1 Kings 14:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቤት የሮብዓም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ጽቡቕ ነገር ስለ እተረኸበ፡ ካብ የሮብዓም በይኑ ናብ መቓብር ኪመጽእ እዩ እሞ፡ ብዘሎ እስራኤል ኪሓዝነሉን ኪቐብሮን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደንገጡሮችሽም ሊቀበሉሽ ይወጣሉ፤ ልጅሽም ሞተ ይሉሻል፥ እስራኤልም ሁሉ ያለቅሱለታል፤ ይቀብሩትማል፤ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ዘንድ በኢዮርብዓም ቤት በዚህ ልጅ መልካም ነገር ተገኝቶበታልና ከኢዮርብዓም እርሱ ብቻ ይቀበራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ ያለቅሱለታል፥ ይቀብሩትማል፤ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ዘንድ በኢዮርብዓም ቤት በዚህ ልጅ መልካም ነገር ተገኝቶበታልና ከኢዮርብዓም እርሱ ብቻ ይቀበራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያንም ሁሉ በማዘን አልቅሰው ይቀብሩታል፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የተደሰተበት ልጅ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ ከኢዮርብዓምም ቤተሰብ መካከል ሥርዓተ ቀብር በሚገባ የሚፈጸምለት እርሱ ብቻ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ኡባይ ናአዉ ዬኪደ ሞጋና፤ እዮርባማ ጎልያ አሳን መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ስንን ሀ ናኣን ሎኦባይ ቤቴዳ ድራዉ፥ እዮርባማ ጎልያ አሳፐ አ ጻላላይ ዱፉዋን ሞገታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa ubbay na'aw yeekkiide moogana; Iyorbbaama golliyaa asan Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa sintsan ha na'aan lo"obay beetteedda diraw, Iyorbbaama golliyaa asaappe Aa s'alaalay duufuwaan moogettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele ubbay naazas yeekkidi moogana; GODAA Isra7eele Xoossaa sinththan Iyorba7aame keeththa asaappe ha naaza bolla xalla lo7o miishshi beettida gishshas wogan moogettanay iza xalla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኡባይ ናዛስ ዬኪዲ ሞጋና፤ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሲንን ኢዮርባኣሜ ኬ ኣሳፔ ሃ ናዛ ቦላ ጻላ ሎኦ ሚሺ ቤቲዳ ጊሻስ ዎጋን ሞጌታናይ ኢዛ ጻላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ኡባይ ናኣስ ዬክድ ሞጋና። እዮርባማ ኬን ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ስንን እያን ሎኦባይ በንትዳ ግሾ፥ እዮርባማ ኬፈ እያ ፃላል ሞገታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele ubbay na7aas yeekidi moogana. Iyorbaama keethan Godaa Isra7eele Xoossaa sinthan iyan lo77obay bentida gisho, Iyorbaama keethaafe iya xalaali moogetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም ሁሉ አልቅሰው ይቀብሩታል። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከኢዮርብዓም ቤት ሁሉ መልካም ነገር ያገኘበት እርሱ ብቻ ስለሆነ፣ በወግ በማዕረግ የሚቀበር እርሱ ብቻ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያንም ሁሉ በማዘን አልቅሰው ይቀብሩታል፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የተደሰተበት ልጅ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ ከኢዮርብዓምም ቤተሰብ መካከል ሥርዓተ ቀብር በሚገባ የሚፈጸምለት እርሱ ብቻ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቤት ኢዮርብዓም፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣብዝ ቘልዓ እዙይ ጥራሕ ፅቡቕ ነገር ስለ ዝረኸበ፥ ንሱ ጥራሕ ከም ስርዓት ክቕበር እዩ፤ ንእኡ ኸዓ ዅሎም እስራኤል እናበኸዩ ኽቐብርዎ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቤት የሮብዓም ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ጽቡቕ ነገር ኣብኡ ስለ እተረኽበ፡ ካብ የሮብዓም እዚ ጥራይ ኣብ መቓብር ኪአቱ እዩ እሞ፡ ንእኡ ብዘለዉ እስራኤል እናበኸዩ ኪቐብርዎ እዮም። |