1 Kings 15:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ኣብ መንጎ ኣቦይን ኣቦኻን ኪዳን ኣሎ። እንሆ፡ ህያብ ብሩርን ወርቅን ሰዲደልኩም ኣለኹ። ንዓ ምስ ንጉስ እስራኤል ንጉስ እስራኤል ዝኣተኻዮ ኪዳንካ ኣፍርሶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በእ​ኔና በአ​ንተ መካ​ከል በአ​ባ​ቴና በአ​ባ​ትህ መካ​ከል ቃል ኪዳን ጸን​ቶ​አል፤ እነሆ፥ ብርና ወርቅ ገጸ በረ​ከት ልኬ​ል​ሃ​ለሁ፤ እርሱ ከእኔ ዘንድ እን​ዲ​ርቅ ሄደህ ከእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ከባ​ኦስ ጋር ያለ​ህን ቃል ኪዳን አፍ​ርስ” ብሎ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእኔና በአንተ መካከል በአባቴና በአባትህም መካከል ቃል ኪዳን ጸንቶአል፤ እነሆ፥ ብርና ወርቅ ገጸ በረከት ሰድጄልሃለሁ፤ እርሱ ከእኔ ዘንድ እንዲርቅ ሄደህ ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር ያለህን ቃል ኪዳን አፍርስ ብሎ ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእኔ አባትና የአንተ አባት ያደርጉት በነበረው ዓይነት በመካከላችን የስምምነት ውል እናድርግ፤ ይህም ብርና ወርቅ ለአንተ የላክኹልህ ገጸ በረከት ነው፤ እንግዲህ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ ወታደሮቹን ከግዛቴ ያስወጣ ዘንድ እንድትረዳኝ ቀደም ሲል ከእርሱ ጋር ያደረግኸውን የስምምነት ውል አሁን እንድታፈርሰው እለምንሃለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ካሰ ታ አዉዋናነ ነ አቡና ጫቀቴዳዋዳን፥ አነ ታናናነ ኔናና ጫቀቶይተ። በአ፥ ሀዋ ብራነ ዎርቃ ታን ነዉ እሞታ እማናዉ የዳድ። እስራኤልያ ካቲ ባእሽ ባረ ኦላንቻቱዋ ታ ጋድያፐ ከሳና ማላ፥ ኔን ካሰ አናና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ኮላ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Kase ta aawuwaananne ne aabbuna c'aak'k'eteeddawaadan, ane taanannanne neenana c'aak'etoytte. Be'a, hawaa biraanne work'k'aa taani new imotaa Immanaw yeddaad. Israa'eeliyaa Kaatii Baa'ishi bare olanchchatuwaa ta gadiyaappe kessana mala, neeni kase aanana c'aak'k'eteedda c'aak'uwa kola» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi izas, «Kase ta aawassinne ne aawaas istta giddon caaqo qaalay diza mala ha7i ta giddoninne ne giddonkka caaqo qaalay de7o; hekko biranne worqqa tani nees imota immanaas yeddadis. Isra7eele Kawo Baashey ba olanchchata ta biittafe kessana mala neni kase izara caaqettida caaqo qaalaa laalla» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢዛስ፥ «ካሴ ታ ኣዋሲኔ ኔ ኣዋስ ኢስታ ጊዶን ጫቆ ቃላይ ዲዛ ማላ ሃኢ ታ ጊዶኒኔ ኔ ጊዶንካ ጫቆ ቃላይ ዴኦ፤ ሄኮ ቢራኔ ዎርቃ ታኒ ኔስ ኢሞታ ኢማናስ ዬዳዲስ። ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ባ ኦላንቻታ ታ ቢታፌ ኬሳና ማላ ኔኒ ካሴ ኢዛራ ጫቄቲዳ ጫቆ ቃላ ላላ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካሰ ታ አዋራነ ነ አዋራ ጫቅዳይሳዳ፥ አነ ታራነ ኔራ ጫቆስ። ሄኮ፥ ታኒ ሀ ብራነ ዎርቃ ታኒ ነዉ እሞታ ኦዳ የዳስ። እስራኤለ ካዎይ ባኦስ ባ ኦላንቾታ ታ ቢታፈ ከሳና መላ ኔኒ ካሰ እያራ ጫቅዳ ጫቁዋ መን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Kase ta aawaranne ne aawara caaqidaysada, ane taaranne neera caaqoos. Heko, taani ha biraanne worqaa taani new imota oothada yeddas. Isra7eele kawoy Ba7oosi ba olanchota ta biittafe kessana mela neeni kase iyara caaqida caaquwa mentha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “በአባቴና በአባትህ መካከል የስምምነት ውል እንደ ነበረ ሁሉ፣ አሁንም በእኔና በአንተ መካከል ይኑር። እነሆ፤ የብርና የወርቅ ገጸ በረከት ልኬልሃለሁ። አሁንም የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ ወደ መጣበት እንዲመለስ፣ ሄደህ ከእርሱ ጋር ያደረግኸውን የስምምነት ውል አፍርስ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእኔ አባትና የአንተ አባት ያደርጉት በነበረው ዐይነት በመካከላችን የስምምነት ውል እናድርግ፤ ይህም ብርና ወርቅ ለአንተ የላክኹልህ ገጸ በረከት ነው፤ እንግዲህ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ ወታደሮቹን ከግዛቴ ያስወጣ ዘንድ እንድትረዳኝ ቀደም ሲል ከእርሱ ጋር ያደረግኸውን የስምምነት ውል አሁን እንድታፈርሰው እለምንሃለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ መንጎ ኣቦይን ኣቦኻን ከም ዝነበረ፥ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ድማ ኺዳን ይኹን። እንሆ፥ ገፀ በረከት ብሩርን ወርቅን ሰዲደልካ ኣለኹ እሞ፥ ባኦስ ንጉስ እስራኤል ካብ ምድረይ ምእንቲ ኽለቅቕስ ነቲ ምስኡ ዝኣተኻዮ ኺዳን ኣፍርሶ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መንጎ ኣቦይን ኣቦኻን ከም ዝነበረ፡ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ድማ ኪዳን ይኹን። እንሆ፡ ገጽ በረኸት ብሩርን ወርቅን ሰዲደልካ ኣሎኹ እሞ፡ ካባይ ምእንቲ ኪኸይድሲ፡ ነቲ ምስ ባዕሳ ንጉስ እስራኤል ዝአቶኻዮ ኺዳንካ ኣፍርሶ፡፡ በሎ።