1 Kings 14:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ነዋሕቲ ኵርባታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ለምለም ኣግራብን በሪኽ ቦታታትን ምስልታትን ቅዱሳት ጕንዲ ኣእዋምን ንርእሶም ሰሪሖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ደግሞ ከፍ ባለው ኮረብታ ሁሉ ላይ፥ ቅጠሉም ከለመለመ ዛፍ ሁሉ በታች መስገጃዎችን ሠሩ፤ ሐውልቶችንና የማምለኪያ አፀዶችንም ለራሳቸው አቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ደግሞ ከፍ ባለው ኮረብታ ሁሉ ላይ፥ ቅጠሉ ከለመለመ ዛፍ ሁሉ በታች መስገጃዎችንና ሐውልቶችን የማምለኪያ ዐፀዶችንም ለራሳቸው ሠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለባዕዳን አማልክትም የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠሩ፤ በኮረብታዎች ላይና በዛፎች ጥላ ሥር የሚያመልኩአቸውን የድንጋይ ቅርጾችንና የአሼራን ምስሎች አቆሙ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላካ ቃይ ኡንቱንቱ ባረንቶ ጎይንያ ቃ ሳኣ፥ ኤቃ ሹቻቱዋነ አሼሮ ጌተትያ ጾሳቱዋ ምስለቱዋ ቃ ደረቱዋ ኡባ ቦላነ እርጻ ምቱዋ ኡባ ጋርሳን ኤሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bollakka k'ay unttunttu barenttoo goynniyaa d'ok'k'a sa'aa, eek'aa shuchchatuwaanne Asheero geetettiyaa s'oossatuwaa misiletuwaa d'ok'k'a deretuwaa ubbaa bollanne irs's'a mitsatuwaa ubbaa garssan esseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka istti banttas goynniza dhoqqasohota, eeqa shuchchatanne Asheero geetettiza xoossay misleta zumbullata bollanne gita miththata garsan essida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢስቲ ባንታስ ጎይኒዛ ቃሶሆታ፥ ኤቃ ሹቻታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ጾሳይ ሚስሌታ ዙምቡላታ ቦላኔ ጊታ ሚታ ጋርሳን ኤሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኤንቲ ቃ ጎይኖ በሳታ፥ ኤቃ ሹቻታነ አሼሮ ጌተትያ ፆሰ ምስለታ ደረ ቦላነ እርፃ ምታ ጋርሳን ኤስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi enti dhoqa goyinno bessata, eeqa shuchatanne Asheero geetetiya xoosse misileta dere bollanne irxa mithata garsan essidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በእያንዳንዱ ኰረብታና በየትልልቁ ዛፍ ጥላ ሥር የማምለኪያ ኰረብቶችን አዕማደ ጣዖታት፣ የአሼራን ምስል ዐምድ ለራሳቸው አቆሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለባዕዳን አማልክትም የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠሩ፤ በኮረብታዎች ላይና በዛፎች ጥላ ሥር የሚያመልኩአቸውን የድንጋይ ቅርጾችንና የአሼራን ምስሎች አቆሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ነዋሕቲ ዀረብታታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ልምሉም ኦምን ንጣዖት ዝሰግዱሉ በረኽትን ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮትን ንጣዖት ዘምልኹሉ ኣዕማድን ሰርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ነዋሕቲ ዂርባታትን ኣብ ትሕቲ ዂሉ ልምሉም ኦምን በረኽትን ሓወልታትን ኣስተርቴታትን ሰርሑ። |