1 Kings 16:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዕስራን ሻብዓይን ዓመት ኣሳ ንጉስ ይሁዳ፡ ዚምሪ ኣብ ቲርዛ ንሸውዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ሰብኡት ድማ ምስታ ናይ ፍልስጥኤማውያን ዝነበረት ጊብቶን ሰፈሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁ​ዳም ንጉሥ በአሳ በሃያ ዘጠ​ነ​ኛው ዓመት ዘምሪ በቴ​ርሳ ሰባት ቀን ነገሠ። የእ​ስ​ራ​ኤል ሠራ​ዊት ግን በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤም ሀገር በገ​ባ​ቶን ሰፍ​ረው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ንጉሥ በአሳ በሀያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሰባት ቀን ነገሠ። ሕዝቡም በፍልስጥኤም አገር የነበረው ገባቶንን ከብበው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሳ በይሁዳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዚምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ አድርጎ በእስራኤል ላይ ሰባት ቀን ብቻ ነገሠ፤ በዚያን ጊዜ የእስራኤል ወታደሮች በፍልስጥኤም የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ ከበው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ካቲ አሲ ካተቴዳ ላታማነ ላፑን ላይን ዝምር ትርጻን ላፑን ጋላሳ ጻላላ ካተቴዳ። ሄ ዎደ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ግባቶና ጌተትያ ፕልስጼማ ካታማ ዶዲደ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa Kaatii Aasi kaateteedda laatamanne laappuntsa laytsan Zimiri Tirs's'an laappun gallassaa s'alalaa kaateteedda. He wode Israa'eeliyaa olanchchatuu Gibbatoona geetettiyaa Piliss's'eema katamaa dooddiide utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda Kawo Aasi kawotida 27 layththan Zimirey Tirxxan laappun gallas xalla kawotides. He wode Isra7eele olanchchati Gabatoone geetettiza Filisxeeme katamaa dooddidi uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካዎ ኣሲ ካዎቲዳ 27 ላይን ዚሚሬይ ቲርጻን ላፑን ጋላስ ጻላ ካዎቲዴስ። ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ጋባቶኔ ጌቴቲዛ ፊሊስጼሜ ካታማ ዶዲዲ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካዎይ አስ ካዎትዳ ላታማነ ላፑን ላይን ዝምር ትርሳን ላፑን ጋላሳ ፃላላ ካዎትስ። ሄ ዎደ እስራኤለ ኦላንቾት ግባቶና ጌተትያ ፍልስፄመ ካታማ ዩሹዋ ተቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kawoy Asi kawotida laatamanne laapuntha laythan Zimiri Tirsan laapun gallasa xalaala kawotis. He wode Isra7eele olanchoti Gibatoona geetetiya Filisxeeme katamaa yuushuwa teqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ አሳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሆኖ ሰባት ቀን ብቻ ገዛ። በዚህ ጊዜ ሰራዊቱ የፍልስጥኤማውያን ከተማ የሆነችውን ገባቶንን ከብቦ ሰፍሮ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሳ በይሁዳ በነገሠ በሃያ ሰባተኛው ዓመት ዚምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ አድርጎ በእስራኤል ላይ ሰባት ቀን ብቻ ነገሠ፤ በዚያን ጊዜ የእስራኤል ወታደሮች በፍልስጥኤም የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ ከበው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሳ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ዕስራን ሸውዓተን ዓመቱ ዘምሪ ኣብ ቴርሳ ሸውዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ህዝቢ ግና ንናይ ፍልስጥኤማውያን ገባቶን ከቢቦምዋ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሳ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዕስራን ሾብዓተን ዓመቱ ኸኣ ዚምሪ ኣብ ቲርጳ ሾብዓተ መዓልቲ ነገሰ። እቶም ህዝቢ ድማ ንጊብቶን ናይ ፍልስጥኤማውያን ከቢቦምዋ ነበሩ።