1 Kings 14:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪድ ንዮሮብዓም ንገሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ካብ ማእከል ህዝቢ ልዕል ኣቢለካ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ከኣ መስፍን ስለ ዝገበርኩኻ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሂጂ ለኢዮርብዓም እንዲህ በዪው፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከሕዝብ መካከል ለይቼ ከፍ አድርጌህ ነበር፤ በሕዝቤ በእስራኤል ላይም ንጉሥ አድርጌህ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሂጂ፥ ለኢዮርብዓምም እንዲህ በዪው። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከሕዝብ መካከል ለይቼ ከፍ አድርጌህ ነበር፥ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ አድርጌህ ነበር፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ኢዮርብዓም ሂጂ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የሚለውን ንገሪው፤ ቃሉም ይህ ነው፤ ‘ከሕዝብ መካከል መርጬ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን እዮርባመኮ ባደ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኔና፥ “ታን ኔና አሳ ግዶፐ ቂሳድ፤ ታ አሳ እስራኤልያ ቦላ ኔና ካተያድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Iyorbbaamekko baade hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay neena, «Taani neena asaa giddoppe d'ok'k'issaad; ta asaa Israa'eeliyaa bolla neena kaateyaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni Iyorba7aamekko baada GODAA Isra7eele Xoossay nena, ‹Tani nena asaa giddofe denththada ta dere Isra7eele bolla kawoththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዮርባኣሜኮ ባዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኔና፥ ‹ታኒ ኔና ኣሳ ጊዶፌ ዴንዳ ታ ዴሬ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ እዮርባማኮ ባዳ፥ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጋ፤ ‘ታኒ ነና አሳ ግዶፈ ቁ ኦስ፤ ታ አሳ እስራኤለ ቦላ ነና ካዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Iyorbaamako bada, Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees yaaga; ‘Taani nena asaa giddofe dhoqu oothas; ta asaa Isra7eele bolla nena kawothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም ሂጂና ኢዮርብዓምን የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው ብለሽ ንገሪው፤ ‘ከሕዝቡ መካከል አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግሁህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ኢዮርብዓም ሂጂ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለውን ንገሪው፤ ቃሉም ይህ ነው፤ ‘ከሕዝብ መካከል መርጬ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪዲ እሞ ንኢዮርብዓም ከምዙይ በሊዮ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ካብ ማእኸል ህዝቢ ሓርየ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ገዛኢ ገበርኩኻ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪዲ እሞ ንየሮብዓም በልዮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ካብ ማእከል ህዝቢ ልዕል ኣቢለ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መስፍን ገበርኩኻ፡ |