1 Kings 13:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ካብ ይሁዳ ዝመጸ ሰብ ኣምላኽ ጸዊዑ ድማ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣፍ እግዚኣብሄር ስለ ዘይተኣዘዝካን ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝኣዘዘካ ትእዛዝ ስለ ዘይሓለኻዮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከይሁዳም የመጣውን የእግዚአብሔርን ሰው እንዲህ አለው፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእግዚአብሔር ቃል ላይ አምፀሃልና፥ አምላክህ እግዚአብሔርም ያዘዘህን ትእዛዝ አልጠበቅህምና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከይሁዳም ወደ መጣው ወደ እግዚአብሔር ሰው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእግዚአብሔር አፍ ላይ ዐምፀሃልና፥ አምላክህም እግዚአብሔር ያዘዘህን ትእዛዝ አልጠበቅህምና፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከይሁዳ ለመጣው ለእግዚአብሔር ሰው እንዲህ አለው፤ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘ጌታ አምላክህ ያዘዘህን ትእዛዝ ባለመታዘዝ የጌታን ቃል አላከበርክም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብታኒ ይሁዳፐ ዬዳ ጾሳ አሳዉ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ “መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን መና ጎዳ ቃላ እጻዳ፤ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ኔና አዛዜዳ አዛዙዋካ ናጋባካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bitanii Yihudaappe yeedda S'oossaa asaw bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, «Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Neeni Med'inaa Godaa k'aalaa is's'aadda; Med'inaa Goday ne S'oossay neena azazeedda azazuwaakka naagabaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yuhudappe yida Xoossa nabezas, «GODAY nena, ‹Neni Xoossa qaala kawushshadasa; GODAA ne Xoossay nena azazida azazokka naagabeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዩሁዳፔ ዪዳ ጾሳ ናቤዛስ፥ «ጎዳይ ኔና፥ ‹ኔኒ ጾሳ ቃላ ካዉሻዳሳ፤ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔና ኣዛዚዳ ኣዛዞካ ናጋቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳፐ ይዳ ፆሳ አድያስ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ኔኒ ጎዳ ቃላ ኪተታባካ፤ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ኪትዳ ኪታ ናጋባካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudape yida Xoossa addiyas ba qaala dhoqu oothidi, “Goday haysada yaagees; ‘Neeni Godaa qaala kiitetabaaka; Goday ne Xoossay nena kiitida kiitaa naagabaaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከይሁዳ ለመጣውም የእግዚአብሔር ሰው፣ “ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፣ ‘ የእግዚአብሔርን ቃል አቃልለሃል፤ አምላክህ እግዚአብሔር የሰጠህንም ትእዛዞች አልጠበቅህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይሁዳ ለመጣው የእግዚአብሔር ሰው እንዲህ አለው፤ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘አምላክህ እግዚአብሔር ያዘዘህን ትእዛዝ ባለመታዘዝ የእግዚአብሔርን ቃል አላከበርክም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኻብ ይሁዳ ዝመፀ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ድማ ዓው ኢሉ “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ንቓለይ ስለ ዝኸዳዕኻዮ፥ ነቲ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝኣዘዝኩኻ ትእዛዝውን ስለ ዘይሓለኻዮ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኻብ ይሁዳ ዝመጸ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ ከምዚ ኢሉ ቸደረሉ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንኣፍ እግዚኣብሄር ስለ ዝዐሎኻዮ፡ ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝአዘካ ትእዛዝውን ስለ ዘይሐሎኻዮ፡ |