1 Kings 13:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ምልክት ሂቡ፡ እዚ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ምልክት እዩ። እንሆ፡ እቲ መሰውኢ ክቕደድ፡ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓሙኽሽቲ ድማ ክድርበ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ረው ቃል ይህ ነው፤ “እነሆ፥ መሠ​ዊ​ያው ይሰ​ነ​ጠ​ቃል፤ በው​ስ​ጡም ያለው ስብ ይፈ​ስ​ሳል” ብሎ ምል​ክት ሰጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን። እግዚአብሔር የተናገረው ምልክት ይህ ነው፤ እነሆ፥ መሠዊያው ይሰነጠቃል፥ በላዩም ያለው አመድ ይፈስሳል ብሎ ምልክት ሰጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ይህን ምልክት ይሰጣል፤ ይህ መሠዊያ ተሰባብሮ ይወድቃል፤ በእርሱ ላይ ያለውም ዐመድ ይበተናል፤ ይህንንም የትንቢት ቃል በእኔ አማካይነት የተናገረው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ይህ እንደ ተፈጸመ ወዲያውኑ ትገነዘባለህ’” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ጾሳ አሳይ ማላታ እሚደ፥ “መና ጎዳይ ኦዴዳ ማላታይ ሀዋ፤ ሀ ያርሽያ ሳአይ ጳልቀታና፤ አ ቦላን ደእያ ብድንይካ ዎራ ላለታናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi S'oossaa Asay malaataa immiidde, «Med'inaa Goday odeedda malaatay hawaa; ha yarshshiyaa sa'ay p'alk'k'ettana; Aa bollan de'iyaa bidintsaykka wora laalettanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas Xoossa asi malata immidi, «GODAY yootida malatay hayssa; ‹Ha yarshosozi phalqettana; iza bollan diza bidinththayka wora laalettana› » gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ጾሳ ኣሲ ማላታ ኢሚዲ፥ «ጎዳይ ዮቲዳ ማላታይ ሃይሳ፤ ‹ሃ ያርሾሶዚ ጳልቄታና፤ ኢዛ ቦላን ዲዛ ቢዲንይካ ዎራ ላሌታና› » ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ፆሳ አደይ ሀይሳዳ ያግድ ማላታ እሚስ፤ “ጎዳይ ኦድዳ ማላታይ ሀይሳ፤ ሄኮ፥ ሀ ያርሾ በሳይ ጳልቀታና፤ እያ ቦላ ደእያ ብዶይ ላለታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Xoossa addey haysada yaagidi malaata immis; “Goday odida malaatay haysa; Heko, ha yarsho bessay phalqetana; iya bolla de7iya bidoy laaletana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያች ዕለት ያ የእግዚአብሔር ሰው፣ እንዲህ ሲል ምልክት ሰጠ፤ “ እግዚአብሔር የሰጠውም ምልክት፣ ‘እነሆ፣ መሠዊያው ይሰነጠቃል፤ በላዩም ላይ ያለው ዐመድ ይፈስሳል’ ” የሚል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ይህን ምልክት ይሰጣል፤ ይህ መሠዊያ ተሰባብሮ ይወድቃል፤ በእርሱ ላይ ያለውም ዐመድ ይበተናል፤ ይህንንም የትንቢት ቃል በእኔ አማካይነት የተናገረው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ይህ እንደ ተፈጸመ ወዲያውኑ ትገነዘባለህ’ ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ ምልክት እዙይ እዩ፦ “እንሆ፥ እቲ መሰውኢ ኣብ ክልተ ተገሚዑ ኽወድቕ እዩ፤ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓሙዅሽቲ ኸዓ ኽፈስስ እዩ” ኢሉ ምልክት ሃበ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ከምዚ ኢሉ ምልክት ሀበ፡ እቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ምልክት እዚ እዩ፡ እንሆ፡ እቲ መሰውኢ ኺነቅዕ እዩ፡ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ ሓመዂስቲ ኸኣ ፋሕ ኪብል እዩ።