1 Kings 14:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ የሮብዓም ኣብታ ኸተማ ዚሞተ ዘበለ፡ ኣኽላባት ኪበልዑ እዮም። ኣብ መሮር ዚመውት ድማ ኣዕዋፍ ሰማይ ኪበልዓ እየን፡ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገረ ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ወገን በከ​ተ​ማ​ዪቱ ውስጥ የሞ​ተ​ውን ውሾች ይበ​ሉ​ታል፤ በሜ​ዳ​ውም የሞ​ተ​ውን የሰ​ማይ ወፎች ይበ​ሉ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኢዮርብዓምም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በከተማይቱ የሚሞተውን ማንኛውንም የቤተሰብህን አባል ውሾች ይበሉታል፤ ገላጣ በሆነው ገጠር የሚሞቱትንም አሞራ ይበላቸዋል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ጌታ ነኝ።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮርባማ ዛርያ ግዲደ ካታማን ሀይቂያ ኦናነ ካናቱ ማና፤ ጋጻርያን ሀይቂያዋንታ ቃይ ሳሉዋ ካፎቱ ማና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ!” ያጌዳ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyorbbaama zariyaa gidiide kataman hayk'k'iyaa oonanne kanatuu maana; gas'ariyan hayk'k'iyaawantta k'ay saluwaa kafotuu maana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaaddi!» yaageedda› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyorba7aame zareppe kataman hayqqidayta kanay maana; gaxaren hayqqidayta kafoy maana; hayssa yootiday tana GODAA!› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮርባኣሜ ዛሬፔ ካታማን ሃይቂዳይታ ካናይ ማና፤ ጋጻሬን ሃይቂዳይታ ካፎይ ማና፤ ሃይሳ ዮቲዳይ ታና ጎዳ!› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮርባማ ኮቸ ግድድ ካታማን ሀይቅያ ኦናካ ካናት ማና፤ ጋፃረን ሀይቀይሳታ ሳሎ ካፎት ማና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ!’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyorbaama koche gididi kataman hayqiya oonaka kanati maana; gaxaren hayqeyisata salo kafoti maana. Taani Goday haysa odas!’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከኢዮርብዓም ወገን በከተማ የሞተውን ውሾች፣ በባላገር የሞተውን ደግሞ የሰማይ አሞሮች ይበሉታል፤ እግዚአብሔር ተናግሯልና!’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በከተማይቱ የሚሞተውን ማንኛውንም የቤተሰብህን አባል ውሾች ይበሉታል፤ ገላጣ በሆነው ገጠር የሚሞቱትንም አሞራ ይበላቸዋል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩሞ፥ ነቲ ኻብ ወገን ኢዮርብዓም ኣብ ከተማ ዝመውት ኣኽላባት ክበልዕዎ እዮም፤ ነቲ ኣብ በረኻ ዝመውት ከዓ ኣዕዋፍ ሰማይ ክበልዓኦ እየን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ነቲ ኻብ የሮብዓም ኣብ ከተማ ዝሞተ፡ ኣኽላባት ኪበልዕዎ እዮም፡ ኣብ መሮር ንዝሞተ ኸኣ ኣዕዋፍ ሰማይ ኪህላማዓኦ እየን።