1 Kings 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተወሳኺ ታሪኽ ኣሳን ኵሉ ሓያል ተግባራቱን ዝገበሮ ዅሉን ዝሃነጾም ከተማታትን፡ ኣብ ዜና መዋእል ነገስታት ይሁዳዶ ኣይተጻሕፈን፧ እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ኣብ ግዜ እርጋኑ ብእግሩ ሓሚሙ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የአሳ ነገር ሁሉ ብርቱ ሥራዎቹም ሁሉ፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በይሁዳ ነገሥት ታሪክ የተጻፈ አይደለምን? ነገር ግን በሸመገለ ጊዜ እግሮቹ ታመሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የአሳ ነገር ሁሉ፥ ጭከናውም ሁሉ፥ ያደረገውም ሁሉ፥ የሠራቸውም ከተሞች፥ በይሁዳ ነገሥት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ነገር ግን በሸመገለ ጊዜ እግሮቹ ታመሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አሳ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ፥ የጀግንነት ሥራውና የመሸጋቸውም ከተሞች ጭምር በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፤ ንጉሥ አሳ በዕድሜ በሸመገለ ጊዜ ግን ከእግሩ ሕመም የተነሣ ሽባ ሆኖ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሲ ሀኔዳ ሀራባይ፥ አ ምኖተ ኡባይ፥ እ ኦዳባይ ኡባይነ እ ኬጼዳ ካታማቱ ይሁዳ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴድኖ። ሽን እ ጭሜዳ ዎደ ገድያ ሳከቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aasi haneedda harabay, Aa minotetsaa ubbay, I ootseeddabay ubbaynne I kees's'eedda katamatuu Yihudaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteeddino. Shin I c'imeedda wode gediyaa saketteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aasi hanida hanotati, iza minoteth ubbay, izi ooththida oosotinne izi essida katamati Yuhuda Kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttida. Gido attiin izi cimmida wode toho sakettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ሃኒዳ ሃኖታቲ፥ ኢዛ ሚኖቴ ኡባይ፥ ኢዚ ኦዳ ኦሶቲኔ ኢዚ ኤሲዳ ካታማቲ ዩሁዳ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ። ጊዶ ኣቲን ኢዚ ጪሚዳ ዎዴ ቶሆ ሳኬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ሀንዳ ሀራባይ፥ እያ ምኖተይ ኡባይ፥ እ ኦዳባ ኡባይነ እ ኬፅዳ ካታማት ይሁዳ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። ሽን እ ጭምዳ ዎደ ባ ቶሁዋ ሳከትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi hanida harabay, iya minotethay ubbay, I oothidaba ubbaynne I keexida katamati Yihuda Kawota Taarike Maxaafan xaafetis. Shin I cimida wode ba tohuwa saketis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአሳ ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ነገር በሙሉ፣ ያደረገውም ሁሉና የሠራቸውም ከተሞች በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ ተጽፈው የሚገኙ አይደሉምን? ንጉሥ አሳ በሸመገለ ጊዜ ግን እግሮቹ ታመሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አሳ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ፥ የጀግንነት ሥራውና የመሸጋቸውም ከተሞች ጭምር በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፤ ንጉሥ አሳ በዕድሜ በሸመገለ ጊዜ ግን ከእግሩ ሕመም የተነሣ ሽባ ሆኖ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ዝተረፈ ናይ ኣሳ ታሪኽ፥ ኵሉ ጅግንነቱን ኵሉ ዝገበሮን፥ ዝሰርሐን ከተማታትን፥ ኣብቲ መፅሓፍ ታሪክ ነገስታት ይሁዳ ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? ብጊዜ እርጋኑ ግና ኣእጋሩ ሓመመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ እቲ ዝተረፈ ናይ ኣሳ ነገር ከኣ፡ ኲሉ መንፍዓቱን ኲሉ ዝገበሮን ዝሰርሔን ከተማታትን፡ ንሱ ኣብቲ መጽሓፍ ኣየሎን፡ ብጊዜ እርግናኡ ግና ኣእጋሩ ሐመመ። |