1 Kings 15:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባዕሻ ንጉስ እስራኤል ድማ ናብ ይሁዳ ደይቡ ንራማ ሃነጸ፣ ሓደ እኳ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ኪወጽእን ኪኣቱን ከይፈቐደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ባኦስ በይ​ሁዳ ላይ ወጣ፤ ከይ​ሁዳ ንጉሥ ከአሳ ዘንድ ማንም እን​ዳ​ይ​ወጣ ወደ እር​ሱም ማንም እን​ዳ​ይ​ገባ አድ​ርጎ ራማን ሠራት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ወጣ፤ ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ዘንድ ማንም እንዳይወጣ ወደ እርሱም ማንም እንዳይገባ አድርጎ ራማን ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባዕሻ ይሁዳን በመውረር ራማን ምሽግ አድርጎ መሥራት ጀመረ፤ ይህንንም ያደረገው ወደ ይሁዳ ማንም እንዳይገባና ከዚያም ማንም እንዳይወጣ ለመከልከል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ባእሽ ይሁዳ ቦላ ዎራጄዳ፤ ማዪደ ይሁዳ ካትያ አሳ ቢታፐ ኦንነ ገለናዳንነ ከሰናዳን ተአናዉ ራማ ካታማ ዩሹዋ ምንሲደ ግምቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Kaatii Baa'ishi Yihudaa bolla woraajjeedda; mayyiide Yihudaa Kaatiyaa Asaa biittappe ooninne gelennaadaaninne kessennaadan te'anaw Raama katamaa yuushshuwaa minisiide gimbbeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Kawo Baashey Yuhuda bolla worajjidi Yuhuda kawo Aasa biitta gelontta malanne ke7ontta mala teqqanaas Eraama katama yuuyi aadhdhanaas miixa histti gimbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ዩሁዳ ቦላ ዎራጂዲ ዩሁዳ ካዎ ኣሳ ቢታ ጌሎንታ ማላኔ ኬኦንታ ማላ ቴቃናስ ኤራማ ካታማ ዩዪ ኣናስ ሚጻ ሂስቲ ጊምቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ባኦስ ይሁዳ ቦላ ደንድድ፥ ይሁዳ ካዋ አሳ ቢታፈ ኦንካ ገሎና መላነ ከዮና መላ ተቃናዉ ራማ ዩሹዋ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy Ba7oosi Yihuda bolla dendidi, Yihuda kawa Asa biittafe oonika gelonna melanne keyonna mela teqanaw Rama yuushuwa gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ ይሁዳን ለመውጋት ወጣ፤ ከዚያም ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ ግዛት ማንም እንዳይገባና እንዳይወጣ ለመቈጣጠር ራማን ምሽግ አድርጎ ሠራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባዕሻ ይሁዳን በመውረር ራማን ምሽግ አድርጎ መሥራት ጀመረ፤ ይህንንም ያደረገው ወደ ይሁዳ ማንም እንዳይገባና ከዚያም ማንም እንዳይወጣ ለመከልከል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባኦስ ንጉስ እስራኤል ከዓ ንይሁዳ ወረራ። ናብ ይሁዳ ዝኣቱን ዝወፅእን ከይርከብ ኢሉ ድማ ንራማ ዓረዳ።
Amharic Tigrinya 2011 ባዕሳ ንግስ እስራኤል ከኣ ንይሁዳ ደየባ። ገለ ወጺኡ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ይኺድ ከሮሐድግ ኢሉ ድማ ንራማ ሰርሓ።