1 Kings 14:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ልዕሊ ዅሉ እቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ድማ ኣቖጥዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሮብ​ዓ​ምም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባ​ቶቹ በሠ​ሩት ኀጢ​አ​ትና በደል ሁሉ እንደ አስ​ቀ​ኑት በሠ​ራው ኀጢ​አት አስ​ቀ​ናው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይሁዳም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባቶቻቸውም ከሠሩት ሁሉ ይልቅ አብዝተው በሠሩት ኃጢአት አስቈጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳ ሕዝብ በጌታ ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የጌታ ቁጣ አነሣሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ አሳቱ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦድኖ፤ ባረንቱ ኦዳ ናጋራን ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎቱዋፐ አደ አ ቃናትሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa asatuu Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseeddino; barenttu ootseedda nagaran unttunttu barenttu aawotuwaappe aatsiide Aa k'anaatisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda asati GODAA sinththan iita miish ooththida; bantti ooththida nagaran istti bantta aawatappe aaththidi GODAAPPE deexo hanqo ba bolla denththeththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ኣሳቲ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ባንቲ ኦዳ ናጋራን ኢስቲ ባንታ ኣዋታፔ ኣዲ ጎዳፔ ዴጾ ሃንቆ ባ ቦላ ዴንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ባንታ ኦዳ ናጋራን ባንታ አዋታፐ አድ ጎዳ ሀንቀዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Banta oothida nagaran banta aawatape aadhidi Godaa hanqethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁዳ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ ከአባቶቻቸው ይልቅ እነርሱ በሠሩት ኀጢአት ይበልጥ የቅናት ቍጣውን አነሣሡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ሕዝብ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ህዝቢ ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፤ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዝበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዚበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከኣ ኣቕንእዎ።