1 Kings 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ መንግስቲ ድማ ካብ ቤት ዳዊት ቀዲድኩም ሃባ። ምስናይዚ ግና ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሕሉን ኣብ ናተይ ቅኑዕ ጥራይ ክገብር ብሙሉእ ልቡ ዝሰዓበኒ ባርያይ ዳዊት ኣይነበርካን። ኣዒንቲ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዳዊትም ቤት፤ መንግሥቱን ከፍዬ ሰጥቼህ ነበር፤ ነገር ግን በፍጹም ልቡ እንደ ተከተለኝ፥ በፊቴም ቅን ነገር ብቻ እንዳደረገ፥ ትእዛዜንም እንደ ጠበቀ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዳዊትም ቤት መንግሥቱን ቀድጄ ሰጥቼህ ነበር፤ ነገር ግን በፍጹም ልቡ እንደ ተከተለኝ፥ በፊቴም ቅን ነገር ብቻ እንዳደረገ፥ ትእዛዜንም እንደ ጠበቀ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መንግሥትንም ከዳዊት ትውልድ ወስጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ ይሁን እንጂ አንተ ለእኔ ፍጹም ታማኝ ሆኖ ትእዛዞቼን እንደ ጠበቀውና እኔ ደስ የምሰኝበትን ነገር ሁሉ ያደርግ እንደነበረው እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ሆነህ አልተገኘህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ዳዊታ ዛርያፐ ካዉተ ዎ አካደ፥ ነዉ እማድ። ሽን ኔን ታ ቆማ ዳዊታ ማላ ግዳካ፤ እ ታ አዛዙዋ ናጌዳነ ታ ስንን ሱረባ ጻላላ ኦደ፥ ባረ ኩመን ዎዛናን ታና ካሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Daawita zariyaappe kawutetsaa wotsa akkaade, new immaad. Shin neeni ta k'oomaa Daawita mala gidakka; I ta azazuwaa naageeddanne ta sintsan suurebaa s'alalaa ootsiidde, bare kumentsaa wozanaan taana kaalleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Dawite zareppe kawoteththaa woththa ekkada nees immadis; gido attiin neni ta ashkara Dawite mala gidakka; izi ta azazo naagidessinne ta sinththan suure miish xalla ooththishe ba kumeththa wozinan tana kaallides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዳዊቴ ዛሬፔ ካዎቴ ዎ ኤካዳ ኔስ ኢማዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ታ ኣሽካራ ዳዊቴ ማላ ጊዳካ፤ ኢዚ ታ ኣዛዞ ናጊዴሲኔ ታ ሲንን ሱሬ ሚሽ ጻላ ኦሼ ባ ኩሜ ዎዚናን ታና ካሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊታ ኮቻፈ ካዎተ ኤካዳ ነዉ እማስ፤ ሽን ኔኒ ታ አይልያ ዳዊታ መላ ግዳካ። እ ታ ኪታ ናግስ፤ ታ ስንን ሱረባ ፃላላ ኦሸ ባ ኩመ ዎዛናን ታና ካልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita kochaafe kawotethaa ekada new immas; shin neeni ta aylliya Dawita mela gidaka. I ta kiitta naagis; ta sinthan suureba xalaala oothishe ba kumetha wozanan tana kaallis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዳዊት ቤት መንግሥቱን ቀድጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ አንተ ግን በፊቴ መልካም ነገር በማድረግ ብቻ ትእዛዜን እንደ ጠበቀው፣ በፍጹም ልቡም እንደ ተከተለኝ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንግሥትንም ከዳዊት ትውልድ ወስጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ ይሁን እንጂ አንተ ለእኔ ፍጹም ታማኝ ሆኖ ትእዛዞቼን እንደ ጠበቀውና እኔ ደስ የምሰኝበትን ነገር ሁሉ ያደርግ እንደ ነበረው እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ሆነህ አልተገኘህም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንግስቲ ድማ ኻብ ቤት ዳዊት መቒለ ሃብኩኻ። ንስኻ ግና፥ ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሓለወ፥ ኣብ ቅድመይ ከዓ ዅሉ ቕኑዕ ዝኾነ ጥራሕ ከም ዝገበረ፥ ብምሉእ ልቡውን ከም ዝተኸተለኒ፥ ከም ባርያይ ዳዊት ኣይኮንካን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንግስቲ ድማ ካብ ቤት ዳዊት ቀዲደ ሀብኩኻ። ንስኻ ግና፡ ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሐለወ ኣብ ቅድመይ ከኣ ቅኑዕ ዘበለ ጥራይ ኪገብር፡ ምሉእ ልቡ ዝሰዐበኒ፡ ከም ባርያይ ዳዊት ኣይኰንካን። |