1 Kings 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰበይቲ የሮብዓም ድማ ተንሲኣ ከይዳ ናብ ቲርዛ በጽሐት። ናብ ኣፍ ደገ ምስ በጽሐት ድማ እቲ ሕጻን ሞተ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢዮርብዓምም ሚስት ተነሥታ ሄደች፤ ወደ ቴርሳም መጣች፤ ወደ ቤቱም መድረክ በገባች ጊዜ ልጁ ሞተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢዮርብዓምም ሚስት ተነሥታ ሄደች፥ ወደ ቴርሳ መጣች፤ ወደ ቤቱም መድረክ በገባች ጊዜ ልጁ ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢዮርብዓም ሚስት ወደ ቲርጻ ተመልሳ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንደ ደረሰች ወዲያውኑ ልጁ ሞተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን እዮርባማ ማቻታ ደንዳደ ባደ ትርጻ ጋካዱ። ጎልያ ፐንገ ጎጭላ የና ናአይ ሀይቂ አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Iyorbbaama machata denddaade baade Tirs's'a gakkaade golliyaa pengge goc'c'illaa yed'd'in na'ay hayk'k'i aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyorba7aame keeththa aaya denda baada Tirxxan ba keeththaa penge gakkida mala naazi hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዮርባኣሜ ኬ ኣያ ዴንዳ ባዳ ቲርጻን ባ ኬ ፔንጌ ጋኪዳ ማላ ናዚ ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባማ ማችያ ባዳ ትርሳ ጋካዳ፥ ፐንገ የያ ዎደ ናአይ ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaama machiya bada Tirsa gakada, penge yedhiya wode na7ay hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢዮርብዓም ሚስትም ተነሥታ ወደ ቴርሳ ሄደች፤ የቤቱን መድረክ ወዲያው እንደ ተራመደች ልጁ ሞተ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢዮርብዓም ሚስት ወደ ቲርጻ ተመልሳ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንደ ደረሰች ወዲያውኑ ልጁ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበይቲ ኢዮርብዓም ተሲኣ ናብ ቴርሳ ኸደት፤ ኣብ ድርኵዂት ቤታ ምስ በፅሐት ድማ እቲ ቘልዓ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰበይቲ የሮብዓም ድማ ተንሲኣ ኸደት፡ ናብ ቲርጻውን መጸት፡ ንሳ ኣብ ልዳት ቤታ ምስ በጽሔት፡ እቲ ቘልዓ ሞተ። |