1 Kings 15:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሳ ድማ ነቲ ኣብ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ መዝገብ ቤት ንጉስን ዝተረፈ ዅሉ ብሩርን ወርቅን ወሲዱ ኣብ ኢድ ባሮቱ ሃቦ። ንጉስ ኣሳ ድማ ናብ ወዲ ቤንሃዳድ ሰደዶ። ካብ ታብሪሞን ወዲ ሄጽዮን ንጉስ ኣራም ኣብ ደማስቆ ዝነብር ዝነበረ እሞ ከምዚ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሳም በእግዚአብሔር ቤትና በንጉሥ ቤተ መዛግብት የተገኘውን ብርና ወርቅ ሁሉ ወስዶ ለአገልጋዮቹ ሰጣቸው፤ ንጉሡም አሳ በደማስቆ ለተቀመጠው ለአዚን ልጅ ለጤቤርማን ልጅ ለሶርያ ንጉሥ ለወልደ አዴር፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሳም በእግዚአብሔር ቤትና በንጉሥ ቤት መዛግብት የቀረውን ብርና ወርቅ ሁሉ ወስዶ በባሪያዎቹ እጅ ሰጣቸው፤ ንጉሡም አሳ በደማስቆ ለተቀመጠው ለአዚን ልጅ ለጠብሪሞን ልጅ ለሶርያ ንጉሥ ለወልደ አዴር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም ምክንያት ንጉሥ አሳ በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥቱ የተረፈውን ወርቅና ብር ሁሉ በማውጣት በባለሟሎቹ እጅ፥ በደማስቆ ከተማ ለነበረው የጣብሪሞን ልጅ፥ የሔዝዮን የልጅ ልጅ ለሆነው ለሶርያ ንጉሥ ቤንሀዳድ ስጦታ አድርጎ ላከለት፤ ከስጦታውም ጋር እንዲህ የሚል መልእክት ነበረ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ጋሱዋን ካቲ አሳይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያንነ ባረ ካትያ ጎለን አቴዳ ዎርቃነ ብራ ኡባ ከሲደ፥ ባረ ኦሳንቻቱ ኩሽያን ዎዳ። ሄዝያና ናኣ ናኣ፥ ጻብርሞና ናአዉ፥ ዳማስቆ ካታማን ደእያ ሶርያ ካትያ በንሀዳዳዉ፥ እሞታ ኦደ የዲደ ሀዋዳን ያጌዳ፦ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa gaasuwaan Kaatii Asay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaaninne bare kaatiyaa gollen atteeda work'k'aanne biraa ubbaa kessiide, bare oosanchchatuu kushiyan wotseedda. Heziyaana na'aa na'aa, S'abrimmoona na'aw, Damask'k'o kataman de'iyaa Sooriyaa Kaatiyaa Benihadaadaw, imotaa ootsiide yeddiide hawaadan yaageedda: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason Kawo Aasi GODAA Xoossa Keeththaninne ba kawoteththa keeththan attida worqqanne bira ubbaa kessidi ba oosanchchata kushen woththides. Histtidi Heziyoonaasa naa Xabrimoona naazas Damasqo kataman de7iza Aaraame kawo Beeni-Hadaades imota histti yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጋሶን ካዎ ኣሲ ጎዳ ጾሳ ኬኒኔ ባ ካዎቴ ኬን ኣቲዳ ዎርቃኔ ቢራ ኡባ ኬሲዲ ባ ኦሳንቻታ ኩሼን ዎዴስ። ሂስቲዲ ሄዚዮናሳ ና ጻብሪሞና ናዛስ ዳማስቆ ካታማን ዴኢዛ ኣራሜ ካዎ ቤኒ-ሃዳዴስ ኢሞታ ሂስቲ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ጋሶን ካዎይ አስ ፆሳ ኬንነ ካዎ ጋን ደእያ ዎርቃነ ብራ ኡባ ከስድ ባ ሞርናታ ኩሸን ዎስ። ሄዝዮና ናኣ ናኣ፥ ፃብርሞና ናኣስ፥ ዳማስቆን ደእያ አራመ ካዋ በን-ሀዳዳ እሞታ ኦድ የድሸ ሀይሳዳ ያግስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason kawoy Asi Xoossa keethaninne kawo gadhon de7iya worqanne bira ubbaa kessidi ba moorinnata kushen wothis. Heziyoona na7aa na7aa, Xabirmoona na7aas, Damasqon de7iya Araame kawa Ben-Hadaada imota oothidi yeddishe haysada yaagis; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሳም በእግዚአብሔር ቤትና በቤተ መንግሥቱ ግምጃ ቤት የቀረውን ብርና ወርቅ በሙሉ ወሰደ፤ ከዚያም በታማኝ ሹማምቱ እጅ በደማስቆ ይገዛ ለነበረው፣ ለጠብሪሞን ልጅ፣ የአዚን የልጅ ልጅ ለሆነው ለሶርያ ንጉሥ ለቤን ሀዳድ ላከው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ምክንያት ንጉሥ አሳ በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥቱ የተረፈውን ወርቅና ብር ሁሉ በማውጣት በባለሟሎቹ እጅ፥ በደማስቆ ከተማ ለነበረው የጣብሪሞን ልጅ፥ የሔዝዮን የልጅ ልጅ ለሆነው ለሶርያ ንጉሥ ቤንሀዳድ ስጦታ አድርጎ ላከለት፤ ከስጦታውም ጋር እንዲህ የሚል መልእክት ነበረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣሳ ኣብ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ መዛግብቲ ቤተ መንግስትን ተሪፉ ዝነበረ ዅሉ ወርቅን ብሩርን ወሰደ። ብኢድ ኣገልገልቱ ገይሩ ኸዓ ናብቲ ኣብ ደማስቆ ዘሎ ወልደ ኣዴር ዝበሃል ንጉስ ሶርያ፥ ወዲ ጠብሪሞን ወዲ ኣዚንን፥ ልኢኹ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣሳ ኣብ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ መዛግብቲ ቤት ንጉስን ተሪፉ ዝነበረ ዂሉ ወርቅን ብሩርን ወሲዱ ኣብ ኢድ ገላዉኡ ሀቦም። ነዚ ድማ ንጉስ ኣሳ ናብቲ ኣብ ደማስቆ ዘሎ ቤንሃዳድ ድማ ንጉስ ሶርያ፡ ወዲ ጣብሪሞን ወዲ ኸዝዮን፡ ልኢኹ፡ |