1 Kings 15:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ኣሳ ኣብ ብዘላ ይሁዳ ኣእወየ። ነቲ ባኤሳ ዝሃነጾ ኣእማን ራማን ዕንጨይቱን ድማ ወሰድዎ። ንጉስ ኣሳ ድማ ምስኦም ጌባ ናይ ብንያምን ሚጽፓን ሰርሐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም አሳ በይ​ሁዳ ሁሉ ላይ አዋጅ ነገረ፤ ማንም ነጻ አል​ነ​በ​ረም፥ ንጉሡ ባኦ​ስም የሠ​ራ​በ​ትን የራ​ማን ድን​ጋ​ይና እን​ጨት ወሰደ፤ የይ​ሁ​ዳም ንጉሥ አሳ የብ​ን​ያ​ም​ንና የመ​ሴ​ፋን ኮረ​ብታ ሠራ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም አሳ በይሁዳ ሁሉ ላይ አዋጅ ነገረ፤ ማንም ነጻ አልነበረም፤ ባኦስም የሠራበትን የራማን ድንጋይና እንጨት ወሰዱ፥ ንጉሡም አሳ የብንያምን ጌባንና ምጽጳን ሠራበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ንጉሥ አሳ፥ ባዕሻ ራማን ለመመሸግ አከማችቶት የነበረውን ድንጋይና እንጨት ከዚያ ለማንሣት እንዲረዳው ሕዝቡ አንድም ሳይቀር እንዲመጣ ወደ ይሁዳ ግዛቶች ሁሉ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ ንጉሥ አሳ ከዚያ የተገኘውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ ወስዶ ምጽጳንና በብንያም ግዛት ውስጥ የምትገኘውን የጌባዕን ከተማ ምሽግ አድርጎ ሠራበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ካቲ አሲ ይሁዳን ደእያ አሳ ኡባ አዛዚና እቱነ አተናን ደንዲደ፥ ባእሽ ካሰ ያን ጎኤትያ ሹቻነ ም ራማፐ ኬዜድኖ። ካቲ አሲ ምጽጳነ ቢንያማ ቢታን ደእያ ገባአ አን ምንሲደ ግምቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Kaatii Aasi Yihudaan de'iyaa asaa ubbaa azazina ittuunne attennaan denddiide, Baa'ishi kase yaan go'ettiyaa shuchchaanne mitsaa Raamappe keezeeddino. Kaatii Aasi Mis'ip'p'anne Biiniyaama biittan de'iyaa Gebaa'a an minisiide gimbbeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kawo Aasi Yuhudan de7iza asay ubbay attontta kezana mala awajjissides; Baashey kase heen go7ettiza shuchchaanne miththaa Eraamappe miiyida. Kawo Aasi Mixiphphaninne Biniyaame biittan de7iza Geeba izan minththi gimbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኣሲ ዩሁዳን ዴኢዛ ኣሳይ ኡባይ ኣቶንታ ኬዛና ማላ ኣዋጂሲዴስ፤ ባሼይ ካሴ ሄን ጎኤቲዛ ሹቻኔ ሚ ኤራማፔ ሚዪዳ። ካዎ ኣሲ ሚጺጳኒኔ ቢኒያሜ ቢታን ዴኢዛ ጌባ ኢዛን ሚን ጊምቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ ካዎይ አስ ይሁዳን ደእያ አሳ ኡባ ኪትን፥ እሶይካ አቶና ደንድድ፥ ባኦስ ያን ጎኤትያ ሹቻነ ም ራማፐ ጋዝዶሶና። ካዎይ አስ ምፅጳንነ ብንያመን ደእያ ግብአ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kawoy Asi Yihudan de7iya asa ubbaa kiittin, issoyka attonna dendidi, Ba7oosi yan go7etiya shuchaanne mithaa Ramape gaazidosona. Kawoy Asi Mixiphaninne Biniyaamen de7iya Gib7a gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ አሳ አንድም ሰው እንዳይቀር በይሁዳ ሁሉ ዐዋጅ አስነገረ፤ ከዚያም ሕዝቡ ባኦስ በራማ አስቀምጦት የነበረውን ድንጋይና ዕንጨት አጋዘ፤ ንጉሡም በዚሁ ምጽጳንና በብንያም ውስጥ ጌባን ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ንጉሥ አሳ፥ ባዕሻ ራማን ለመመሸግ አከማችቶት የነበረውን ድንጋይና እንጨት ከዚያ ለማንሣት እንዲረዳው ሕዝቡ አንድም ሳይቀር እንዲመጣ ወደ ይሁዳ ግዛቶች ሁሉ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ ንጉሥ አሳ ከዚያ የተገኘውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ ወስዶ ምጽጳንና በብንያም ግዛት ውስጥ የምትገኘውን የጌባዕን ከተማ ምሽግ አድርጎ ሠራበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ኣሳ ሓደ እኳ ናፃ እንተይሓደገ ንብዘላ ይሁዳ ኣኽተታ። ነቲ ባኦስ ንራማ ዓሪዱሉ ዝነበረ ኣእማንን ኣዕፃውን ወሲዱ፥ ንጌባ ናይ ብንያምን ንምፅጳን ዓረደን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንጉስ ኣሳ ሓደ እኳ ናጻ ኸይሐደገ ንብዘላ ይሁዳ ኣኽተተ። ነቲ ባዕሳ ንራማ ሰሪሑሉ ዝነበረ ኣእማንን ኣዕጻውን ወሰዱ፡ ንጉስ ኣሳ ድማ ብእኡ ገይሩ ንጌባዕ ናይ ብንያምን ንሚጽጳን ሰርሔን።