1 Kings 15:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባኤሳ ወዲ ኣሕያ፡ ካብ ቤት ኢሳኮር ድማ ውዲት ፈጠረሉ። ባኤሳ ድማ ኣብታ ናይ ፍልስጥኤማውያን ዝነበረት ጊብቶን ሰዓሮ። ናዳብን ብዘሎ እስራኤልን ንጊብቶን ከበባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከበ​ለ​ዓን ቤት የሆነ የአ​ኪያ ልጅ ባኦስ ዐመ​ፀ​በት፤ ናባ​ጥና እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ገባ​ቶ​ንን ከብ​በው ነበ​ርና ባኦስ በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ልም ሀገር ባለው በገ​ባ​ቶን ገደ​ለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከይሳኮርም ቤት የሆነ የአኪያ ልጅ ባኦስ ተማማለበት፤ ናዳብና እስራኤልም ሁሉ ገባቶንን ከብበው ነበርና ባኦስ በፍልስጥኤም አገር ባለው በገባቶን ገደለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሳኮር ነገድ የሆነው የአኪያ ልጅ ባዕሻ በናዳብ ላይ ዐምፆ ገደለው፤ በዚያም ጊዜ ናዳብና ሠራዊቱ በፍልስጥኤም ግዛት የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ በመክበብ ላይ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳኮራ ዛርያ ግዴዳ አኪያ ናአይ ባእሽ ናዳባ ቦላ ማቀቴዳ። ሄ ዎደ ናዳብነ አ ኦላንቻቱ ፕልስጼማን ደእያ ግባቶና ካታማ ዶዲደ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaakoora zariyaa gideedda Akiiya na'ay Baa'ishi Nadaaba bolla mak'etteedda. He wode Nadaabinne Aa olanchchatuu Piliss's'eeman de'iyaa Gibbatoona katamaa dooddiide de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Nadaabeynne iza olanchchati Filisxeemen diza Gabatoone katama dooddi dishin Yisakoore zare gidida Akaya naa Baashey Nadaabe bolla dendidi iza wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ናዳቤይኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ፊሊስጼሜን ዲዛ ጋባቶኔ ካታማ ዶዲ ዲሺን ዪሳኮሬ ዛሬ ጊዲዳ ኣካያ ና ባሼይ ናዳቤ ቦላ ዴንዲዲ ኢዛ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳኮራ ኮቸ ግድዳ አክያ ናአይ ባኦስ ናዳባ ቦላ ማቀትስ። ሄ ዎደ ናዳበይነ እያ ኦላንቾት ፍልስፄመን ደእያ ግባቶና ካታማ ዩሾን ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisakoora koche gidida Akiya na7ay Ba7oosi Nadaaba bolla maqetis. He wode Naadabeynne iya olanchoti Filisxeemen de7iya Gibatoona katamaa yuushon de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ናዳብና መላው እስራኤል በፍልስጥኤም የምትገኘውን የገባቶንን ከተማ ከብበው ሳሉ፣ ከይሳኮር ነገድ የተወለደው የአኪያ ልጅ ባኦስ ዐምፆ በመነሣት ናዳብን በገባቶን ገደለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሳኮር ነገድ የሆነው የአኪያ ልጅ ባዕሻ በናዳብ ላይ ዐምፆ ገደለው፤ በዚያም ጊዜ ናዳብና ሠራዊቱ በፍልስጥኤም ግዛት የምትገኘውን የጊበቶንን ከተማ በመክበብ ላይ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባኦስ ወዲ ኣኪያ ኻብ ነገድ ይሳኮር ድማ ተመሓሓለሉ። ናዳብን ብዘለዉ እስራኤልን ንገባቶን ከቢቦምዋ እንተለዉ ኸዓ፥ ባኦስ ኣብ ሃገር ፍልስጥኤማውያን ኣብ ዘሎ ገባቶን ቀተሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ባዕላ ወዲ ኣሒያ ኻብ ቤት ይሳኮር ድማ ተማሓሓሉ። ናዳብን ብዘሎ እስራኤልን ንጊብቶን ከቢቦምዋ ኸለዉ ኸኣ፡ ባዕሳ ኣብ ጊብቶን ናይ ፍልስጥኤማውያን ቀተሎ።