1 Kings 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ ግና ካብ ቅድሜኻ ዝነበረ ዅሉ እከይ ገይርካ፣ ንርእስኻ ኬድካ ኻልኦት ኣማልኽትን ዝፈሰሱ ምስልታትን ሰሪሕካ ንዓይ ከተላግጸኒ፣ ብድሕሪትካ ድማ ደርበኻኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአንተም አስቀድመው ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ክፉ ሠራህ፤ ታስቈጣኝም ዘንድ ሄደህ ሌሎችን አማልክትና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች አደረግህ፤ ወደ ኋላህም ተውኸኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአንተም አስቀድመው ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ክፉ ሠራህ፤ ታስቈጣኝም ዘንድ ሄደህ ሌሎችን አማልክትና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች አደረግህ፥ ወደ ኋላህም ጣልኸኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይልቁንም ከአንተ በፊት መሪዎች ከነበሩ ሰዎች የከፋ ኃጢአት ሠራህ፤ እኔንም ትተህ ጣዖቶችና ከብረት የተቀረጹ ምስሎችን ለማምለክ በመሥራትህ ቁጣዬን አነሣሥተሃል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔፐ ካሰ ደኤዳ ኡባቱ ኦዳዋፐ ዳርያ ኢታ ኔን ኦዳ፤ ኔን ነዉ ሀራ ጾሳቱዋ፥ ሴርሴዳ ብራታፐ ኤቃቱዋ መዳ። ያታደ ታና ሀንቀዳ፤ ታና ኔፐ ጉየ አዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeppe kase de'eedda ubbatuu ootseeddawaappe dariyaa iitaa neeni ootsaadda; neeni new hara s'oossatuwaa, seeriseedda birataappe eek'atuwaa med'd'aadda. Yaataade taana hank'k'etsaadda; taana neeppe guyye aatsaada. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neeppe kase sinththan dizayti ubbay ooththida iitappe aadhdhiza iita neni ooththadasa; neni nees biratappe seerisada eeqa xoossata medhdhadasa. Ta hanqo denththeththadasa; histtada tana guye oladasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔፔ ካሴ ሲንን ዲዛይቲ ኡባይ ኦዳ ኢታፔ ኣዛ ኢታ ኔኒ ኦዳሳ፤ ኔኒ ኔስ ቢራታፔ ሴሪሳዳ ኤቃ ጾሳታ ሜዳሳ። ታ ሃንቆ ዴንዳሳ፤ ሂስታዳ ታና ጉዬ ኦላዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔፐ ካሰ ደእያ ኡባይ ኦዳይሳፈ አያ ኢታባ ኔኒ ኦዳሳ። ኔኒ ነዉ ሀራ ፆሳታነ ብራፐ መዳ ኤቃታ መዳሳ። ያታዳ ታና ሀንቀዳሳ፤ ታዉ ዞኮ ዛራዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neepe kase de7iya ubbay oothidaysafe aadhiya iitaba neeni oothadasa. Neeni new hara xoossatanne birape medhida eeqata medhadasa. Yaatada tana hanqethadasa; taw zoko zaaradasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአንተ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ አንተ የከፋ ሥራ ሠራህ፤ ለራስህም ከቀለጠ ብረት ሌሎች አማልክትን ሠራህ፤ ቍጣዬን አነሣሣህ፤ ወደ ኋላህም ጣልኸኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይልቁንም ከአንተ በፊት መሪዎች ከነበሩ ሰዎች የከፋ ኃጢአት ሠራህ፤ እኔንም ትተህ ጣዖቶችና ከብረት የተቀረጹ ምስሎችን ለማምለክ በመሥራትህ ቊጣዬን አነሣሥተሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ቅድሜኻ ዝነገሱ፥ ክፉእ ብምግባር ዝገደድካ ንስኻ ኢኻ፤ ክተቘጥዐኒ ድማ ኻልኦት ኣማልኽትን ዝፈሰሰ ምስልታትን ገበርካ፤ ንኣይ ግና ንድሕሪት ደርበኻኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክፉእ ንምግባር ደኣ ኻብቶም ቅድሜኻ ዝነበሩ ዂሎም ገደድካ፡ ከተዀርየኒ ድማ ኬድካ ኻልኦት ኣማልኽትን ዝፈሰሰ ምስልታትን ገበርካ፡ ንኣይ ግና ናብ ድሕሪ ዝባንካ ደርቤኻኒ። |