1 Kings 15:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ የሮብዓምን በቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበሮ ሓጢኣትን ድማ ተመላለሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኀጢአት ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በኢዮርብዓምም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኃጢአት ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም በፊት እንደነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ባዕሻ ራሱ ኃጢአት በመሥራትና የእስራኤልንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት ጌታን አሳዘነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦደነ አ ኦግያን ሀመቲደ፥ ባእሽ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiidenne Aa ogiyaan hametiidde, Baa'ishi Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraa ooththidinne iza ogen hemettidi Baashey GODAA sinththan iita miish ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራ ኦዲኔ ኢዛ ኦጌን ሄሜቲዲ ባሼይ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባም እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳይሳዳ እካ ሄ ኦግያን ሄመትድ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaami Isra7eele asaa nagara oosisidaysada ika he ogiyan hemetidi Godaa sinthan iitabaa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢዮርብዓም መንገድ በመሄድና እስራኤልም እንዲሠሩ ያደረገውን ኀጢአት በመፈጸም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም በፊት እንደ ነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ባዕሻ ራሱ ኃጢአት በመሥራትና የእስራኤልንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት እግዚአብሔርን አሳዘነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ብመንገዲ ኢዮርብዓምን ንእስራኤል ብዘስሓተሉ ሓጢኣትን ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ የሮብዓምን በቲ ንእስራኤል ዘስሐተሉ ሓጢኣቱን ከኣ ኸደ። |