1 Kings 16:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሓመድ ኣተንሲአካ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ከኣ መስፍን ስለ ዝገበርኩኻ። ብመገዲ የሮብዓም ተመላሊስካ ድማ ንህዝበይ እስራኤል ሓጢኣት ገበርካኒ፣ ብሓጢኣቶም ከላግጹኒ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እኔ ከመ​ሬት አን​ሥቼ በሕ​ዝቤ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ አለቃ አድ​ር​ጌ​ሃ​ለሁ፤ አንተ ግን በከ​ንቱ ጣዖ​ታ​ቸው ያስ​ቈ​ጡኝ ዘንድ ሕዝ​ቤን እስ​ራ​ኤ​ልን በአ​ሳ​ታ​ቸው በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም መን​ገድ ሄድህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ከመሬት አስነሥቼ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ አድርጌሃለሁ፤ አንተ ግን በኢዮርብዓም መንገድ ሄደሃል፥ በኃጢአታቸውም ያስቈጡኝ ዘንድ ሕዝቤን እስራኤልን አስተሃቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እኔ ግን ከትቢያ አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግሁህ፤ ታዲያ አንተ እንደ ኢዮርብዓም ኃጢአት ሠራህ፤ ሕዝቤንም ወደ ኃጢአት መራህ፤ የኃጢአታቸውም ብዛት የእኔን ቁጣ አነሣሥቶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ኔና ባናፐ ደንደ ታ አሳ እስራኤልያ ቦላ ካፑዋ ከሳድ፤ ሽን ኔን እዮርባማ ኦግያን ሀመታዳ። ቃይ ታ አሳ እስራኤልያ ናጋራ ኦስሳደ፥ ኡንቱንቱ ናጋራን ታና ሀንቀዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani neena baanaappe dentsaade ta asaa Israa'eeliyaa bolla kaappuwaa kessaad; shin neeni Iyorbbaama ogiyaan hamettaadda. K'ay ta asaa Israa'eeliyaa nagaraa oosissaade, unttunttu nagaran taana hank'k'etsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani nena gudullafe denththada ta deraa Isra7eele bolla kawosadis; gido attiin neni Iyorba7aamey bida ogera baada ta dere Isra7eele nagara oosisadasa; histtada ta istta nagaran hanqettana mala tana denththeththadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኔና ጉዱላፌ ዴንዳ ታ ዴራ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎሳዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኢዮርባኣሜይ ቢዳ ኦጌራ ባዳ ታ ዴሬ ኢስራኤሌ ናጋራ ኦሲሳዳሳ፤ ሂስታዳ ታ ኢስታ ናጋራን ሃንቄታና ማላ ታና ዴንዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ነና ባናፐ ደንዳ ታ አሳ እስራኤለ ቦላ ሀላቃ ኦስ፤ ሽን ኔኒ እዮርባማ ኦግያን ሄመታዳሳ። ቃስ ታ አሳ እስራኤለ ናጋራ ኦስሳዳ ኤንታ ናጋራን ታና ሀንቀዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani nena baanape denthada ta asaa Isra7eele bolla halaqa oothas; shin neeni Iyorbaama ogiyan hemetadasa. Qassi ta asaa Isra7eele nagara oosisada enta nagaran tana hanqethadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከትቢያ አንሥቼ፣ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግሁህ፤ አንተ ግን በኢዮርብዓም መንገድ ሄድህ፤ ሕዝቤ እስራኤል ኀጢአት እንዲሠራ፣ በኀጢአቱም ለቍጣ እንዲያነሣሣኝ አሳሳትኸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ግን ከትቢያ አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግሁህ፤ ታዲያ አንተ እንደ ኢዮርብዓም ኃጢአት ሠራህ፤ ሕዝቤንም ወደ ኃጢአት መራህ፤ የኃጢአታቸውም ብዛት የእኔን ቊጣ አነሣሥቶአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ኻብ ሓመድ ኣልዒለ፥ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ሓለቓ ገበርኩኻ፤ ንስኻ ግና ብመንገዲ ኢዮርብዓም ከድካ፤ ንህዝበይ እስራኤል ድማ ብሓጢኣቶም ከቘጥዑኒ ኣስሓትካዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኻብ ሓመድ ኣልዒለስ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ገይረካ ኽነሰይ፡ ንስኻ ግና ብመገዲ የሮብዓም ብምኻድካ፡ ንህዝበይ እስራኤል ብሓጢኣቶም ኬዀርዩኒ ስለ ዘስሓትካዮም፡