1 Kings 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ልዕሊ ዅሉ እቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ድማ ኣቖጥዕዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሮብዓምም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባቶቹ በሠሩት ኀጢአትና በደል ሁሉ እንደ አስቀኑት በሠራው ኀጢአት አስቀናው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባቶቻቸውም ከሠሩት ሁሉ ይልቅ አብዝተው በሠሩት ኃጢአት አስቈጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ሕዝብ በጌታ ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የጌታ ቁጣ አነሣሣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ አሳቱ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦድኖ፤ ባረንቱ ኦዳ ናጋራን ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎቱዋፐ አደ አ ቃናትሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa asatuu Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseeddino; barenttu ootseedda nagaran unttunttu barenttu aawotuwaappe aatsiide Aa k'anaatisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda asati GODAA sinththan iita miish ooththida; bantti ooththida nagaran istti bantta aawatappe aaththidi GODAAPPE deexo hanqo ba bolla denththeththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ኣሳቲ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ባንቲ ኦዳ ናጋራን ኢስቲ ባንታ ኣዋታፔ ኣዲ ጎዳፔ ዴጾ ሃንቆ ባ ቦላ ዴንዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ባንታ ኦዳ ናጋራን ባንታ አዋታፐ አድ ጎዳ ሀንቀዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Banta oothida nagaran banta aawatape aadhidi Godaa hanqethidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ ከአባቶቻቸው ይልቅ እነርሱ በሠሩት ኀጢአት ይበልጥ የቅናት ቍጣውን አነሣሡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ሕዝብ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝቢ ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፤ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዝበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዚበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከኣ ኣቕንእዎ። |