1 Kings 14:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንኣሒያ በሎ፦ እንሆ፡ ሰበይቲ የሮብዓም ንወዳ ገለ ነገር ክትልምነካ ትመጽእ ኣላ። ስለ ዝሓመመ፤ ከምኡን ከምኡን ክትነግራ ኣለካ፥ እንተኣተወት ካልእ ሰበይቲ ክትመስል እያ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አኪ​ያን፥ “እነሆ፥ ስለ ታመ​መው ልጅዋ ትጠ​ይ​ቅህ ዘንድ የኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ሚስት ትመ​ጣ​ለች፤ ራስ​ዋ​ንም ለውጣ ወደ አንተ በገ​ባች ጊዜ እን​ዲ​ህና እን​ዲህ በላት” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አኪያን። እነሆ፥ ስለ ታመመው ልጅዋ ትጠይቅህ ዘንድ የኢዮርብዓም ሚስት ትመጣለች፤ ሌላ ሴትም መስላ ተሰውራለችና በገባች ጊዜ እንዲህና እንዲህ በላት አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁን እንጂ የኢዮርብዓም ሚስት ስለታመመው ልጇ ልትጠይቀው እንደምትመጣና ምን ሊነግራት እንደሚገባውም ጌታ አስቀድሞ ለነቢዩ አኪያ ገልጦለት ነበር። የኢዮርብዓም ሚስት እዚያ በደረሰች ጊዜ ሌላ ሴት ለመምሰል ሞከረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ አክያ፥ “እዮርባማ ማቻታ ባረ ናኣ ሀርግያዋ ኔና ኦቻናዉ ያዉ። ኔን እዝዉ ሀዋ ሀዋ ያጋደ ኦዳ። አ ያ ጋካደ ሀራ ማጫ አሳ ማላታናኑ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday Aakiya, «Iyorbbaama machata bare na'aa harggiyaawaa neena oochchanaw yaw. Neeni iziw hawaa hawaa yaagaade oda. Aa yaa gakkaade hara mac'c'a asaa malatanaanu» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY Akayas, «Iyorba7aame keeththa aayeya hargiza ba naaza gishshas nena oychchanaas hara maccas misatada neekko yaana; neni izis hayssa hayssa gaada yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኣካያስ፥ «ኢዮርባኣሜ ኬ ኣዬያ ሃርጊዛ ባ ናዛ ጊሻስ ኔና ኦይቻናስ ሃራ ማጫስ ሚሳታዳ ኔኮ ያና፤ ኔኒ ኢዚስ ሃይሳ ሃይሳ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ አክያኮ፥ “ሄኮ፥ እዮርባማ ማችያ ሀርገትዳ ባ ናአባ ኦይቻናዉ ኔኮ ያዉሱ። ኔኒ እዉ ሀይሳ ሀይሳ ያጋዳ ኦዳ። እያ ኔኮ ጋክያ ዎደ ሀራ ማጫስ ዳናና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday Akiyako, “Heko, Iyorbaama machiya hargetida ba na7aba oychanaw neeko yawusu. Neeni iw haysa haysa yaagada oda. Iya neeko gakiya wode hara maccas daanana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን ለአኪያ፣ “እነሆ፤ የኢዮርብዓም ሚስት ስለ ታመመው ልጇ ልትጠይቅህ ሌላ ሴት መስላ ትመጣለችና እንዲህ ብለህ መልሳት” ብሎ ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ የኢዮርብዓም ሚስት ስለታመመው ልጅዋ ልትጠይቀው እንደምትመጣና ምን ሊነግራት እንደሚገባውም እግዚአብሔር አስቀድሞ ለነቢዩ አኪያ ገልጦለት ነበር። የኢዮርብዓም ሚስት እዚያ በደረሰች ጊዜ ሌላ ሴት ለመምሰል ሞከረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣኪያ “እኒሃ ሰበይቲ ኢዮርብዓም ብዛዕባ እቲ ዝሓመመ ወዳ ኽትጥይቐካ ትመፅእ ኣላ። ንሳ ኻልእ ሰበይቲ መሲላ ኽትኣቱ እያ እሞ፥ ከምዙይ ከምዙይ ኢልካ ተዛረባ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንኣሒያ እንሃ ሰበይቲ የሮብዓም ብዛዕባ ወዳ፡ ንሱ ሓሚሙ እዩ እሞ፡ ክትጥይቐካ ትመጽእ ኣላ። ኪኸውን ድማ እዩ፡ ጋሻ ተመሲላ ኽትኣቱ እያ እሞ፡ ከምዝን ከምንዝ ኢልካ ተዛረባ፡ በሎ።