1 Kings 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኦም ድማ፡ በየነይቲ መገዲ እዩ ኸይዱ፧ ደቁ እቲ ካብ ይሁዳ ዝመጸ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከመይ ከም ዝኸይድ ርእዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባታቸውም፥ “በየትኛው መንገድ ሄደ?” አላቸው። ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አመለከቱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባታቸውም። በማናቸው መንገድ ሄደ? አላቸው። ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አመለከቱት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባታቸውም “ታዲያ ያ የእግዚአብሔር ነቢይ ከዚያ ተነሥቶ በየትኛው መንገድ ሄደ?” ሲል ጠየቃቸው፤ እነርሱም የሄደበትን መንገድ በማመልከት አሳዩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ኡንቱንታ፥ “ሀቃ ኦግያና ቤዴ?” ያጌዳ፤ ይሁዳፐ ዬዳ ጾሳ አሳይ ቤዳ ኦግያ አዉ ማላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aawuu unttuntta, «Hak'a ogiyaanna beedee?» yaageedda; Yihudaappe yeedda S'oossaa Asay beedda ogiyaa aw malaateeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin aaway isttas, «Awa ogera bidee?» gides; Yuhudappe yida Xoossa asi bida ogeza bantta aawa bessida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኣዋይ ኢስታስ፥ «ኣዋ ኦጌራ ቢዴ?» ጊዴስ፤ ዩሁዳፔ ዪዳ ጾሳ ኣሲ ቢዳ ኦጌዛ ባንታ ኣዋ ቤሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዋይ፥ “እ አዉ ባጋራ ብዴ?” ያግን፥ ይሁዳፐ ይዳ ፆሳ አደይ ብዳ ኦግያ ማልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaway, “I awu baggara bidee?” yaagin, Yihudape yida Xoossa addey bida ogiya mallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባታቸውም፣ “ለመሆኑ የተመለሰው በየትኛው መንገድ ነው?” በማለት ጠየቃቸው፤ ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የተመለሰበትን መንገድ ለአባታቸው አሳዩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባታቸውም “ታዲያ ያ የእግዚአብሔር ነቢይ ከዚያ ተነሥቶ በየትኛው መንገድ ሄደ” ሲል ጠየቃቸው፤ እነርሱም የሄደበትን መንገድ በማመልከት አሳዩት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኣቶም ከዓ “በየነይቲ መንገዲኸ ኸደ?” ኢሉ ጠየቖም። እቶም ደቁ ድማ እቲ ኻብ ይሁዳ ዝመፀ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ዝኸደላ መንገዲ ኣርአይዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኦም ከኣ፡ በየነይቲ መገዲ ኸይዱ፡ በሎም። እቶም ደቁ ድማ እቲ ኻብ ይሁዳ ዝመጸ ናይ ኣምላኽ ሰብ ዝኸደላ መገዲ ርእዮም ነበሩ። |