1 Kings 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደድሕሪ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ደድሕሪኡ ኸደ፡ ኣብ ትሕቲ ኦም ተርፐንታይን ተቐሚጡ ረኸቦ እሞ፡ ንስኻ እቲ ካብ ይሁዳ ዝመጻእካ ሰብ ኣምላኽ ዲኻ፧ ንሱ ድማ፡ ኣነ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ሰው ተከትሎት ሄደ፤ ከዛፍ በታችም ተቀምጦ አገኘውና፥ “ከይሁዳ የመጣህ የእግዚአብሔር ሰው አንተ ነህን?” አለው። እርሱም፥ “አዎ፥ እኔ ነኝ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔርም ሰው በኋላ ሄደ፤ በአድባርም ዛፍ በታች ተቀምጦ አገኘውና። ከይሁዳ የመጣህ የእግዚአብሔር ሰው አንተ ነህን? አለው። እርሱም። እኔ ነኝ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አቅጣጫ ይዞ ተከተለው፤ በአንድ የባሉጥ ዛፍ ሥር ተቀምጦም አገኘው። ሽማግሌውም “ከይሁዳ የመጣኸው የእግዚአብሔር ሰው አንተ ነህን?” ሲል ጠየቀው። እርሱም “አዎ እኔ ነኝ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ አሳ ጌዱዋ ካሊደ ቤዳ፤ እት ዎላ ኩዋን ኡቴዳዋ ደሚደ፥ “ይሁዳፐ ዬዳ ጾሳ አሳይ ኔኔየ?” ያጌዳ። ብታኒ፥ “ኤ ታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa asaa geeduwaa kaalliide beedda; itti wolaa kuwaan utteeddawaa demmiide, «Yihudaappe yeedda S'oossaa Asay neeneeyye?» yaageedda. Bitanii, «Ee taana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Xoossaadeza geedo kaalli bides; issi wola kuwan uttidayssa demmidi, «Yuhudappe yida Xoossaadezi nenee?» gi oychchides. Izikka, «Ee tanakko!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ጾሳዴዛ ጌዶ ካሊ ቢዴስ፤ ኢሲ ዎላ ኩዋን ኡቲዳይሳ ዴሚዲ፥ «ዩሁዳፔ ዪዳ ጾሳዴዚ ኔኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢዚካ፥ «ኤ ታናኮ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ አድያ ጌዶ ካልድ ብስ። እስ ዎላ ኩያን ኡትዳይሳ ደምድ፥ “ይሁዳፐ ይዳ ፆሳ አደይ ነኔ?” ያግድ ኦይችስ። አደይ፥ “ኤ ታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa addiya geedo kaallidi bis. Issi wolaa kuyan uttidaysa demmidi, “Yihudape yida Xoossa addey nenee?” yaagidi oychis. Addey, “Ee tana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እየጋለበ ያን የእግዚአብሔር ሰው ተከተለው። ከዚያም በአንድ የወርካ ዛፍ ሥር ተቀምጦ አገኘውና፣ “ከይሁዳ የመጣኸው የእግዚአብሔር ሰው አንተ ነህን?” ሲል ጠየቀው። እርሱም፣ “አዎን እኔ ነኝ” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ነቢይ የሄደበትን መንገድ አቅጣጫ ይዞ ተከተለው፤ በአንድ የወርካ ዛፍ ሥር ተቀምጦም አገኘው። ሽማግሌውም “ከይሁዳ የመጣኸው የእግዚአብሔር ነቢይ አንተ ነህን?” ሲል ጠየቀው። እርሱም “አዎ እኔ ነኝ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደድሕሪ እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ከዓ ኸደ፤ ኣብ ትሕቲ ኦም ተቐሚጡ ኸዓ ረኸቦ፤ “እቲ ኻብ ይሁዳ ዝመፀ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ንስኻ ዲኻ?” ኢሉ ድማ ጠየቖ። ንሱ ኸዓ “እወ ኣነ እየ” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደድሕሪ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ ኸደ፡ ኣብ ትሕቲ ድዋ ተቐሚጡ ኸኣ ረኸቦ፡ እቲ ኻብ ይሁዳ ዝመጸ ናይ ኣምላኽ ንስኻ ዲኻ∶: ድማ በሎ። ንሱ ኸኣ፡ እወ፡ ኣነ እየ፡ በለ። |