1 Kings 14:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ተንስእ፡ ናብ ገዛኻ ኪድ። እግርኻ ናብታ ከተማ እንተ ኣተወ ድማ እቲ ህጻን ክመውት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንግዲህ ተነሥተሽ ወደ ቤትሽ ሂጂ፤ እግርሽም ወደ ከተማ በገባ ጊዜ ልጅሽ ይሞታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንግዲህ ተነሥተሽ ወደ ቤትሽ ሂጂ፤ እግርሽም ወደ ከተማ በገባ ጊዜ ልጁ ይሞታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪያም የሚናገረውን የትንቢት ቃል በመቀጠል ለኢዮርብዓም ሚስት እንዲህ አላት፤ “እንግዲህ አሁን ወደ ቤትሽ ተመልሰሽ ሂጂ፤ ወደ ከተማም እንደ ገባሽ ወዲያውኑ ልጁ ይሞታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔና ግዶፐ፥ ሀእ ኔን ደንዳደ ነ ሶ ባ። ነ ገዲ ካታማ ገልያ ዎደ፥ ናአይ ሀይቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neena gidooppe, ha"i neeni denddaade ne soo ba. Ne gedii katamaa geliyaa wode, na'ay hayk'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni gidikko ha7i dendada neso ba. Neni katama gakkida mala naazi hayqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ጊዲኮ ሃኢ ዴንዳዳ ኔሶ ባ። ኔኒ ካታማ ጋኪዳ ማላ ናዚ ሃይቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባማ ማቸኮ፥ “ኔኒ ደንዳዳ ነ ሶ ባ። ነ ቶሆይ ካታማ ገልያ ዎደ ናአይ ሀይቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaama macheko, “Neeni dendada ne soo ba. Ne tohoy katamaa geliya wode na7ay hayqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ አንቺም ወደ ቤትሽ ሂጂ፤ የምትኖሪበትን ከተማ እግርሽ እንደ ረገጠ፣ ልጁ ይሞታል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪያም የሚናገረውን የትንቢት ቃል በመቀጠል ለኢዮርብዓም ሚስት እንዲህ አላት፤ “እንግዲህ አሁን ወደ ቤትሽ ተመልሰሽ ሂጂ፤ ወደ ከተማም እንደ ገባሽ ወዲያውኑ ልጁ ይሞታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኺ ኸዓ ሕዚ ናብ ቤትኪ ኺዲ፤ እግርኺ ኣብታ ኸተማ ምስ በፅሐ ድማ እቲ ቘልዓ ኽመውት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኺ ተንሲእኪ ንቤትኪ ኺዲ እሞ፡ እግርኺ ናብ ከተማ ኽትአቱ ኸላ፡ እቲ ቘልዓ ኺመውት እዩ። |