyaa godaa suntsan Samaariyaa giide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Omirey Samaariyan diza zumbulla Shemereppe 6,000 saqile biran shammidi katama keexxides. Histtidi he katamaza kase zumbullaa godaa sunththan Samaariya giidi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሚሬይ ሳማሪያን ዲዛ ዙምቡላ ሼሜሬፔ 6,000 ሳቂሌ ቢራን ሻሚዲ ካታማ ኬጺዴስ። ሂስቲዲ ሄ ካታማዛ ካሴ ዙምቡላ ጎዳ ሱንን ሳማሪያ ጊዲ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦምር ሳማርያ ዙማ ሳምራ ጌተትያ አድያፈ 6,000 ብራ ሳንትመን ሻምድ፥ ያን ካታማ ኬፅስ። ሄ ካታማ ሄ ዙማ ጎዳ ሱንን ሳማረ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Omiri Samaariya zuma Samira geetetiya addiyafe 6,000 bira santimen shammidi, yan katama keexis. He katamaa he zuma godaa sunthan Samaare gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የሰማርያን ኰረብታ በሁለት መክሊት ጥሬ ብር ከሳምር ላይ ገዝቶ ከተማ ሠራባት፤ ስሟንም በቀድሞው የተራራዋ ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ሼሜር ተብሎ ከሚጠራው ሰው የሰማርያን ኰረብታ በስድስት ሺህ ጥሬ ብር ገዛ፤ ዖምሪ ኰረብታውን ከመሸገ በኋላ ከተማ ቈረቈረ፤ ከተማይቱንም ቀድሞ የኮረብታው ባለንብረት በሆነው በሼሜር ስም “ሰማርያ” ብሎ ሰየማት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዀረብታ ሰማርያ ድማ ኻብ ሳምር ብሽዱሽተ ሽሕ ቅርሺ ብሩር ዓደጋ፤ ነታ ዀረብታ ዓሪዱ ኸዓ ኣብኣ ኸተማ ሰርሐ፤ ብስም ሳምር ጐይታ እታ ዀረብታ ድማ ሰማርያ ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኸረን ሰማርያ ድማ ካብ ሸመር ብኽልተ ታለንት ብሩር ዕደጋ፡ ኣብቲ ኸረን ከአ ሰርሔ፡ ስም እታ ዝሰርሓ ኸተማ ድማ ብስም ሸመር ጎይታ እቲ ኸረን፡ ሰማርያ ኢሉ ሰመያ። |