1 Kings 14:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቤት የሮብዓም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ጽቡቕ ነገር ስለ እተረኸበ፡ ካብ የሮብዓም በይኑ ናብ መቓብር ኪመጽእ እዩ እሞ፡ ብዘሎ እስራኤል ኪሓዝነሉን ኪቐብሮን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደን​ገ​ጡ​ሮ​ች​ሽም ሊቀ​በ​ሉሽ ይወ​ጣሉ፤ ልጅ​ሽም ሞተ ይሉ​ሻል፥ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ያለ​ቅ​ሱ​ለ​ታል፤ ይቀ​ብ​ሩ​ት​ማል፤ በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ቤት በዚህ ልጅ መል​ካም ነገር ተገ​ኝ​ቶ​በ​ታ​ልና ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም እርሱ ብቻ ይቀ​በ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ ያለቅሱለታል፥ ይቀብሩትማል፤ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ዘንድ በኢዮርብዓም ቤት በዚህ ልጅ መልካም ነገር ተገኝቶበታልና ከኢዮርብዓም እርሱ ብቻ ይቀበራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያንም ሁሉ በማዘን አልቅሰው ይቀብሩታል፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ የተደሰተበት ልጅ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ ከኢዮርብዓምም ቤተሰብ መካከል ሥርዓተ ቀብር በሚገባ የሚፈጸምለት እርሱ ብቻ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ኡባይ ናአዉ ዬኪደ ሞጋና፤ እዮርባማ ጎልያ አሳን መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ስንን ሀ ናኣን ሎኦባይ ቤቴዳ ድራዉ፥ እዮርባማ ጎልያ አሳፐ አ ጻላላይ ዱፉዋን ሞገታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa ubbay na'aw yeekkiide moogana; Iyorbbaama golliyaa asan Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa sintsan ha na'aan lo"obay beetteedda diraw, Iyorbbaama golliyaa asaappe Aa s'alaalay duufuwaan moogettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele ubbay naazas yeekkidi moogana; GODAA Isra7eele Xoossaa sinththan Iyorba7aame keeththa asaappe ha naaza bolla xalla lo7o miishshi beettida gishshas wogan moogettanay iza xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኡባይ ናዛስ ዬኪዲ ሞጋና፤ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሲንን ኢዮርባኣሜ ኬ ኣሳፔ ሃ ናዛ ቦላ ጻላ ሎኦ ሚሺ ቤቲዳ ጊሻስ ዎጋን ሞጌታናይ ኢዛ ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ኡባይ ናኣስ ዬክድ ሞጋና። እዮርባማ ኬን ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ስንን እያን ሎኦባይ በንትዳ ግሾ፥ እዮርባማ ኬፈ እያ ፃላል ሞገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele ubbay na7aas yeekidi moogana. Iyorbaama keethan Godaa Isra7eele Xoossaa sinthan iyan lo77obay bentida gisho, Iyorbaama keethaafe iya xalaali moogetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤልም ሁሉ አልቅሰው ይቀብሩታል። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከኢዮርብዓም ቤት ሁሉ መልካም ነገር ያገኘበት እርሱ ብቻ ስለሆነ፣ በወግ በማዕረግ የሚቀበር እርሱ ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያንም ሁሉ በማዘን አልቅሰው ይቀብሩታል፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የተደሰተበት ልጅ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ ከኢዮርብዓምም ቤተሰብ መካከል ሥርዓተ ቀብር በሚገባ የሚፈጸምለት እርሱ ብቻ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቤት ኢዮርብዓም፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣብዝ ቘልዓ እዙይ ጥራሕ ፅቡቕ ነገር ስለ ዝረኸበ፥ ንሱ ጥራሕ ከም ስርዓት ክቕበር እዩ፤ ንእኡ ኸዓ ዅሎም እስራኤል እናበኸዩ ኽቐብርዎ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቤት የሮብዓም ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ጽቡቕ ነገር ኣብኡ ስለ እተረኽበ፡ ካብ የሮብዓም እዚ ጥራይ ኣብ መቓብር ኪአቱ እዩ እሞ፡ ንእኡ ብዘለዉ እስራኤል እናበኸዩ ኪቐብርዎ እዮም።