1 Kings 15:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተወሳኺ ታሪኽ ኣሳን ኵሉ ሓያል ተግባራቱን ዝገበሮ ዅሉን ዝሃነጾም ከተማታትን፡ ኣብ ዜና መዋእል ነገስታት ይሁዳዶ ኣይተጻሕፈን፧ እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ኣብ ግዜ እርጋኑ ብእግሩ ሓሚሙ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ረ​ውም የአሳ ነገር ሁሉ ብርቱ ሥራ​ዎ​ቹም ሁሉ፥ ያደ​ረ​ገ​ውም ሁሉ፥ በይ​ሁዳ ነገ​ሥት ታሪክ የተ​ጻፈ አይ​ደ​ለ​ምን? ነገር ግን በሸ​መ​ገለ ጊዜ እግ​ሮቹ ታመሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቀረውም የአሳ ነገር ሁሉ፥ ጭከናውም ሁሉ፥ ያደረገውም ሁሉ፥ የሠራቸውም ከተሞች፥ በይሁዳ ነገሥት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ነገር ግን በሸመገለ ጊዜ እግሮቹ ታመሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ አሳ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ፥ የጀግንነት ሥራውና የመሸጋቸውም ከተሞች ጭምር በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፤ ንጉሥ አሳ በዕድሜ በሸመገለ ጊዜ ግን ከእግሩ ሕመም የተነሣ ሽባ ሆኖ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሲ ሀኔዳ ሀራባይ፥ አ ምኖተ ኡባይ፥ እ ኦዳባይ ኡባይነ እ ኬጼዳ ካታማቱ ይሁዳ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴድኖ። ሽን እ ጭሜዳ ዎደ ገድያ ሳከቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aasi haneedda harabay, Aa minotetsaa ubbay, I ootseeddabay ubbaynne I kees's'eedda katamatuu Yihudaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteeddino. Shin I c'imeedda wode gediyaa saketteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aasi hanida hanotati, iza minoteth ubbay, izi ooththida oosotinne izi essida katamati Yuhuda Kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttida. Gido attiin izi cimmida wode toho sakettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ሃኒዳ ሃኖታቲ፥ ኢዛ ሚኖቴ ኡባይ፥ ኢዚ ኦዳ ኦሶቲኔ ኢዚ ኤሲዳ ካታማቲ ዩሁዳ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ። ጊዶ ኣቲን ኢዚ ጪሚዳ ዎዴ ቶሆ ሳኬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ሀንዳ ሀራባይ፥ እያ ምኖተይ ኡባይ፥ እ ኦዳባ ኡባይነ እ ኬፅዳ ካታማት ይሁዳ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። ሽን እ ጭምዳ ዎደ ባ ቶሁዋ ሳከትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi hanida harabay, iya minotethay ubbay, I oothidaba ubbaynne I keexida katamati Yihuda Kawota Taarike Maxaafan xaafetis. Shin I cimida wode ba tohuwa saketis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአሳ ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ነገር በሙሉ፣ ያደረገውም ሁሉና የሠራቸውም ከተሞች በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ ተጽፈው የሚገኙ አይደሉምን? ንጉሥ አሳ በሸመገለ ጊዜ ግን እግሮቹ ታመሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ አሳ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ፥ የጀግንነት ሥራውና የመሸጋቸውም ከተሞች ጭምር በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፤ ንጉሥ አሳ በዕድሜ በሸመገለ ጊዜ ግን ከእግሩ ሕመም የተነሣ ሽባ ሆኖ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እቲ ዝተረፈ ናይ ኣሳ ታሪኽ፥ ኵሉ ጅግንነቱን ኵሉ ዝገበሮን፥ ዝሰርሐን ከተማታትን፥ ኣብቲ መፅሓፍ ታሪክ ነገስታት ይሁዳ ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? ብጊዜ እርጋኑ ግና ኣእጋሩ ሓመመ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሉ እቲ ዝተረፈ ናይ ኣሳ ነገር ከኣ፡ ኲሉ መንፍዓቱን ኲሉ ዝገበሮን ዝሰርሔን ከተማታትን፡ ንሱ ኣብቲ መጽሓፍ ኣየሎን፡ ብጊዜ እርግናኡ ግና ኣእጋሩ ሐመመ።