1 Kings 14:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ንዮሮብዓም ንገሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ካብ ማእከል ህዝቢ ልዕል ኣቢለካ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ከኣ መስፍን ስለ ዝገበርኩኻ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሂጂ ለኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም እን​ዲህ በዪው፦ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ከሕ​ዝብ መካ​ከል ለይቼ ከፍ አድ​ር​ጌህ ነበር፤ በሕ​ዝቤ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይም ንጉሥ አድ​ር​ጌህ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሂጂ፥ ለኢዮርብዓምም እንዲህ በዪው። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከሕዝብ መካከል ለይቼ ከፍ አድርጌህ ነበር፥ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ አድርጌህ ነበር፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ኢዮርብዓም ሂጂ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የሚለውን ንገሪው፤ ቃሉም ይህ ነው፤ ‘ከሕዝብ መካከል መርጬ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን እዮርባመኮ ባደ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኔና፥ “ታን ኔና አሳ ግዶፐ ቂሳድ፤ ታ አሳ እስራኤልያ ቦላ ኔና ካተያድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni Iyorbbaamekko baade hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay neena, «Taani neena asaa giddoppe d'ok'k'issaad; ta asaa Israa'eeliyaa bolla neena kaateyaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni Iyorba7aamekko baada GODAA Isra7eele Xoossay nena, ‹Tani nena asaa giddofe denththada ta dere Isra7eele bolla kawoththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢዮርባኣሜኮ ባዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኔና፥ ‹ታኒ ኔና ኣሳ ጊዶፌ ዴንዳ ታ ዴሬ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ እዮርባማኮ ባዳ፥ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጋ፤ ‘ታኒ ነና አሳ ግዶፈ ቁ ኦስ፤ ታ አሳ እስራኤለ ቦላ ነና ካዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni Iyorbaamako bada, Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees yaaga; ‘Taani nena asaa giddofe dhoqu oothas; ta asaa Isra7eele bolla nena kawothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም ሂጂና ኢዮርብዓምን የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው ብለሽ ንገሪው፤ ‘ከሕዝቡ መካከል አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግሁህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ኢዮርብዓም ሂጂ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለውን ንገሪው፤ ቃሉም ይህ ነው፤ ‘ከሕዝብ መካከል መርጬ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪዲ እሞ ንኢዮርብዓም ከምዙይ በሊዮ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ካብ ማእኸል ህዝቢ ሓርየ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ገዛኢ ገበርኩኻ፤
Amharic Tigrinya 2011 ኪዲ እሞ ንየሮብዓም በልዮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ካብ ማእከል ህዝቢ ልዕል ኣቢለ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ገበርኩኻ፡