1 Kings 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሰርተ እንጌራን ቅጫን ዕትሮ መዓርን ሒዝካ ድማ ናብኡ ኪድ። ነቲ ቆልዓ እንታይ ከም ዝኸውን ክነግረካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእጅሽም ለእግዚአብሔር ሰው ዐሥር እንጀራና የወይን እሸት አንድም ማሠሮ ማር ይዘሽ ወደ እርሱ ሂጂ፤ በልጁም የሚሆነውን ይነግርሻል” አላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእጅሽም አሥር እንጀራና እንጎቻዎች አንድም ምንቸት ማር ይዘሽ ወደ እርሱ ሂጂ፤ በልጁም የሚሆነውን ይነግርሻል አላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐሥር እንጀራ፥ ጥቂት ሙልሙል ዳቦና አንድ ገንቦ ማር ውሰጂለት፤ ስለ ልጁ ሁኔታ እርሱ ይነግርሻል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታሙ ኡክ፥ አማሬዳ ኮምፑዋነ እት ኦቱዋ ኤሳ አዉ አካደ አኮ ባ። ሀ ሀርጌዳ ናአይ ሀናናባ እ ነዉ ኦዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tammu ukitsaa, amareeda komppuwaanne itti otuwaa eessaa aw akkaade aakko ba. Booppe ha harggeedda na'ay hananabaa I new odana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tammu uketh, guuththa daabbonne issi oto ees ekkada izakko ba; izi naaza bolla gakkanayssa nees yootana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታሙ ኡኬ፥ ጉ ዳቦኔ ኢሲ ኦቶ ኤስ ኤካዳ ኢዛኮ ባ፤ ኢዚ ናዛ ቦላ ጋካናይሳ ኔስ ዮታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታሙ ኡይ፥ ጉ ዳቦነ እስ ኦቶ ኤስ እያዉ ኤካዳ ባ። ሀ ሀርግዳ ናአባ እ ነዉ ኦዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tammu uythu, guutha daabbonne issi oto eessi iyaw ekada ba. Ha hargida na7aba I new odana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስትሄጂም ዐሥር እንጀራ፣ ጥቂት ሙልሙል ዳቦ እና አንድ እንስራ ማር ይዘሽ ሂጂ፤ እርሱም በልጁ ላይ የሚደርሰውን ይነግርሻል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐሥር እንጀራ፥ ጥቂት ሙልሙል ዳቦና አንድ ገንቦ ማር. ውሰጂለት፤ ስለ ልጁ ሁኔታ እርሱ ይነግርሻል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሰርተ እንጀራን ሕምባሻን ንፅባ መዓርን ሒዝኪ ናብኡ ኺዲ። ንሱ እዝ ቘልዓ እንታይ ከም ዝኸውን ክገልፀልኪ እዩ” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሰርተ እንጌራን ሕምባሻን ንጽባ መዓርን ሒዝኪ ናብኡ ኺዲ። ንሲ ነዚ ቘልዓ ዚኸውን ነገር ኪገልጸልኪ እዩ፡ በላ። |