1 Kings 13:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቓል እግዚኣብሄር ከምዚ ተባሂሉኒ ኣሎ፡ ኣብኡ እንጌራ ኣይትበልዑን ማይ ኣይትሰትዩን፡ ናብታ ዝመጻእኩምሉ መገዲ ኽትከዱውን ንድሕሪት ኣይትምለሱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ እንጀራ አትብላ፥ ውኃም አትጠጣ፤ በመጣህበት መንገድም አትመለስ ብሎ እግዚአብሔር በቃሉ አዝዞኛልና” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ እንጀራ አትብላ፥ ውኃም አትጠጣ፥ በመጣህበትም መንገድ አትመለስ በሚል በእግዚአብሔር ቃል ተብሎልኛልና አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ቦታ ምንም ዓይነት እህል ውሃ እንዳልቀምስ በመጣሁበት መንገድ እንኳ ተመልሼ እንዳልሄድ ጌታ አዞኛል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ቃላይ ታና፥ ‘ኔን ሄ ሳኣን ኡክካ ሞፓ፥ ሃካ ኡሾፓ፥ ነ ዬዳ ኦግያናካ ስማደ ቦፓ’ ያጊደ አዛዜዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday k'aalay taana, ‹Neeni he sa'aan ukitsaakka mooppa, haatsaakka ushoppa, ne yeedda ogiyaanakka simmaade booppa› yaagiide azazeedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ays giikko GODAA qaalay tana, ‹Neni he sohon kaththika mooppa; haaththika uyoppa; ne yida ogerakka simma booppa› gi azazides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይስ ጊኮ ጎዳ ቃላይ ታና፥ ‹ኔኒ ሄ ሶሆን ካካ ሞፓ፤ ሃካ ኡዮፓ፤ ኔ ዪዳ ኦጌራካ ሲማ ቦፓ› ጊ ኣዛዚዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ቃላይ ታኮ ‘ኔኒ ሄ በሳን ካ ሞፓ፥ ሃ ኡዮፓ፥ ነ ይዳ ኦግያራ ስማዳ ቦፓ’ ያግስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa qaalay taako ‘Neeni he bessan kathi moopa, haathe uyopa, ne yida ogiyara simmada boopa’ yaagis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘እዚያ እንጀራ እንዳትበላ፣ ውሃም እንዳትጠጣ፣ በሄድህበትም መንገድ እንዳትመለስ’ ተብዬ በእግዚአብሔር ቃል ታዝዣለሁና” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ቦታ ምንም ዐይነት እህል ውሃ እንዳልቀምስ በመጣሁበት መንገድ እንኳ ተመልሼ እንዳልሄድ እግዚአብሔር አዞኛል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና ኣብኣ እንጌራ ኣይትብላዕ፡ ማይ ከኣ ኣይትስተ፡ በታ ናብኣ ዝኸድካላ መገዲውን ኣይትመለስ፡ ኢሉ ብቓል እግዚኣብሄር ተዛሪቡኒ እዩ እሞ፡ ምሳኻ ኽምለስን ምሳኻ ኽኣቱን ኣይክእልን፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣውን ምሳኻ እንጌራ ኣይበልዕን ማይ ድማ ኣይሰትን፡ በለ። |