1 Kings 15:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ቤንሃዳድ ንንጉስ ኣሳ ሰሚዑ ነቶም ዝነበሮም ኣዘዝቲ ሰራዊት ናብ ከተማታት እስራኤል ሰደደ፣ ንኢዮንን ዳንን ኣቤል-ቤት-ማዓን ንብዘላ ሺነሮትን ንብዘላ ምድሪ ንፍታሌምን ከኣ ሰዓረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወልደ አዴ​ርም ለን​ጉሡ ለአሳ እሺ አለው፤ የሠ​ራ​ዊ​ቱ​ንም አለ​ቆች በእ​ስ​ራ​ኤል ከተ​ሞች ላይ ሰድዶ ኢና​ን​ንና ዳንን፥ አቤ​ል​ቤ​ት​መ​ዓ​ካ​ንና ኬኔሬ​ትን ሁሉ የን​ፍ​ታ​ሌ​ም​ንም ሀገር ሁሉ መታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወልደ አዴርም ለንጉሡ ለአሳ እሺ አለው፤ የሠራዊቱንም አለቆች በእስራኤል ከተሞች ላይ ሰድዶ ዒዮንንና ዳንን፥ አቤልቤት መዓካንና ኪኔሬትን ሁሉ የንፍታሌምንም አገር ሁሉ መታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ቤንሀዳድም አሳ ባቀረበው ሐሳብ ተስማምቶ የጦር አዛዦቹንና ሠራዊቱን በመላክ በእስራኤል ከተሞች ላይ አደጋ እንዲጥሉ አደረገ፤ እነርሱም ዒዮን፥ ዳን፥ አቤልቤትማዕካና የገሊላ ባሕር ተብለው የሚጠሩትን ከተሞች በገሊላ ባሕር አጠገብ የሚገኘውን አገርና የንፍታሌምን ግዛት ሁሉ ያዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በንሀዳድ ካቲ አሲ ጌዳዋ ማዪደ፥ ባረ ኦላ ጋዳዎቱዋ እስራኤልያ ካታማቱዋ ኦላናዉ የዴዳ። ኡንቱንቱ አይኖ፥ ዳናነ አቤል-ቤትማእካ ጌተትያ ካታማቱዋ፥ ጋሊላ አባ ማታን ደእያ ቢታ፥ ንፍታሌማ ቢታናካ ጉጂደ ኡባ ጾኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Benihadaadi Kaatii Aasi geeddawaa mayyiide, bare ola gadaawotuwaa Israa'eeliyaa katamatuwaa olanaw yeddeedda. Unttunttu Ayino, Daananne Aabeeli-Beetimaa'ika geetettiyaa katamatuwaa, Galiilaa Abbaa matan de'iyaa biittaa, Nifttaaleema biittaanakka gujjiide ubbaa s'ooneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Beeni-Hadaadey kawo Aasi gida qaala ekkidi ba ola gadawata Isra7eele katamata olanaas yeddides; istti Iyoone, Daane, Aabeeli-Beeti-Ma7ika geetettiza katamata, qasse Niftaalemenne Gensereexe ubbaa oli oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኒ-ሃዳዴይ ካዎ ኣሲ ጊዳ ቃላ ኤኪዲ ባ ኦላ ጋዳዋታ ኢስራኤሌ ካታማታ ኦላናስ ዬዲዴስ፤ ኢስቲ ኢዮኔ፥ ዳኔ፥ ኣቤሊ-ቤቲ-ማኢካ ጌቴቲዛ ካታማታ፥ ቃሴ ኒፍታሌሜኔ ጌንሴሬጼ ኡባ ኦሊ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) በን-ሀዳድ ካዎይ አስ ግዳይሳ ኤክድ፥ ባ ቶራ ሞጮናታ እስራኤለ ካታማታ ኦላናዉ የድስ። ኤንቲ እዮና፥ ዳነነ አቤል-ቤት-ማእካ ካታማታ፥ ጋልላ አባ ማታን ደእያ ቢታነ ንፍታለመ ቢታራ ጋድ ኦይክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ben-Hadaadi kawoy Asi gidaysa ekidi, ba toora moconata Isra7eele katamata olanaw yeddis. Enti Iyoona, Daanenne Abeel-Beet-Ma7ika katamata, Galila Abbaa matan de7iya biittanne Niftaaleme biittara gathidi oykidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቤን ሃዳድም የንጉሥ አሳን ሐሳብ ተቀብሎ፣ የጦር አዛዦቹን በእስራኤል ከተሞች ላይ አዘመተ፤ ዒዮንን፣ ዳንን፣ አቤልቤት ማዕካን እንዲሁም ንፍታሌምን ጨምሮ ጌንሳሬጥን በሙሉ ድል አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ቤንሀዳድም አሳ ባቀረበው ሐሳብ ተስማምቶ የጦር አዛዦቹንና ሠራዊቱን በመላክ በእስራኤል ከተሞች ላይ አደጋ እንዲጥሉ አደረገ፤ እነርሱም ዒዮን፥ ዳን፥ አቤልቤትማዕካና የገሊላ ባሕር ተብለው የሚጠሩትን ከተሞች በገሊላ ባሕር አጠገብ የሚገኘውን አገርና የንፍታሌምን ግዛት ሁሉ ያዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወልደ ኣዴር ከዓ ንንጉስ ኣሳ እሺ በሎ፤ ንኸተማታት እስራኤል ክወግእወን ድማ ሰራዊቱ ሰደደ፤ ንዒዮንን ንዳንን፥ ኣቤልቤት መዓካን ኪኔሬትን ምስ ኵላ ምድሪ ንፍታሌምን ድማ ሰዓረን።
Amharic Tigrinya 2011 ቤንሃዳድ ከኣ ንንጉስ ኣሳ ሰሚዑ ንኸተማታት እስራኤል ኪወግእወን ሓላቑ ሰራዊቱ ሰደደ፡ ንዒዮንን ንዳንን ንኣቤልቤትማዓካን ንብዘላ ኪነትሮትን ምስ ብዘላ ምድሪ ንፍታሌምን ድማ ሰዐረን።