1 Kings 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሒያ ድማ ናብ ኣፍ ደገ ክትኣቱ ከላ ድምጺ ኣእጋራ ምስ ሰምዐ፡ እቶ፡ ሰበይቲ የሮብዓም! ንምንታይ ኢኻ ካልእ መሲልካ ትቐርብ ዘለኻ? ብኸቢድ ብስራት ተላኢኸኩም እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም በደጅ ስትገባ አኪያ የእግርዋን ኮቴ ሰማ፤ እንዲህም አላት፥ “የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ፥ ግቢ! ስለምንስ ራስሽን ለወጥሽ? እኔም የሚያስጨንቅ ወሬ ይዤ ወደ አንቺ ተልኬአለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም በደጅ ስትገባ አኪያ የእግርዋን ኮቴ ሰማ፥ እንዲህም አለ። የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ፥ ግቢ፤ ስለ ምንስ ሌላ ሴት መሰልሽ? እኔም ብርቱ ወሬ ይዤ ተልኬልሻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ነቢዩ አኪያ ወደ በሩ ስትቀርብ የኮቴዋን ድምፅ ሰምቶ እንዲህ አላት፥ “ግቢ! የኢዮርብዓም ሚስት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ ሌላ ሴት ለመምሰል ስለምን ሞከርሽ? ለአንቺ እነግርሽ ዘንድ የታዘዝኩት አሳዛኝ ዜና አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አኪ ማቻታ ፐንግያን ድእ ድእያዋ ስሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እዮርባማ ማቻቴ፥ አነ ሃ ገላ። አያዉ ሀዋዳን ሀራ አሳ ማላታድ? ታን ኢታ ዎርያ ነዉ ኦዳናዉ ኪተታድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Aakii machata penggiyaan di"i di"iyaawaa sisiide hawaadan yaageedda; «Iyorbbaama machchattitee, ane haa gela. Ayaw hawaadan hara asaa malataad? Taani iita woriyaa new odanaw kiitettaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Akayay maccassaya penge gelishin siyidi, «Iyorba7aame keeththa aayee! Ane haa gela. Ays hara as misatadii? Tani iita yo7o nees yootanaas kiitettadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣካያይ ማጫሳያ ፔንጌ ጌሊሺን ሲዪዲ፥ «ኢዮርባኣሜ ኬ ኣዬ! ኣኔ ሃ ጌላ። ኣይስ ሃራ ኣስ ሚሳታዲ? ታኒ ኢታ ዮኦ ኔስ ዮታናስ ኪቴታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አክይ ፐንገን ቶሆ ግርስ ስእድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “እዮርባማ ማቸ፥ አነ ሃ ገላ። ኔኒ አይስ ሀይሳ መላ ሀራ አስ ዳናዲ? ታኒ ኢታ ኪታ ነዉ ኦዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akiyi pengen toho girsi si7idi haysada yaagis; “Iyorbaama mache, ane haa gela. Neeni ayis haysa mela hara asi daanadii? Taani iita kiita new odana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አኪያም የእግሯን ኮቴ ድምፅ እበሩ ላይ እንደ ሰማ እንዲህ አላት፤ “የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ ግቢ፤ ግን ለምንድን ነው ሌላ ሴት መስለሽ ለመታየት የፈለግሽው? ለአንቺ ከባድ ነገር እንድነግርሽ ተልኬአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ነቢዩ አኪያ ወደ በሩ ስትቀርብ የኮቴዋን ድምፅ ሰምቶ እንዲህ አላት፥ “ግቢ! የኢዮርብዓም ሚስት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ ሌላ ሴት ለመምሰል ስለምን ሞከርሽ? ለአንቺ እነግርሽ ዘንድ የታዘዝኩት አሳዛኝ ዜና አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብደገ ኽትኣቱ እንተላ፥ ኣኪያ ድምፂ እግራ ምስ ሰምዐ፥ “ሰበይቲ ኢዮርብዓም፥ እተዊ ደኣ፤ ስለ ምንታይ ኢኺ ኻልእ ሰበይቲ እትመስሊ? ኣነ ድማ ኸቢድ ወረ ኽነግረኪ ናባኺ ተልኢኸ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ብደገ ኽትኣቱ ኸላ፡ ኣሒያ ኣእጋራ ድግድግ ኪብል ምስ ሰምዔ፡ በለ፡ ኣቲ ሰበይቲ የሮብዓም፡ እተዊ። ስለምንታይ ኢኺ ጋሻ እትመስሊ፡ ኣነ ድማ ከቢድ ነገር ክነግረኪ ናባኺ ተላኢኸ ኣሎኹ። |