1 Kings 13:32 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ብቓል እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ቤትኤል ዘሎ መሰውእን ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዘሎ ዅሉ በረኽትን ዘእወዮ ቓል ብርግጽ ኪፍጸም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤቴል ባለው መሠዊያ ላይ፥ በሰማርያም ከተሞች ውስጥ ባሉት በኮረብታዎቹ መስገጃዎች ላይ በእግዚአብሔር ቃል የተናገረው ነገር በእውነት ይደርሳልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤቴል ባለው መሠዊያ ላይ፥ በሰማርያም ከተሞች ውስጥ ባሉ በኮረብታዎቹ መስገጃዎች ላይ በእግዚአብሔር ቃል የጮኸው ነገር በእውነት ይደርሳልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቤትኤል በሚገኘው መሠዊያ ላይና በሰማርያ ታናናሽ ከተሞች በየኮረብታው ባሉት የማምለኪያ ስፍራዎች ላይ ከጌታ በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የተናገረው የትንቢት ቃል በእርግጥ ይፈጸማልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ቤቴለ ካታማን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ቦላነ ሳማርያ ካታማቱዋን ደእያ ጎይንያ ቃ ሳአቱ ቦላ መና ጎዳይ አዛዝና ሄ ብታኒ ዋሶዌ ቱሙ ፖለታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Beeteele kataman de'iyaa yarshshiyaa sa'aa bollanne Samaariyaa katamatuwaan de'iyaa goynniyaa d'ok'k'a sa'atuu bolla Med'inaa Goday azazina he bitanii waassowe tumu polettana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka Beetelen diza yarsho yarshizasoza bolla, Samaariya katamataninne zumbullata bolla diza goynnizasohota bolla GODAA qaalaa mala izi waassi yootidayssi tumu polettana» gi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ቤቴሌን ዲዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ፥ ሳማሪያ ካታማታኒኔ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ጎይኒዛሶሆታ ቦላ ጎዳ ቃላ ማላ ኢዚ ዋሲ ዮቲዳይሲ ቱሙ ፖሌታና» ጊ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቤተለ ካታማን ደእያ ያርሾ በሳ ቦላነ ሳማረ ካታማን ደእያ ቃ ጎይኖ በሳታ ቦላ ጎዳይ ኪትን፥ ሄ አደይ ዋስድ ኦድዳ ትንብተይ ቱማ ፖለታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Beetele kataman de7iya yarsho bessa bollanne Samaare kataman de7iya dhoqa goyinno bessata bolla Goday kiittin, he addey waassidi odida tinbitey tuma poletana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቤቴል ባለው መሠዊያ፣ በሰማርያ ከተሞችና በየኰረብታው ባሉ ማምለኪያ ስፍራዎች ላይ በእግዚአብሔር ቃል ጮኾ ያሰማው መልእክት በትክክል የሚፈጸም ነውና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቤትኤል በሚገኘው መሠዊያ ላይና በሰማርያ ታናናሽ ከተሞች በየኮረብታው ባሉት የማምለኪያ ስፍራዎች ላይ ከእግዚአብሔር በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት ይህ የእግዚአብሔር ነቢይ የተናገረው የትንቢት ቃል በእርግጥ ይፈጸማል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ምስ ቀበሮ ንደቁ፡ እቲ ኣብቲ ኣብ ቤትኤል ዘሎ መሰውእን ኣብ ኲለን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዘለዋ ኣባይቲ በረኽቲ ብቓል እግዚኣብሄር ዝጨደሮ ነገር ብርግጽ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ምስ ሞትኩ፡ ንኣይ ድማ ኣብዛ ናይ ኣምላኽ ሰብ ተቐቢርዋ ዘሎ መቓብር ቅበሩኒ፡ ኣዕጽምተይ ኣብ ጥቓ ኣዕጽምቱ ኣንብሩ፡ ኢሉ ተዛረቦም። |