1 Kings 16:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ሻብዓይን ዓመት ኣሳ ንጉስ ይሁዳ፡ ዚምሪ ኣብ ቲርዛ ንሸውዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ሰብኡት ድማ ምስታ ናይ ፍልስጥኤማውያን ዝነበረት ጊብቶን ሰፈሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሃያ ዘጠነኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሰባት ቀን ነገሠ። የእስራኤል ሠራዊት ግን በፍልስጥኤም ሀገር በገባቶን ሰፍረው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በአሳ በሀያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሰባት ቀን ነገሠ። ሕዝቡም በፍልስጥኤም አገር የነበረው ገባቶንን ከብበው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሳ በይሁዳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዚምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ አድርጎ በእስራኤል ላይ ሰባት ቀን ብቻ ነገሠ፤ በዚያን ጊዜ የእስራኤል ወታደሮች በፍልስጥኤም የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ ከበው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ አሲ ካተቴዳ ላታማነ ላፑን ላይን ዝምር ትርጻን ላፑን ጋላሳ ጻላላ ካተቴዳ። ሄ ዎደ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ግባቶና ጌተትያ ፕልስጼማ ካታማ ዶዲደ ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Aasi kaateteedda laatamanne laappuntsa laytsan Zimiri Tirs's'an laappun gallassaa s'alalaa kaateteedda. He wode Israa'eeliyaa olanchchatuu Gibbatoona geetettiyaa Piliss's'eema katamaa dooddiide utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda Kawo Aasi kawotida 27 layththan Zimirey Tirxxan laappun gallas xalla kawotides. He wode Isra7eele olanchchati Gabatoone geetettiza Filisxeeme katamaa dooddidi uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኣሲ ካዎቲዳ 27 ላይን ዚሚሬይ ቲርጻን ላፑን ጋላስ ጻላ ካዎቲዴስ። ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ጋባቶኔ ጌቴቲዛ ፊሊስጼሜ ካታማ ዶዲዲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ አስ ካዎትዳ ላታማነ ላፑን ላይን ዝምር ትርሳን ላፑን ጋላሳ ፃላላ ካዎትስ። ሄ ዎደ እስራኤለ ኦላንቾት ግባቶና ጌተትያ ፍልስፄመ ካታማ ዩሹዋ ተቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Asi kawotida laatamanne laapuntha laythan Zimiri Tirsan laapun gallasa xalaala kawotis. He wode Isra7eele olanchoti Gibatoona geetetiya Filisxeeme katamaa yuushuwa teqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ አሳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሆኖ ሰባት ቀን ብቻ ገዛ። በዚህ ጊዜ ሰራዊቱ የፍልስጥኤማውያን ከተማ የሆነችውን ገባቶንን ከብቦ ሰፍሮ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሳ በይሁዳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዚምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ አድርጎ በእስራኤል ላይ ሰባት ቀን ብቻ ነገሠ፤ በዚያን ጊዜ የእስራኤል ወታደሮች በፍልስጥኤም የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ ከበው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሳ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ዕስራን ሸውዓተን ዓመቱ ዘምሪ ኣብ ቴርሳ ሸውዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ህዝቢ ግና ንናይ ፍልስጥኤማውያን ገባቶን ከቢቦምዋ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሳ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዕስራን ሾብዓተን ዓመቱ ኸኣ ዚምሪ ኣብ ቲርጳ ሾብዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ህዝቢ ድማ ንጊብቶን ናይ ፍልስጥኤማውያን ከቢቦምዋ ነበሩ። |