1 Kings 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ኢደይ ከም ብሓድሽ ክትምለሰለይ፡ ገጽ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ለምን ጸልየለይ ድማ በሎ። እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ ንእግዚኣብሄር ለመኖ፡ ኢድ ንጉስ ድማ መሊሳ ከም ቀደማ ኮነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ኢዮርብዓም የእግዚአብሔርን ሰው፥ “አሁን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ፊት ለምን፤ እጄም ወደ እኔ ትመለስ ዘንድ ስለ እኔ ጸልይ” አለው፥ የእግዚአብሔርም ሰው እግዚአብሔርን ለመነ፤ የንጉሡም እጅ ወደ እርሱ ተመለሰች። እንደ ቀድሞም ሆነች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው። አሁን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ፊት ለምን፥ እጄም ወደ እኔ ትመለስ ዘንድ ስለ እኔ ጸልይ አለው። የእግዚአብሔርም ሰው እግዚአብሔርን ለመነ፥ የንጉሡም እጅ ወደ እርሱ ተመለሰች፥ እንደ ቀድሞም ሆነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ ኢዮርብዓም “እባክህ እጄን ያድንልኝ ዘንድ ወደ አምላክህ ወደ ጌታ ጸልይልኝ!” ሲል የእግዚአብሔርን ነቢይ ለመነው። የእግዚአብሔርም ነቢይ ወደ ጌታ ጸልዮለት የንጉሡ እጅ ዳነች፤ እንደ ቀድሞም ሆነች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ካቲ እዮርባም ጾሳ አሳ፥ “ታ ኩሺ ካሰዋዳን ሀናና ማላ ታዉ ጋናታደ መና ጎዳ ነ ጾሳ ዎሳርኪ!” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳ አሳይ ካትያዉ ጋናቲደ መና ጎዳ ዎስና፥ ካትያ ኩሺ ስሚደ ካሰዋዳን ሀኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Kaatii Iyorbbaami S'oossaa asaa, «Ta kushii kasewaadan hanana mala taw gaannataade Med'inaa Godaa ne S'oossaa woossarikkii!» yaageedda. Hewaa diraw, S'oossaa Asay kaatiyaw gaannatiide Med'inaa Godaa woossina, kaatiyaa kushii simmiide kasewaadan haneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin kawo Iyorba7aamey Xoossaadeza, «Ta kushey kaseyssaththo hanana mala taas gaannatada GODAA ne Xoossaa taas woossarkkii!» gides. Hessa gishshas Xoossaadezi kawozas gaannatidi GODAA woossiin kawoza kushey simmidi kaseyssa mala hanides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ካዎ ኢዮርባኣሜይ ጾሳዴዛ፥ «ታ ኩሼይ ካሴይሳ ሃናና ማላ ታስ ጋናታዳ ጎዳ ኔ ጾሳ ታስ ዎሳርኪ!» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጾሳዴዚ ካዎዛስ ጋናቲዲ ጎዳ ዎሲን ካዎዛ ኩሼይ ሲሚዲ ካሴይሳ ማላ ሃኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ እዮርባም ፆሳ አድያ፥ “ታ ኩሸይ ካሰይሳዳ ሀናና መላ ታዉ ጋናታ፤ ጎዳ ነ ፆሳ ዎሳ” ያግስ። ፆሳ አደይ ካዋስ ጋናትድ ጎዳ ዎስን፥ ካዋ ኩሸይ ስሚድ ካሰይሳዳ ሀንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Iyorbaami Xoossa addiya, “Ta kushey kaseysada hanana mela taw gaannata; Godaa ne Xoossaa woossa” yaagis. Xoossa addey kawas gaannatidi Godaa woossin, kawa kushey simmidi kaseysada hanis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ የእግዚአብሔርን ሰው፣ “እጄ ወደ ቦታዋ እንድትመለስ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ለምንልኝ፤ ጸልይልኝም” አለው፤ ስለዚህም የእግዚአብሔር ሰው እግዚአብሔርን ለመነ፤ የንጉሡ እጅ ወደ ቦታዋ ተመለሰች፤ እንደ ቀድሞዋም ሆነች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ኢዮርብዓም “እባክህ እጄን ያድንልኝ ዘንድ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይልኝ!” ሲል የእግዚአብሔርን ነቢይ ለመነው። የእግዚአብሔርም ነቢይ ወደ እግዚአብሔር ጸልዮለት የንጉሡ እጅ ዳነች። እንደ ቀድሞም ሆነች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ንጉስ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ “እዛ ኢደይ ክትሓውስ በይዛኻ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ለምነለይ፤ ምእንታይ ከዓ ፀሊ” በሎ። እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ለመነ፤ እታ ኢድ ንጉስ ድማ ሓወየት፤ ከም ቀደማውን ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ንጉስ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ እዛ ኢደይ ክትምለሰለይሲ፡ በጃኻ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ተማህሊልካ ምእንታይ ለምኖ፡ ኢሉ መሰለሰሉ። እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተማህለለ፡ እታ ኢድ ንጉስ ድማ ናብኡ ተመልሰት፡ ከም ቀደማውን ኰነት። |