1 Kings 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ተወሳኺ ታሪኽ የሮብዓም፡ ከመይ ጌሩ ውግእ ከም ዘካየደን ብኸመይ ከም ዝገዝአን፡ ርኣዩ፡ ኣብ ዜና መዋእል ነገስታት እስራኤል ተጻሒፉ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የኢዮርብዓም ነገር፥ እንዴት እንደ ተዋጋ፥ እንዴትም እንደ ነገሠ፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የኢዮርብዓም ነገር፥ እንዴት እንደ ተዋጋ፥ እንዴትም እንደ ነገሠ፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮርብዓም ያደረጋቸው ሌሎች ነገሮች ሁሉ፥ የተዋጋቸው ጦርነቶችና አገዛዙም እንዴት እንደ ነበር ሁሉም ነገር በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባም ሀኔዳ ሀራባይ፥ አ ኦላቱነ አ አይሱዋ ማራቱ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋቱዋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaami haneedda harabay, Aa olatuunne Aa ayissuwaa maaratu Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa Mas'aafatuwaan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Attida Iyorba7aame taarikey, izi ooththida oosoti, izi olettida olatinne izi ayssida ayso wogati Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቲዳ ኢዮርባኣሜ ታሪኬይ፥ ኢዚ ኦዳ ኦሶቲ፥ ኢዚ ኦሌቲዳ ኦላቲኔ ኢዚ ኣይሲዳ ኣይሶ ዎጋቲ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባም ኦዳ ሀራባይ፥ እ ኦለትዳ ኦላይነ እያ አይሶ ማራይ፥ ሄኮ፥ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaami oothida harabay, I oletida olaynne iya ayso maaray, heko, Isra7eele Kawota Taarike Maxaafan xaafetidi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቀረው የኢዮርብዓም ታሪክ፣ ያደረገው ጦርነትና አገዛዙም ሁሉ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፏል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮርብዓም ያደረጋቸው ሌሎች ነገሮች ሁሉ፥ የተዋጋቸው ጦርነቶችና አገዛዙም እንዴት እንደ ነበር ሁሉም ነገር በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ኢዮርብዓም ታሪክ፥ ከመይ ኢሉ ኸም ዝተዋግአን ከመይውን ከም ዝነገሰን፥ እንሆ፥ ኣብቲ መፅሓፍ ታሪክ ነገስታት እስራኤል ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ የሮብዓም ነገር ድማ፡ እቲ እተዋግኦን እቲ ዝነገሶን፡ እንሆ፡ ኣብቲ መጽሓፍ ዛንታ ዘመን ነገስታት እስራኤል ተጽሒፉ ኣሎ። |