1 Kings 13:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብቓል እግዚኣብሄር ድማ ኣንጻር እቲ መሰውኢ ጨደረ፡ ኣታ መሰውኢ፡ መሰውኢ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ንቤት ዳዊት ዮስያስ ዚብሃል ውሉድ ኪውለድ እዩ። ኣብ ልዕሌኻ ድማ ነቶም ትኪ ዘልዕሉኻ ካህናት በረኽቲ የቕርበልካ፡ ኣዕጽምቲ ሰብ ድማ ይቃጸል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ፥ “መሠ​ዊያ ሆይ፥ መሠ​ዊያ ሆይ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ስሙ ኢዮ​ስ​ያስ የሚ​ባል ልጅ ለዳ​ዊት ቤት ይወ​ለ​ዳል፤ ዕጣ​ንም የሚ​ያ​ጥ​ኑ​ብ​ህን የኮ​ረ​ብታ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ቹን ካህ​ናት ይሠ​ዋ​ብ​ሃል፤ የሰ​ዎ​ቹ​ንም አጥ​ንት ያቃ​ጥ​ል​ብ​ሃል” ብሎ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመሠዊያውም ላይ። መሠዊያ ሆይ፥ መሠዊያ ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ስሙ ኢዮስያስ የሚባል ልጅ ለዳዊት ቤት ይወለዳል፤ ዕጣንም የሚያጥኑብህን የኮረብታ መስገጃዎቹን ካህናት ይሠዋብሃል፥ የሰዎቹንም አጥንት ያቃጥልብሃል ብሎ በእግዚአብሔር ቃል ጮኸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩም ጌታ ባዘዘው መሠረት ያንን መሠዊያ በመቃወም እንዲህ ሲል የትንቢት ቃል ተናገረበት፦ “መሠዊያ! መሠዊያ ሆይ! ጌታ ስለ አንተ የሚለው ቃል ይህ ነው፦ ‘እነሆ ለዳዊት ቤተሰብ ኢዮስያስ ተብሎ የሚጠራ ልጅ ይወለዳል፤ እርሱም በኮረብታ ላይ ለተሠራው ለአሕዛብ መሠዊያ አገልጋዮች ሆነው መሥዋዕት የሚያቀርቡብህን ካህናት በአንተው ላይ ያርዳቸዋል፤ የሰዎችንም አጥንት በአንተ ላይ ያቃጥላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አዛዝና ሄ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ሀዋዳን ያጊደ ዋሴዳ፤ “ያርሽያ ሳአዉ፥ ያርሽያ ሳአዉ፥ መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ዳዊታ ዛርያዉ ዮስያሳ ጌተትያ እት ናአይ የለታናዋ። ሄ ናአይ ሀእ ሀዋን ያርሺደ ደእያ ቃ ሳአቱ ቄሳቱ ዋ ነ ቦላ ያርሻና፤ ነ ቦላ አሳ መቀይ ጹገታና’ ያጌ” ያጊደ ዋሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday azazina he yarshshiyaa sa'aa bolla hawaadan yaagiide waasseedda; «Yarshshiyaa sa'aw, yarshshiyaa sa'aw, Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; ‹Daawita zariyaw Yoosiyaasa geetettiyaa itti na'ay yelettanawaa. He na'ay ha"i hawaan yarshshiidde de'iyaa d'ok'k'a sa'atuu k'eesetuwaa ne bolla yarshshana; ne bolla asaa mek'etsay s'uugettana› yaagee» yaagiide waasseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY azazida qaala mala yarsho yarshizasoza eqettishe, «Haysso yarsho yarshizasozoo! GODAY nees, ‹Dawite zereththafe Iyosiyaasa geetettiza issi nay yelettana. « ‹Izi ha7i hayssa zumbullaa bolla goynnizasotan yarsho shiishshiza qeeseta ne bolla yarshana; istta meqeththaaka ne bolla xuuggana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣዛዚዳ ቃላ ማላ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ኤቄቲሼ፥ «ሃይሶ ያርሾ ያርሺዛሶዞ! ጎዳይ ኔስ፥ ‹ዳዊቴ ዜሬፌ ኢዮሲያሳ ጌቴቲዛ ኢሲ ናይ ዬሌታና። « ‹ኢዚ ሃኢ ሃይሳ ዙምቡላ ቦላ ጎይኒዛሶታን ያርሾ ሺሺዛ ቄሴታ ኔ ቦላ ያርሻና፤ ኢስታ ሜቄካ ኔ ቦላ ጹጋና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኪትን ሄ ያርሾ በሳ ቦላ ሀይሳዳ ያግድ ዋስስ፤ “ያርሾ በሳዉ፥ ያርሾ በሳዉ፥ ጎዳይ ኔኮ ያጌስ። ሄኮ፥ ዳዊታ ኬስ እዮስያሳ ጌተትያ እስ ናእ የለታና። ሄ ናአይ ሀእ ሀይሳን ቃ ያርሾ በሳን ያርሽሸ ደእያ ካህነታ ነ ቦላ ያርሻና፤ አሳ መቀ ነ ቦላ ፁጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday kiittin he yarsho bessa bolla haysada yaagidi waassis; “Yarsho bessaw, yarsho bessaw, Goday neeko yaagees. Heko, Dawita keethaas Iyosyaasa geetetiya issi na7i yeletana. He na7ay ha77i haysan dhoqa yarsho bessan yarshishe de7iya kahineta ne bolla yarshana; asaa meqethaa ne bolla xuuggana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መሠዊያውንም በእግዚአብሔር ቃል በመቃወም እንዲህ አለ፤ “አንተ መሠዊያ ሆይ! እንግዲህ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘እነሆ፤ ኢዮስያስ የተባለ ለዳዊት ቤት ይወለዳል፤ እርሱም አሁን እዚህ መሥዋዕት የሚያቀርቡትን የኰረብታ ማምለኪያ ካህናት በላይህ ይሠዋቸዋል፤ የሰዎችም ዐጥንት በአንተ ላይ ይነድዳል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነቢዩም እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ያንን መሠዊያ በመቃወም እንዲህ ሲል የትንቢት ቃል ተናገረበት፦ “መሠዊያ! መሠዊያ ሆይ! እግዚአብሔር ስለ አንተ የሚለው ቃል ይህ ነው፦ ‘እነሆ ለዳዊት ቤተሰብ ኢዮስያስ ተብሎ የሚጠራ ልጅ ይወለዳል፤ እርሱም በኮረብታ ላይ ለተሠራው ለአሕዛብ መሠዊያ አገልጋዮች ሆነው መሥዋዕት የሚያቀርቡብህን ካህናት በአንተው ላይ ያርዳቸዋል፤ የሰዎችንም አጥንት በአንተ ላይ ያቃጥላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ከዓ “ኣታ መሰውኢ፥ ኣታ መሰውኢ፥ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብለካ ኣሎ፦ ‘ንቤት ዳዊት ኢዮስያስ ዝስሙ ወዲ ኽውለደላ እዩ። ንሱ ነቲ ኣብ ልዕሊ ዀረብታ ንዝተሰርሐ ንናይ ኣህዛብ መሰውኢ ኣገልገልቲ ኾይኖም መስዋእቲ ንዘቕርቡልካ ኻህናት፥ ኣብ ልዕሌኻ ኽስውኦምን ነዕፅምቲ ሰባትውን ከቃፅለልካ እዩ’ ” ኢሉ ብቓል እግዚኣብሄር ዓው ኢሉ ኣድመፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ብቓል እግዚኣብሄር ከኣ ኣብቲ መሰውኢ ጨዲሩ፡ ኣታ መሰውኢ፡ ኣታ መሰውኢ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብለካ ኣሎ፡ ንቤት ዮስያስ ዝስሙ ወዲ ኺውለደላ እዩ። ንሱ ነቶም ኣባኻ ዚዐጥኑ ኻህናት በረኽቲ ኣብ ልዕሌኻ ኺስውኦም እዩ፡ ኣዕጽምቲ ሰብውን ኣባኻ ኼንድዱ እዮም፡ በለ።