1 Kings 13:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ እዚ ነገር እዚ፡ የሮብዓም ካብ ግጉይ መገዱ ኣይምለስን፣ ካብቶም ታሕተዎት ህዝቢ መሊሱ ካህናት በረኽ ገበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ ኢዮ​ር​ብ​ዓም ከክ​ፋቱ አል​ተ​መ​ለ​ሰም፤ ነገር ግን ለኮ​ረ​ብ​ታ​ዎቹ መስ​ገ​ጃ​ዎች አብ​ልጦ ከሕ​ዝብ ሁሉ የጣ​ዖት ካህ​ና​ትን ሾመ፤ የሚ​ወ​ድ​ደ​ው​ንም ሁሉ ይቀ​ድስ ነበር፤ እር​ሱም ለኮ​ረ​ብ​ቶቹ መስ​ገ​ጃ​ዎች ካህን ይሆን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚህም በኋላ ኢዮርብዓም ከክፉ መንገድ አልተመለሰም፥ ነገር ግን ለኮረብታዎቹ መስገጃዎች አብልጦ ከሕዝብ ሁሉ ካህናትን አደረገ፤ የሚወድደውንም ሁሉ ይቀድስ ነበር፥ እርሱም ለኮርብታዎቹ መስገጃዎች ካህን ይሆን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሁሉ ሆኖ የእስራኤል ንጉሥ ኢዮርብዓም ከሚያደርገው ክፉ ነገር ሁሉ አልተመለሰም፤ ይልቁንም እርሱ በሠራቸው መሠዊያዎች የሚያገለግሉ ከሌዊ ዘር ውጪ ከሆኑ ቤተሰቦች መምረጡን ቀጥሎ ካህን ለመሆን ከፈለገ ማንኛውንም ሰው ይሾመው ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየና እዮርባም ባረ ኢታ ኦግያፐ ስምቤና፤ ሽን ጎይንያ ቃ ሳቶ ኡባ ቆሞ አሳፐ ቄሳቱ ዋ ጉጂደ ሱንዳ፤ ቄሳቱዋ ግዳናዉ ኮይያ ኦናነ ጎይንያ ቃ ሳኣን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyenna Iyorbbaami bare iita ogiyaappe simmibeenna; shin goynniyaa d'ok'k'a saatoo ubbaa k'ommo asaappe k'eesetuwaa gujjiide suntseedda; k'eesatuwaa gidanaw koyiyaa oonanne goynniyaa d'ok'k'a sa'aan wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay hankkoka Iyorba7aamey ba iita ogeppe simmibeenna; hessafe bollarakka zumbullata bolla diza yarshosotan ooththanaas dere ubbaafe qeeseta shuumides; qeese gidanaas koyza oonakka zumbullata bolla yarshizasohotan woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ሃንኮካ ኢዮርባኣሜይ ባ ኢታ ኦጌፔ ሲሚቤና፤ ሄሳፌ ቦላራካ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ያርሾሶታን ኦናስ ዴሬ ኡባፌ ቄሴታ ሹሚዴስ፤ ቄሴ ጊዳናስ ኮይዛ ኦናካ ዙምቡላታ ቦላ ያርሺዛሶሆታን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ሀንንካ እዮርባም ባ ኢታ ኦግያፐ ስምቤና። ቃ ጎይኖ በሳታስ ሌወ ኮቸ ግዶና ኦናካ ካህነ ኦድ ሹምስ። ካህነ ግዳናዉ ኮይያ ኦናካ ቃ ጎይኖ በሳን ሹሜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi haninka Iyorbaami ba iita ogiyape simmibeenna. Dhoqa goyinno bessatas Leewe koche gidonna oonaka kahine oothidi shuumis. Kahine gidanaw koyiya oonaka dhoqa goyinno bessan shuumees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም ሁሉ ሆኖ ኢዮርብዓም ከክፉ መንገዱ አልተመለሰም፤ ይልቁንም በኰረብታ ማምለኪያዎች ከሁሉም የሕዝብ ክፍል እንደ ገና ካህናትን ይሾም ጀመር፤ ካህን ለመሆን የሚፈልገውንም ሁሉ ለየኰረብታ ማምለኪያዎቹ ለየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ ሆኖ የእስራኤል ንጉሥ ኢዮርብዓም ከሚያደርገው ክፉ ነገር ሁሉ አልተመለሰም፤ ይልቁንም እርሱ በሠራቸው መሠዊያዎች የሚያገለግሉ ከሌዊ ዘር ውጪ ከሆኑ ቤተሰቦች መምረጡን ቀጥሎ ካህን ለመሆን ከፈለገ ማንኛውንም ሰው ይሾመው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድሕሪዙይውን ኢዮርብዓም ካብ ክፉእ መንገዱ ኣይተመለሰን፤ መሊሱ ደኣ ኣብቲ ዝሰግደሉ ዀረብታታት ዘገልግሉ ኻብቶም ተራ ህዝቢ ኻህናት ገበረ። ኣብቲ ዀረብታታት ብኽህነት ከገልግሉ ንዝደለዩ ዅሎም ክህነት ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ነገር እዚ የሮብዓም ኣብ ክፉእ መገዱ ኣይተመልሰን፡ መሊሱ ደኣ ኻብቲ ህዝቢ ንበረኽቲ ማንም ካህናት ገበረ። ነቲ በረኽቲ ኻህናት ኪዀኑ ንዝደለየ ዘበለ ቀደሶ።