1 Kings 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንእስራኤል ከምቲ ሻምብቆ ኣብ ማይ ዚናወጽ ኪወቕዖም እዩ፣ ንእስራኤል ድማ ካብዛ ንኣቦታቶም ዝሃቦም ጽብቕቲ ምድሪ ኺጠፍኦም እዩ፣ ንእስራኤል ከኣ ንቕዱስ ጕንዲ ኣእዋም ገይሮምዎም እሞ፣ ናብ ስግር ኤፍራጥስ ኪብትኖም እዩ። ፡ ንእግዚኣብሄር ዘላግጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ጊዜም ሸም​በቆ በውኃ ውስጥ እን​ደ​ሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲሁ እስ​ራ​ኤ​ልን ይመ​ታል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያስ​ቈጡ ዘንድ የማ​ም​ለ​ኪያ አፀድ ተክ​ለ​ዋ​ልና ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ከሰ​ጣ​ቸው ከዚች ከመ​ል​ካ​ሚቱ ምድር እስ​ራ​ኤ​ልን ይነ​ቅ​ላል፤ በወ​ን​ዙም ማዶ ይበ​ት​ና​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ጊዜም ሸምበቆ በውኃ ውስጥ እንደሚንቀሳቀስ እግዚአብሔር እንዲሁ እስራኤልን ይመታል፤ እግዚአብሔርንም ያስቈጡ ዘንድ የማምለኪያ ዐፀድ ተክለዋልና ለአባቶቻቸው ከሰጣቸው ከዚች ከመልካሚቱ ምድር እስራኤልን ይነቅላል፥ በወንዙም ማዶ ይበትናቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እስራኤልን ይቀጣል፤ እርሷም በውሃ ምንጭ ውስጥ እንደሚንቀጠቀጥ ሸምበቆ ትንቀጠቀጣለች፤ አሽሪም ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ጣዖት በመሥራት ስላስቆጡት፤ የእስራኤልንም ሕዝብ ከዚህች ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጣቸው ለም ምድር ነቃቅሎ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ እንዲበታተኑ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሃ ግዶን ዎሹ ቃጽያዋዳን፥ መና ጎዳይ ሄ ዎደ እስራኤላቱዋ ሾጪደ ቃና። አሼሮ ግያ ጾሳትዉ ኡንቱንቱ ምስልያ ኤሲደ፥ መና ጎዳ ሀንቀዳ ድራዉ፥ ኡንቱንታ አዋቶ እ እሜዳ ሎኦ ቢታፐ ኡንቱንታ ድጋና፤ ያቲደ ኡንቱንታ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ሄፍንን ላላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haatsaa giddon woshuu k'aas's'iyaawaadan, Med'inaa Goday he wode Israa'eelatuwaa shoc'iide k'aatsana. Asheero giyaa s'oossatiw unttunttu misiliyaa essiide, Med'inaa Godaa hank'k'etseedda diraw, unttuntta aawaatoo I immeedda lo"o biittappe unttuntta diggana; yaatiide unttuntta Efiraas'iisa Shaafaappe hefintsan laalana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haaththa giddon qaaxxiza maqqa mala GODAY he wode Isra7eeleta shocidi qaaththana. Asheero geetettiza eeqa xoossay misle essidi GODAA hanqeththida gishshas istta aawatas izi immida lo7o biittafe istta diggana; histtidi istta Efiraaxise Shaafappe he pinththan laallana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ጊዶን ቃጺዛ ማቃ ማላ ጎዳይ ሄ ዎዴ ኢስራኤሌታ ሾጪዲ ቃና። ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌ ኤሲዲ ጎዳ ሃንቄዳ ጊሻስ ኢስታ ኣዋታስ ኢዚ ኢሚዳ ሎኦ ቢታፌ ኢስታ ዲጋና፤ ሂስቲዲ ኢስታ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ላላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ ሾጫና፤ ሃ ግዶን ማይረይ ቃፀይሳዳ ጎዳይ ሄ ዎደ እስራኤለ ቃና። አሼራ ጌተትያ ፆሰ ምስለ ኤስድ፥ ጎዳ ሀንቀዳ ግሾ፥ ኤንታ አዋታስ እ እምዳ ሎኦ ቢታፈ ኤንታ ሾዳና፤ ኤንታ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍንን ላላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele shocana; haatha giddon mayrey qaaxeysada Goday he wode Isra7eele qaathana. Asheera geetetiya xoosse misile essidi, Godaa hanqethida gisho, enta aawatas I immida lo77o biittafe enta shoddana; enta Efraxiisa shaafape hefinthan laallana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እስራኤልን በውሃ ውስጥ እንደሚንቀጠቀጥ ሸንበቆ ያንቀጠቅጠዋል፤ የአሼራን ምስል ዐምድ በመሥራት እግዚአብሔርን ለቍጣ ያነሣሡት ስለሆነ፣ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጣቸው ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እስራኤልን ይነቅላቸዋል፤ ከወንዙም ማዶ ይበትናቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እስራኤልን ይቀጣል፤ እርስዋም በውሃ ምንጭ ውስጥ እንደሚንቀጠቀጥ ሸምበቆ ትንቀጠቀጣለች፤ አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ጣዖት በመሥራት ስላስቈጡት፤ የእስራኤልንም ሕዝብ ከዚህች ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጣቸው ለም ምድር ነቃቅሎ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ እንዲበታተኑ ያደርጋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንእስራኤል ክወቕዖ እዩ። ከምቲ ሻምብቆ ኣብ ማይ ነነው ዝብል እግዚኣብሄር ድማ ንእስራኤል ከምኡ ኽወቅዕ እዩ። ንእግዚኣብሄር ከቘጥዑ ጣዖታት ኣስታሮት ስለ ዝገበሩ፥ ንእስራኤል ካብዛ ነቦታቶም ዝሃቦም ፍርያም ምድሪ ኽነቕሎም፥ ናብ ሰገር ሩባ ኤፍራጥስውን ክብትኖም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሻምብቆ ኣብ ማይ ሰሰው ከም ዚብል፡ ንእስራኤል ድማ እግዚኣብሄር ኪወቕዖ እዩ። ንእግዚኣብሄር ኬዀርዩስ ኣስታርቴታቶም ስለ ዝገበሩ ኸኣ፡ ንእስራኤል ካብዛ ነቦታቶም ዝሀቦም ጽብቕቲ ምድሪ ኺምንቊሶም፡ ናብ ስግር ርባውን ኪዘርዎም እዩ።