1 Kings 14:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንኣሒያ በሎ፦ እንሆ፡ ሰበይቲ የሮብዓም ንወዳ ገለ ነገር ክትልምነካ ትመጽእ ኣላ። ስለ ዝሓመመ፤ ከምኡን ከምኡን ክትነግራ ኣለካ፥ እንተኣተወት ካልእ ሰበይቲ ክትመስል እያ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አኪያን፥ “እነሆ፥ ስለ ታመመው ልጅዋ ትጠይቅህ ዘንድ የኢዮርብዓም ሚስት ትመጣለች፤ ራስዋንም ለውጣ ወደ አንተ በገባች ጊዜ እንዲህና እንዲህ በላት” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አኪያን። እነሆ፥ ስለ ታመመው ልጅዋ ትጠይቅህ ዘንድ የኢዮርብዓም ሚስት ትመጣለች፤ ሌላ ሴትም መስላ ተሰውራለችና በገባች ጊዜ እንዲህና እንዲህ በላት አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ የኢዮርብዓም ሚስት ስለታመመው ልጇ ልትጠይቀው እንደምትመጣና ምን ሊነግራት እንደሚገባውም ጌታ አስቀድሞ ለነቢዩ አኪያ ገልጦለት ነበር። የኢዮርብዓም ሚስት እዚያ በደረሰች ጊዜ ሌላ ሴት ለመምሰል ሞከረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ አክያ፥ “እዮርባማ ማቻታ ባረ ናኣ ሀርግያዋ ኔና ኦቻናዉ ያዉ። ኔን እዝዉ ሀዋ ሀዋ ያጋደ ኦዳ። አ ያ ጋካደ ሀራ ማጫ አሳ ማላታናኑ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Goday Aakiya, «Iyorbbaama machata bare na'aa harggiyaawaa neena oochchanaw yaw. Neeni iziw hawaa hawaa yaagaade oda. Aa yaa gakkaade hara mac'c'a asaa malatanaanu» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAY Akayas, «Iyorba7aame keeththa aayeya hargiza ba naaza gishshas nena oychchanaas hara maccas misatada neekko yaana; neni izis hayssa hayssa gaada yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኣካያስ፥ «ኢዮርባኣሜ ኬ ኣዬያ ሃርጊዛ ባ ናዛ ጊሻስ ኔና ኦይቻናስ ሃራ ማጫስ ሚሳታዳ ኔኮ ያና፤ ኔኒ ኢዚስ ሃይሳ ሃይሳ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ አክያኮ፥ “ሄኮ፥ እዮርባማ ማችያ ሀርገትዳ ባ ናአባ ኦይቻናዉ ኔኮ ያዉሱ። ኔኒ እዉ ሀይሳ ሀይሳ ያጋዳ ኦዳ። እያ ኔኮ ጋክያ ዎደ ሀራ ማጫስ ዳናና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday Akiyako, “Heko, Iyorbaama machiya hargetida ba na7aba oychanaw neeko yawusu. Neeni iw haysa haysa yaagada oda. Iya neeko gakiya wode hara maccas daanana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግን ለአኪያ፣ “እነሆ፤ የኢዮርብዓም ሚስት ስለ ታመመው ልጇ ልትጠይቅህ ሌላ ሴት መስላ ትመጣለችና እንዲህ ብለህ መልሳት” ብሎ ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ የኢዮርብዓም ሚስት ስለታመመው ልጅዋ ልትጠይቀው እንደምትመጣና ምን ሊነግራት እንደሚገባውም እግዚአብሔር አስቀድሞ ለነቢዩ አኪያ ገልጦለት ነበር። የኢዮርብዓም ሚስት እዚያ በደረሰች ጊዜ ሌላ ሴት ለመምሰል ሞከረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣኪያ “እኒሃ ሰበይቲ ኢዮርብዓም ብዛዕባ እቲ ዝሓመመ ወዳ ኽትጥይቐካ ትመፅእ ኣላ። ንሳ ኻልእ ሰበይቲ መሲላ ኽትኣቱ እያ እሞ፥ ከምዙይ ከምዙይ ኢልካ ተዛረባ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንኣሒያ እንሃ ሰበይቲ የሮብዓም ብዛዕባ ወዳ፡ ንሱ ሓሚሙ እዩ እሞ፡ ክትጥይቐካ ትመጽእ ኣላ። ኪኸውን ድማ እዩ፡ ጋሻ ተመሲላ ኽትኣቱ እያ እሞ፡ ከምዝን ከምንዝ ኢልካ ተዛረባ፡ በሎ። |