1 Kings 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ምልክት ሂቡ፡ እዚ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ምልክት እዩ። እንሆ፡ እቲ መሰውኢ ክቕደድ፡ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓሙኽሽቲ ድማ ክድርበ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን፦ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፤ “እነሆ፥ መሠዊያው ይሰነጠቃል፤ በውስጡም ያለው ስብ ይፈስሳል” ብሎ ምልክት ሰጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን። እግዚአብሔር የተናገረው ምልክት ይህ ነው፤ እነሆ፥ መሠዊያው ይሰነጠቃል፥ በላዩም ያለው አመድ ይፈስሳል ብሎ ምልክት ሰጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ይህን ምልክት ይሰጣል፤ ይህ መሠዊያ ተሰባብሮ ይወድቃል፤ በእርሱ ላይ ያለውም ዐመድ ይበተናል፤ ይህንንም የትንቢት ቃል በእኔ አማካይነት የተናገረው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ይህ እንደ ተፈጸመ ወዲያውኑ ትገነዘባለህ’” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ጾሳ አሳይ ማላታ እሚደ፥ “መና ጎዳይ ኦዴዳ ማላታይ ሀዋ፤ ሀ ያርሽያ ሳአይ ጳልቀታና፤ አ ቦላን ደእያ ብድንይካ ዎራ ላለታናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi S'oossaa Asay malaataa immiidde, «Med'inaa Goday odeedda malaatay hawaa; ha yarshshiyaa sa'ay p'alk'k'ettana; Aa bollan de'iyaa bidintsaykka wora laalettanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Xoossa asi malata immidi, «GODAY yootida malatay hayssa; ‹Ha yarshosozi phalqettana; iza bollan diza bidinththayka wora laalettana› » gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ጾሳ ኣሲ ማላታ ኢሚዲ፥ «ጎዳይ ዮቲዳ ማላታይ ሃይሳ፤ ‹ሃ ያርሾሶዚ ጳልቄታና፤ ኢዛ ቦላን ዲዛ ቢዲንይካ ዎራ ላሌታና› » ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ፆሳ አደይ ሀይሳዳ ያግድ ማላታ እሚስ፤ “ጎዳይ ኦድዳ ማላታይ ሀይሳ፤ ሄኮ፥ ሀ ያርሾ በሳይ ጳልቀታና፤ እያ ቦላ ደእያ ብዶይ ላለታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Xoossa addey haysada yaagidi malaata immis; “Goday odida malaatay haysa; Heko, ha yarsho bessay phalqetana; iya bolla de7iya bidoy laaletana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ዕለት ያ የእግዚአብሔር ሰው፣ እንዲህ ሲል ምልክት ሰጠ፤ “ እግዚአብሔር የሰጠውም ምልክት፣ ‘እነሆ፣ መሠዊያው ይሰነጠቃል፤ በላዩም ላይ ያለው ዐመድ ይፈስሳል’ ” የሚል ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ይህን ምልክት ይሰጣል፤ ይህ መሠዊያ ተሰባብሮ ይወድቃል፤ በእርሱ ላይ ያለውም ዐመድ ይበተናል፤ ይህንንም የትንቢት ቃል በእኔ አማካይነት የተናገረው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ይህ እንደ ተፈጸመ ወዲያውኑ ትገነዘባለህ’ ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ ምልክት እዙይ እዩ፦ “እንሆ፥ እቲ መሰውኢ ኣብ ክልተ ተገሚዑ ኽወድቕ እዩ፤ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓሙዅሽቲ ኸዓ ኽፈስስ እዩ” ኢሉ ምልክት ሃበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ከምዚ ኢሉ ምልክት ሀበ፡ እቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ምልክት እዚ እዩ፡ እንሆ፡ እቲ መሰውኢ ኺነቅዕ እዩ፡ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓመዂስቲ ኸኣ ፋሕ ኪብል እዩ። |