1 Kings 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነታ መንግስቲ ድማ ካብ ቤት ዳዊት ቀዲድኩም ሃባ። ምስናይዚ ግና ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሕሉን ኣብ ናተይ ቅኑዕ ጥራይ ክገብር ብሙሉእ ልቡ ዝሰዓበኒ ባርያይ ዳዊት ኣይነበርካን። ኣዒንቲ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዳ​ዊ​ትም ቤት፤ መን​ግ​ሥ​ቱን ከፍዬ ሰጥ​ቼህ ነበር፤ ነገር ግን በፍ​ጹም ልቡ እንደ ተከ​ተ​ለኝ፥ በፊ​ቴም ቅን ነገር ብቻ እን​ዳ​ደ​ረገ፥ ትእ​ዛ​ዜ​ንም እንደ ጠበቀ እንደ ባሪ​ያዬ እንደ ዳዊት አል​ሆ​ን​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዳዊትም ቤት መንግሥቱን ቀድጄ ሰጥቼህ ነበር፤ ነገር ግን በፍጹም ልቡ እንደ ተከተለኝ፥ በፊቴም ቅን ነገር ብቻ እንዳደረገ፥ ትእዛዜንም እንደ ጠበቀ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መንግሥትንም ከዳዊት ትውልድ ወስጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ ይሁን እንጂ አንተ ለእኔ ፍጹም ታማኝ ሆኖ ትእዛዞቼን እንደ ጠበቀውና እኔ ደስ የምሰኝበትን ነገር ሁሉ ያደርግ እንደነበረው እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ሆነህ አልተገኘህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዳዊታ ዛርያፐ ካዉተ ዎ አካደ፥ ነዉ እማድ። ሽን ኔን ታ ቆማ ዳዊታ ማላ ግዳካ፤ እ ታ አዛዙዋ ናጌዳነ ታ ስንን ሱረባ ጻላላ ኦደ፥ ባረ ኩመን ዎዛናን ታና ካሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Daawita zariyaappe kawutetsaa wotsa akkaade, new immaad. Shin neeni ta k'oomaa Daawita mala gidakka; I ta azazuwaa naageeddanne ta sintsan suurebaa s'alalaa ootsiidde, bare kumentsaa wozanaan taana kaalleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani Dawite zareppe kawoteththaa woththa ekkada nees immadis; gido attiin neni ta ashkara Dawite mala gidakka; izi ta azazo naagidessinne ta sinththan suure miish xalla ooththishe ba kumeththa wozinan tana kaallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዳዊቴ ዛሬፔ ካዎቴ ዎ ኤካዳ ኔስ ኢማዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ታ ኣሽካራ ዳዊቴ ማላ ጊዳካ፤ ኢዚ ታ ኣዛዞ ናጊዴሲኔ ታ ሲንን ሱሬ ሚሽ ጻላ ኦሼ ባ ኩሜ ዎዚናን ታና ካሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ ኮቻፈ ካዎተ ኤካዳ ነዉ እማስ፤ ሽን ኔኒ ታ አይልያ ዳዊታ መላ ግዳካ። እ ታ ኪታ ናግስ፤ ታ ስንን ሱረባ ፃላላ ኦሸ ባ ኩመ ዎዛናን ታና ካልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita kochaafe kawotethaa ekada new immas; shin neeni ta aylliya Dawita mela gidaka. I ta kiitta naagis; ta sinthan suureba xalaala oothishe ba kumetha wozanan tana kaallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዳዊት ቤት መንግሥቱን ቀድጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ አንተ ግን በፊቴ መልካም ነገር በማድረግ ብቻ ትእዛዜን እንደ ጠበቀው፣ በፍጹም ልቡም እንደ ተከተለኝ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መንግሥትንም ከዳዊት ትውልድ ወስጄ ለአንተ ሰጠሁህ፤ ይሁን እንጂ አንተ ለእኔ ፍጹም ታማኝ ሆኖ ትእዛዞቼን እንደ ጠበቀውና እኔ ደስ የምሰኝበትን ነገር ሁሉ ያደርግ እንደ ነበረው እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ሆነህ አልተገኘህም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መንግስቲ ድማ ኻብ ቤት ዳዊት መቒለ ሃብኩኻ። ንስኻ ግና፥ ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሓለወ፥ ኣብ ቅድመይ ከዓ ዅሉ ቕኑዕ ዝኾነ ጥራሕ ከም ዝገበረ፥ ብምሉእ ልቡውን ከም ዝተኸተለኒ፥ ከም ባርያይ ዳዊት ኣይኮንካን።
Amharic Tigrinya 2011 መንግስቲ ድማ ካብ ቤት ዳዊት ቀዲደ ሀብኩኻ። ንስኻ ግና፡ ከምቲ ትእዛዛተይ ዝሐለወ ኣብ ቅድመይ ከኣ ቅኑዕ ዘበለ ጥራይ ኪገብር፡ ምሉእ ልቡ ዝሰዐበኒ፡ ከም ባርያይ ዳዊት ኣይኰንካን።