1 Kings 16:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለ ሓጢኣቱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባሩ፡ ብመገዲ የሮብዓምን በቲ ዝገበሮ ሓጢኣትን ብምምልላስ ንእስራኤል ሓጢኣት ክገብር ሓጢኣት ገይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስላደረገውም ኀጢአት፥ እስራኤልንም ስላሳተበት ኀጢአት፥ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አድርጎአልና፥ በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓምም መንገድ ሄዶአልና ሞተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስላደረገውም ኃጢአት፥ እስራኤልንም ስላሳተበት ኃጢአት፥ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አድርጎአልና፥ በኢዮርብዓምም መንገድ ሄዶአልና ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ የሆነበት ምክንያት በሠራው ኃጢአት ጌታን በማሳዘኑ ነው፤ እርሱ ራሱ በሠራው ኃጢአትና እስራኤልንም ወደ ኃጢአት በመምራቱ ምክንያት ከእርሱ በፊት እንደነበረው እንደ ኢዮርብዓም ጌታን አስቆጥቶአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ሀኔዳዌ እዮርባም ኦዳ ናጋራነ እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ካሊደ፥ ዝምር መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe haneeddawe Iyorbbaami ootseedda nagaraanne Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa kaalliide, Zimiri Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda dirassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniday Iyorba7aamey ooththida nagaraanne Isra7eele asaa oosisida nagaraa kaallidi Zimirey GODAA sinththan iita miish ooththida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ሃኒዳይ ኢዮርባኣሜይ ኦዳ ናጋራኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራ ካሊዲ ዚሚሬይ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ሀንዳይ እዮርባም ኦዳ ናጋራነ እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራ ካልድ ዝምር ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniday Iyorbaami oothida nagaranne Isra7eele asaa oosisida nagaraa kaallidi Zimiri Godaa sinthan iitabaa oothida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ የሆነውም በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ክፉ ሥራ በመሥራትና በኢዮርብዓም መንገድ በመሄድ፣ እንዲሁም ራሱ በሠራው ኀጢአትና እስራኤልም እንዲሠሩ ባደረገው ኀጢአት ምክንያት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ የሆነበት ምክንያት በሠራው ኃጢአት እግዚአብሔርን በማሳዘኑ ነው፤ እርሱ ራሱ በሠራው ኃጢአትና እስራኤልንም ወደ ኃጢአት በመምራቱ ምክንያት ከእርሱ በፊት እንደ ነበረው እንደ ኢዮርብዓም እግዚአብሔርን አስቈጥቶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣትን፥ ንእስራኤል ስለ ዘስሓተሉ ሓጢኣቱን፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ስለ ዝገበረ፥ ብመንገዲ ኢዮርብዓምውን ስለ ዝከደ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ዚምሪ እታ ኸተማ ኸም እተታሕዘት ምስ ረአየ፡ ብሰሪ እቲ መገዲ የሮብዓም እናኸደ፡ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ዘበለ ብምግባሩ ዝገበሮ ሓጢኣቱን በቲ ንእስራኤል ዘስሐተሉ ሓጢኣቱን፡ ናብታ ኣደራሽ ቤት ንጉስ ኣትዩ፡ ነታ ቤት ንጉስ ኣብ ልዕሊኡ ብሓዊ ኣንደዳ፡ ሞተ ኸአ። |