1 Kings 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ የሮብዓም ንሰበይቱ፡ ሰበይቲ የሮብዓም ምዃንኪ ምእንቲ ኸይትፈልጥ፡ ተንሲእኪ ተመሲልኪ፡ በላ። ናብ ሺሎ ድማ ከደ፤ ርኣዩ፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ ክነግስ ከም ዘለኒ ዝነገረኒ ነቢይ ኣሕያ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ሚስቱ ሐኖ​ንን፥ “ተነሺ፥ ራስ​ሽን ለውጪ የኢ​ዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ሚስት እንደ ሆንሽ ማንም አይ​ወቅ፤ ወደ ሴሎም ሂጂ፤ ስለ​ዚ​ህም ሕፃን ከደ​ዌው ይድን እን​ደ​ሆነ ጠይቂ፤ እነሆ፥ በዚህ ሕዝብ ላይ እን​ደ​ም​ነ​ግሥ የነ​ገ​ረኝ ነቢዩ አኪያ በዚያ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮርብዓምም ሚስቱን። ተነሺ፥ የኢዮርብዓምም ሚስት እንደ ሆንሽ እንዳትታወቂ ልብስሽን ለውጪና ወደ ሴሎ ሂጂ፤ እነሆ፥ በዚህ ሕዝብ ላይ እንድነግሥ የነገረኝ ነቢዩ አኪያ በዚያ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ኢዮርብዓም ሚስቱን እንዲህ አላት፦ “የእኔ ሚስት መሆንሽን ማንም እንዳያውቅ ልብስሽን ለውጠሽ ሌላ ሴት በመምሰል እኔ የእስራኤል ንጉሥ እንደምሆን የትንቢት ቃል የተናገረው ነቢዩ አኪያ ወደሚኖርባት ወደ ሴሎ ሂጂ።፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ እዮርባም ባረ ማቻቶ፥ “ደንዳደ ኔን እዮርባማ ማቻቶ ግድያዋ ኦንነ ኤረና ማላ፥ ነ ማዩዋ ላማ፤ ሴሎ ባ። ታን ሀ አሳ ቦላ ካተታናዋ ታዉ ኦዴዳ ትምቢትያ ኦድያ አኪ ያን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Iyorbbaami bare machchato, «Denddaade neeni Iyorbbaama machchato gidiyaawaa ooninne erenna mala, ne mayuwaa laamma; Seelo ba. Taani ha asaa bolla kaatetanawaa taw odeedda timbbitiyaa odiyaa Aakii yaan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyorba7aamey ba keeththaayo, «Denda; dendada neni Iyorba7aame keeththaayo gididayssa ooninne erontta mala, ne may7o laamma; histtada Seelo ba. Tani ha asaa bolla kawotanayssa taas yootida nabe Akayay heen dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢዮርባኣሜይ ባ ኬዮ፥ «ዴንዳ፤ ዴንዳዳ ኔኒ ኢዮርባኣሜ ኬዮ ጊዲዳይሳ ኦኒኔ ኤሮንታ ማላ፥ ኔ ማይኦ ላማ፤ ሂስታዳ ሴሎ ባ። ታኒ ሃ ኣሳ ቦላ ካዎታናይሳ ታስ ዮቲዳ ናቤ ኣካያይ ሄን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮርባም ባ ማችዉ፥ “ደንዳ፤ ኔኒ እዮርባማ ማቾ ግደይሳ ኦንካ ኤሮና መላ ነ ማኡዋ ላማዳ ሴሎ ባ። ሄኮ፥ ታኒ ሀ አሳ ቦላ ካዎታናይሳ ታዉ ኦድዳ ናበይ አክይ ያን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyorbaami ba machiw, “Denda; neeni Iyorbaama macho gideysa oonika eronna mela ne ma7uwa laammada Seelo ba. Heko, taani ha asaa bolla kawotanaysa taw odida nabey Akiyi yan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮርብዓም ሚስቱን እንዲህ አላት፤ “ተነሺ፣ የኢዮርብዓም ሚስት መሆንሽ እንዳይታወቅብሽ ሆነሽ፣ ወደ ሴሎ ሂጂ፤ በዚህ ሕዝብ ላይ እንደምነግሥ የነገረኝ ነቢይ አኪያ እነሆ፤ በዚያ ይገኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ኢዮርብዓም ሚስቱን እንዲህ አላት፦ “የእኔ ሚስት መሆንሽን ማንም እንዳያውቅ ልብስሽን ለውጠሽ ሌላ ሴት በመምሰል እኔ የእስራኤል ንጉሥ እንደምሆን የትንቢት ቃል የተናገረው ነቢዩ አኪያ ወደሚኖርባት ወደ ሴሎ ሂጂ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮርብዓም ድማ ንሰበይቱ “ንዒ በይዛኺ፥ ሰበይተይ ምዃንኪ ኸይትፍለጢስ፥ ክዳንኪ ለውጢ፤ ናብ ሴሎ ኸዓ ኺዲ። እንሆ፥ እቲ ብዛዕባይ ኣብ ልዕሊ እዝ ህዝቢ እዙይ ከም ዝነግስ ዝተዛረበ ነቢይ ኣኪያ ኣብኣ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 የሮብዓም ድማ ንሰበይቱ፡ በጃኺ፡ ተንስኢ እሞ ሰበይቲ የሮብዓም ምዃንኪ ኸይትፍለጥስ፡ ክዳንኪ ለውጢ፡ ናብ ሺሎ ኸኣ ኪዲ። እንሆ፡ እቲ ብዛዕባይ ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ ኸም ዝነግስ እተዛረበ ነብዪ ኣሒያ ኣብኣ ኣሎ።