1 Kings 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ የሮብዓም ኣብታ ኸተማ ዚሞተ ዘበለ፡ ኣኽላባት ኪበልዑ እዮም። ኣብ መሮር ዚመውት ድማ ኣዕዋፍ ሰማይ ኪበልዓ እየን፡ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ከኢዮርብዓም ወገን በከተማዪቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኢዮርብዓምም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከተማይቱ የሚሞተውን ማንኛውንም የቤተሰብህን አባል ውሾች ይበሉታል፤ ገላጣ በሆነው ገጠር የሚሞቱትንም አሞራ ይበላቸዋል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ጌታ ነኝ።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባማ ዛርያ ግዲደ ካታማን ሀይቂያ ኦናነ ካናቱ ማና፤ ጋጻርያን ሀይቂያዋንታ ቃይ ሳሉዋ ካፎቱ ማና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ!” ያጌዳ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaama zariyaa gidiide kataman hayk'k'iyaa oonanne kanatuu maana; gas'ariyan hayk'k'iyaawantta k'ay saluwaa kafotuu maana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaaddi!» yaageedda› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyorba7aame zareppe kataman hayqqidayta kanay maana; gaxaren hayqqidayta kafoy maana; hayssa yootiday tana GODAA!› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮርባኣሜ ዛሬፔ ካታማን ሃይቂዳይታ ካናይ ማና፤ ጋጻሬን ሃይቂዳይታ ካፎይ ማና፤ ሃይሳ ዮቲዳይ ታና ጎዳ!› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባማ ኮቸ ግድድ ካታማን ሀይቅያ ኦናካ ካናት ማና፤ ጋፃረን ሀይቀይሳታ ሳሎ ካፎት ማና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ!’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaama koche gididi kataman hayqiya oonaka kanati maana; gaxaren hayqeyisata salo kafoti maana. Taani Goday haysa odas!’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከኢዮርብዓም ወገን በከተማ የሞተውን ውሾች፣ በባላገር የሞተውን ደግሞ የሰማይ አሞሮች ይበሉታል፤ እግዚአብሔር ተናግሯልና!’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በከተማይቱ የሚሞተውን ማንኛውንም የቤተሰብህን አባል ውሾች ይበሉታል፤ ገላጣ በሆነው ገጠር የሚሞቱትንም አሞራ ይበላቸዋል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩሞ፥ ነቲ ኻብ ወገን ኢዮርብዓም ኣብ ከተማ ዝመውት ኣኽላባት ክበልዕዎ እዮም፤ ነቲ ኣብ በረኻ ዝመውት ከዓ ኣዕዋፍ ሰማይ ክበልዓኦ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ነቲ ኻብ የሮብዓም ኣብ ከተማ ዝሞተ፡ ኣኽላባት ኪበልዕዎ እዮም፡ ኣብ መሮር ንዝሞተ ኸኣ ኣዕዋፍ ሰማይ ኪህላማዓኦ እየን። |