1 Kings 14:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሒያ ድማ ናብ ኣፍ ደገ ክትኣቱ ከላ ድምጺ ኣእጋራ ምስ ሰምዐ፡ እቶ፡ ሰበይቲ የሮብዓም! ንምንታይ ኢኻ ካልእ መሲልካ ትቐርብ ዘለኻ? ብኸቢድ ብስራት ተላኢኸኩም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም በደጅ ስት​ገባ አኪያ የእ​ግ​ር​ዋን ኮቴ ሰማ፤ እን​ዲ​ህም አላት፥ “የኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ሚስት ሆይ፥ ግቢ! ስለ​ም​ንስ ራስ​ሽን ለወ​ጥሽ? እኔም የሚ​ያ​ስ​ጨ​ንቅ ወሬ ይዤ ወደ አንቺ ተል​ኬ​አ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም በደጅ ስትገባ አኪያ የእግርዋን ኮቴ ሰማ፥ እንዲህም አለ። የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ፥ ግቢ፤ ስለ ምንስ ሌላ ሴት መሰልሽ? እኔም ብርቱ ወሬ ይዤ ተልኬልሻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ነቢዩ አኪያ ወደ በሩ ስትቀርብ የኮቴዋን ድምፅ ሰምቶ እንዲህ አላት፥ “ግቢ! የኢዮርብዓም ሚስት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ ሌላ ሴት ለመምሰል ስለምን ሞከርሽ? ለአንቺ እነግርሽ ዘንድ የታዘዝኩት አሳዛኝ ዜና አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አኪ ማቻታ ፐንግያን ድእ ድእያዋ ስሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እዮርባማ ማቻቴ፥ አነ ሃ ገላ። አያዉ ሀዋዳን ሀራ አሳ ማላታድ? ታን ኢታ ዎርያ ነዉ ኦዳናዉ ኪተታድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Aakii machata penggiyaan di"i di"iyaawaa sisiide hawaadan yaageedda; «Iyorbbaama machchattitee, ane haa gela. Ayaw hawaadan hara asaa malataad? Taani iita woriyaa new odanaw kiitettaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Akayay maccassaya penge gelishin siyidi, «Iyorba7aame keeththa aayee! Ane haa gela. Ays hara as misatadii? Tani iita yo7o nees yootanaas kiitettadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣካያይ ማጫሳያ ፔንጌ ጌሊሺን ሲዪዲ፥ «ኢዮርባኣሜ ኬ ኣዬ! ኣኔ ሃ ጌላ። ኣይስ ሃራ ኣስ ሚሳታዲ? ታኒ ኢታ ዮኦ ኔስ ዮታናስ ኪቴታዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አክይ ፐንገን ቶሆ ግርስ ስእድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “እዮርባማ ማቸ፥ አነ ሃ ገላ። ኔኒ አይስ ሀይሳ መላ ሀራ አስ ዳናዲ? ታኒ ኢታ ኪታ ነዉ ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akiyi pengen toho girsi si7idi haysada yaagis; “Iyorbaama mache, ane haa gela. Neeni ayis haysa mela hara asi daanadii? Taani iita kiita new odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አኪያም የእግሯን ኮቴ ድምፅ እበሩ ላይ እንደ ሰማ እንዲህ አላት፤ “የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ ግቢ፤ ግን ለምንድን ነው ሌላ ሴት መስለሽ ለመታየት የፈለግሽው? ለአንቺ ከባድ ነገር እንድነግርሽ ተልኬአለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ነቢዩ አኪያ ወደ በሩ ስትቀርብ የኮቴዋን ድምፅ ሰምቶ እንዲህ አላት፥ “ግቢ! የኢዮርብዓም ሚስት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ ሌላ ሴት ለመምሰል ስለምን ሞከርሽ? ለአንቺ እነግርሽ ዘንድ የታዘዝኩት አሳዛኝ ዜና አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብደገ ኽትኣቱ እንተላ፥ ኣኪያ ድምፂ እግራ ምስ ሰምዐ፥ “ሰበይቲ ኢዮርብዓም፥ እተዊ ደኣ፤ ስለ ምንታይ ኢኺ ኻልእ ሰበይቲ እትመስሊ? ኣነ ድማ ኸቢድ ወረ ኽነግረኪ ናባኺ ተልኢኸ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ብደገ ኽትኣቱ ኸላ፡ ኣሒያ ኣእጋራ ድግድግ ኪብል ምስ ሰምዔ፡ በለ፡ ኣቲ ሰበይቲ የሮብዓም፡ እተዊ። ስለምንታይ ኢኺ ጋሻ እትመስሊ፡ ኣነ ድማ ከቢድ ነገር ክነግረኪ ናባኺ ተላኢኸ ኣሎኹ።